ቀደምቱ የወንጂ ስኳር ፋብሪካ

ሌላኛው በዚህ ሳምንት ልናስታውሰው የሚገባ ጉዳይ በአገራችን የመጀመሪያ የሆነው የስኳር ፋብሪካ ነው። በኢትዮጵያ የስኳር ኢንዱስትሪ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያ የሆነውና በሆላንዱ ኤች.ቪ.ኤ ኩባንያ የተገነባው ይህ ፋብሪካ የወንጂ ስኳር ፋብሪካ ይባላል። ፋብሪካው ከ68 ዓመታት... Read more »

ጀግናው ደጅአዝማች ዑመር ሰመተር

 ጀግናው ደጃችማች ዑመር ሰመተር ሌላው የሳምንቱ በታሪኩ አምድ ርእሰ ጉዳያችን ናቸው። እኚታ ታላቅ የአገር ባለውለታ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት በዚህ ሳምንት መጋቢት 6 ቀን 1936 ዓ.ም በመሆኑም ነው ልናስታውሳቸው የወደድነው። ዑመር ሰመተር... Read more »

የዲፕሎማሲው አባት – ፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ

 በኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ታሪክ ውስጥ ስማቸው ተደጋግሞ ይነሳል። በውጭ ግንኙነት በሰሩት ሥራ በተደጋጋሚ ይመሰገናሉ። ንጉሡ እሳቸውን ቢሰሙ ኖሮ ለውድቀት አይዳረጉም ነበር ሲሉ በርካቶች ይናገሩ ነበር ይባላል። እኚሁ የዲፕሎማሲ አባት የባለፈው ዓመት የበጎ ሰው... Read more »

የዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓል አጀማመር

የዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን/ በፈረንጆቹ ማርች 8/ በአለም አቀፍ እና በኢትዮጵያም ሰሞኑን ተከብሯል።በአለም ለ111ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ49ኛ ጊዜ ‹‹እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ›› በሚል መሪ መፈክር ነው የተከበረው ። ቀኑ የሚከበርበት ዓላማ... Read more »

ኮቪድ-19 ወደ ኢትዮጵያ መግባት ሲታወስ

ወረርሽኙ በዓለም ከ6ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል፤ ሀገራችንንም ከ7 ሚሊዮን 480 ሺ በላይ ዜጎቿን ነጥቋል፤ የስነ ልቦና፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ቀውሱ ከፍተኛ ነበር፤ የዓለምንም የሀገራችንንም ኢኮኖሚ በእጅጉ ተፈታትኗል፤ ኮቪድ 19። በበሽታው የሚያዙ ሰዎችን... Read more »