የምሽት ወንበዴዎች

አቶ ያዛቸው ያየህ እና ወይዘሮ አዲሴ ጥላሁን ስራ ወዳድ ነጋዴዎች ናቸው። የወርቅ እና የብር ጌጣጌጥ በመሸጥ ላይ የተሰማሩ፤ ታታሪ ሆነው በመስራታቸው በሃብት ላይ ሃብት ደራርበው፤ የተትረፈረፈ ንብረት ባለቤት ለመሆን ችለዋል። ቤታቸውን አሳምረው... Read more »

ዝቅተኛ የሥራ አፈፃፀም፤ ያመጣው መዘዝ

ከሳሽ ፍርድን በመሻት ስኳር ኮርፖሬሽንን ችሎት አቁመዋል:: ግራ ቀኝ ሙግት በመግጠም በሥር ፍርድ ቤት የተወሰነውን አልፈፅምም በሚል እሳቤ እስከ ሰበር ደርሷል:: የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ውሳኔዎች የሚያሳትም ሲሆን፤ በቅፅ 15... Read more »

የደሞዝተኛው እጆች …

ሰሞኑን የቤቱ በር ተዘግቶ መክረሙ ብዙዎችን አስደንግጧል። ለወትሮው በአካባቢው ሰው አይጠፋም። በደጃፉ ተቀምጠው ልጃቸውን የሚያጠቡት ወይዘሮ አላፊ አግዳሚውን ሰላም ሲሉ ይውላሉ። መንደርተኛውና የቅርብ ዘመዶች የማይጠፉበት አጸድ ዛሬ በዝምታ መዋጡ የተለመደ አልሆነም፡፡ የቤቱን... Read more »

ታጣፊው ክላሽ

አርሲ ዞን ጭላሎ ወረዳ ቀበሌ 01 ማሪያም ሰፈር አካባቢ በመሮጥ ላይ የሚገኘው አትሌት የተጋደመ አስከሬን የያል። ኅዳር 14 ቀን 2004 ዓ.ም በዛ ቦታ ላይ የተገኘው አስከሬን መልኩን በውል ለመለየት የሚስቸግር ነበር። አስከሬኑ... Read more »