
አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »

– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »

አዲስ አበባ ፡- ከስፖርቱ ጎን ለጎን በመንገድ ደኅንነት ላይ እየሠራ መሆኑን የኢትየጵያ ሞተር ስፖርት አሶሴሽን አስታወቀ። የአሶሴሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ አዲስ ዓለማየሁ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፣ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ያለባት ሀገር በመሆኗ... Read more »
ዘመን የመቀነስ ስሌት ነው፡፡ ከተሰጠን ላይ አንድ እያጎደለ ወደነገ የሚሰደን፡፡ በአዲስ ዘመን ስም የጣልነው ፍሪዳ፣ የጠመቅነው ጠላ ዋይ ዋያችን ነው፡፡ የጎዘጎዝነው ጉዝጓዝ፣ ያጨስነው ጠጅ ሳር መርዶ ነጋሪዎቻችን ናቸው። ወደነገ ህይወት የለም..ካለም ከሞት... Read more »
አርብ ከሰአት የተቋሙ ጸሀፊ የሆነች ሴት ደውላ ፈተናውን በአንደኝነት አልፈሀል ሰኞ ለቃለመጠይቅ ትፈለጋለህ ካለችኝ ሰአት ጀምሮ ምድር ጠባኝ ነው የሰነበትኩት፡፡ ቅዳሜና እሁድ እንደ ዝንተዓለም በላዬ ላይ ሲያልፉ ደህና ግቡ ከሚል ምርቃት ጋር... Read more »
እሳት ያተከነውን ጀበና ከምድጃው ላይ መንጥቃ አወጣችው። ቻይነቱ ይገርማል፤ እየተጠበሰም ቢሆን ፍልቅልቅ ፈገግታውን ይጋብዛል። ቡና ቀዳችና ከቆሎውም፣ ከቂጣውም፣ ከልስሱም ቆንጥራ ቆሌ ተቋደስ ብላ በአራቱም ማዕዘን ረጨችው። ይህን ያደረገችው ከቆሌ በፊት ሰው ከቀመሰው... Read more »
ለመጀመሪያ ጊዜ መንግሥት ከሚሉት መሥሪያ ቤት ገባሁ። የምሠራበት መሥሪያ ቤት ዓመታዊ እቅዱን በተሳካ አፈጻጸም መከወኑን አስመልክቶ ለተዝናኖት ለሁለት ቀን ከከተማ ወጣ ልንል ሆነ። በደብረዘይት ውበታም ሃይቆች ላይ ቅዳሜና እሁድን ከአናት እስከትቢያቸው አስካካሁባቸው።... Read more »
ከእኔና ከእማዬ ማን እንደሚበልጥ በቅርብ ነው ያወኩት፡፡ እማዬ እናቴ እንደሆነች የገባኝ ብዙ ዘግይቼ ነው፡፡ ታላቅ እህቴ ነበር የምትመስለኝ፡፡ ጡቷን እየጠባሁ አድጌ፣ በክንዷ ታቅፌ፣ በጀርባዋ ታዝዬም እናቴ አትመስለኝም ነበር፡፡ መንገድ ላይ ከእናቴ ጋር... Read more »
ታምሜ የማላውቀው ሰው በሃምሳ ዓመቴ አልጋ ያዝኩ..። የበሽታን ጣዕም የማውቀው በቁርጥማት ነው.. ከአፍላነቴ የጀመረ እስከ ጉልምስና እድሜዬ የተከተለኝ ቁርጥማት አለብኝ። የምሽረው በዳበሳ ነው..በልጅነቴ እናቴ ስትዳብሰኝ በወጣትነቴ ደግሞ በሚስቴ ጣቶች። ከሃምሳ ዓመት በኋላ... Read more »