ሆድና እግር

እንደወትሮዬ ሁሉ ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ አልጋዬ ላይ ጋደም ብዬ ከሸገር ራዲዮ “ጨዋታ” የተሰኘውን ዝግጅት እያዳመጥሁ ሳለ ገርበብ ያደረግሁት በሬ ተንኳኳ፤ “ማነው?” “እኔ ነኝ!” አይኖቼን ስወረውር በቀጭን አንገት ላይ የተሰካና፣ ባላቶሊ ፀጉር “ስታይል”... Read more »

ደፍቴ

የማለዳዋ ጮራ መስኮቱን አልፋ የልጅ እግሯን ከወለሉ ስትተክል ጦቢያው ለቁንን ባሏ ገበታ አቀረበችለት:: አፋቸውን ሽረው እንዳበቁ “ጌታነህ መሬቱን የኩል ያዘው ብሎኛልና መሄዴ ነው:: ከብቶችን በጊዜ ሰትሪ ቤቱንም ነቅተሽ ጠብቂ:: ሽማግሌ ተማርጠን ውል... Read more »

የእሳት ዳር ወግ

ከእድሜ ዘለላ ቅጥያ ከነፍስ ህላዌ ምስያ የሃቅ ስሜት ያፋፋት ሰሞነኛ የብእር ቱርፋት መቆያ እንዲሆነን ከወግ ሰበዝ ይህን ልምዘዝ:: አው አለ ጅብ … ሰማኸው? ትናንት አማኸው? ኧረ ቆይ… ጅብ ሲጮህ አፉን ከመሬት የሚተክለው... Read more »

ኮከብ ቆጣሪው

ወፎች በዝማሬ ንጋቱን ሲያበስሩ ሞባይሌ ደወለ። አስደግመሽብኝ አለቃ ፈንቴን፣ ሳር ቅጠሉ ሁሉ መሰለኝ አንችን። ተብሎ የተዘፈነላቸው ጎበዝ መዳፍ አንባቢ ናቸው፤ ሲለግሙ አይጣል ነው። በመጀመሪያው ትውውቃችን ኮከቤን ቆጥረው መጽሐፍ ገለጡና “ረቡዕ፣ አርብ፣ እሁድ... Read more »

የእግዜር ቀጠሮ

ከእግዜርጋ ቀጠሮ ያዝን:: ቦታውም የዕድሜ አውቶቡስ በምታልፍበት ፌርማታ ላይ። ሰዓቴን ሳላዛንፍ እንዲያውም አንድ አስር ደቂቃ ቀደም ብዬ ተገኘሁ። ፈንጠር ብሎ አንድ ሽማግሌ ዓይነ ስውር ነዳይ ምጽዋት ይለምናሉ። ገና ከመድረሴ ነዳዩ:- “የኔ ልጅ... Read more »

የሚያስቁ ሳቆች

ወንድ አያቴ ጃጅቷል..ብቻውን እያወራ ብቻውን የሚስቅ ነው። ምን እንደሚል አይሰማኝም ግን ሁሌም ሲያወራ አየዋለሁ። ለመደመጥ የሚከብዱ፣ ለመሰማት ያልደረሱ ልጃገረድ ድምፆች ከአፉ በጆሮዬ ሽው ይላሉ..ሳልሰማቸው..ከአየሩ ጋር ይደባለቃሉ። ይሄ ብቻ አይደለም ጆሮውም ከድቶታል። ሹክሹክታ... Read more »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት ምርጥ አየር መንገድ በመባል ተሸለመ

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ለስምንተኛ ጊዜ ተሸልሟል። በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 56ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ... Read more »

የቀድሞ ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »

“ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል” – አቶ ኃይሉ አዱኛ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »

የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ አቅሞችን አስተባብሮ መጠቀም ያስፈልጋል

– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »