ከምርት ጠባቂነት እየወጣ ያለው የጅማ ከተማ ግብርና

የኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ እንደሚያሳየው አብዛኛው ዜጋ ከገጠር ወደ ከተማ የሚያደርገው ፍልሰት ከዕለት ወደዕለት እየጨመረ ነው፡፡ ለፍልሰቱ የራሱ የሆነ ገፊ ምክንያት ቢኖረውም የከተማ ነዋሪው ቁጥር ግን ከፍ እያለ ስለመሔዱ አጠራጣሪ አይደለም፡፡ የከተሜው ቁጥር... Read more »

ለሀገር ምጣኔያዊ ዕድገት ተስፋ የተጣለበት የግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ

ኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት የምትመራበትን የግብርናውን ክፍለ ኢኮኖሚ ዘርፍ ለማሳደግና ምጣኔ ሀብቷን በዚያው ልክ ከፍ ለማድረግ የሚያስችሏትን በርካታ የልማት መርሃግብሮች ነድፋ በመተግበር ላይ ትገኛለች:: በተለይም በየዓመቱ በእቅድ ተይዘው የሚሠሩት የግብርናው ዘርፍ የልማት... Read more »

ምሥራቅ አፍሪካውያን አርብቶአደሮችን ይበልጥ ያወዳጀው መድረክ

ድንበርም ሆነ የፖለቲካ ልዩነት ሳይገድባቸው በአንድ መድረክ ተገናኝተው መክረዋል፤ ዘክረዋል። ሁሉም የየሀገሩን ባህል፤ ልምድና ተሞክሮ ለሌላው ለማሳየት በባህላዊ አልባሳቱ አምሮና ደምቆ በመሰየም ጉርብትናውን አጥብቆ አስተሳስሯል፡፡ የመድረኩ አዘጋጅ የሆነችው ኢትዮጵያም በማይነጥፈው ባህሏ በብሔር... Read more »

 የውሃ ማቆር ሥራ – ለአርብቶ አደሩ ዋስትና

ከዓለም ሕዝብ ከፊሉ ሕይወቱን የመሰረተበትና በኢኮኖሚ ውስጥም የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ የሚገኘው የግብርናው ዘርፍ አንዱ ክንፍ አርብቶ አደርነት ነው፡፡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤ ከዓለም ሕዝብ ከ350 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው ሕይወቱን በአርብቶ አደርነት ይመራል፡፡ ከዓለም 25... Read more »

ቀጣናዊ ትስስር – ለአርብቶ አደሩ የላቀ ተጠቃሚነት

በቆላማ አካባቢዎች ኑሮውን ያደረገው የኢትዮጵያ አርብቶ አደር የኑሮ መሠረቱ ለሆኑት እንስሳት ግጦሽና ውሃ ፍለጋ ብርድና ቁሩ፤ ሐሩሩና ፀሐዩ ሳይበግረው ዘወትር ይማስናል።ለራሱ ይሄነው የሚለው ጥሪት ሳይቀረው ከልጆቹ ለማይለያቸው ከብቶቹ፤ በጎቹ፤ ፍየልና ግመሎቹ ሲል... Read more »

 ቅንጅታዊ አሰራር- ለአርብቶ አደሩ ተጠቃሚነት

ኢትዮጵያ ድርቅ በተደጋጋሚ ከሚያጠቃቸው የአፍሪካ ሃገራት አንዷ ናት፡፡ በተለይም ቆላማና አርብቶ አደር የሃገሪቱ አካባቢዎች ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር ተያይዞ በሚከሰቱ ድርቅ፣ ጎርፍና የአንበጣ ወረርሽኝ የመሳሰሉ ችግሮች ተጋላጭ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡ የመስኖና ቆላማ አካባቢ... Read more »

 የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ጥረት የሚያሻው የከተማ ግብርና

ለአንድ ሀገር የዜጎችን የምግብ ዋስትና ማረጋገጥ ወሳኝና ቀዳሚ ሥራ ነው። በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ኢኮኖሚያቸው በግብርና ላይ ተመስርቶ ለኖረ ሀገሮች የምግብ ዋስትና ዋነኛው ማረጋገጫ መንገድ ግብርና እንደመሆኑ ለእዚህ ዘርፍ ትኩረት ሰጥቶ መስራት... Read more »

 የማዳበሪያ አቅርቦት ማነቆ መፍቻው ያስገኛቸው ውጤቶች

የግብርናውን ዘርፍ ምርትና ምርታማነት ማሳደግ የመንግሥት ቁልፍ ጉዳይ ነው። ለእዚህም በማዳበሪያ አቅርቦት፣ በማሳና በሜካናይዜሽን እንዲሁም ለሜካናይዜሽን ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር በታመነበት ኩታ ገጠም ማሳ ማስፋፋት ላይ በትኩረት እየተሠራ ይገኛል። መንግሥት ለምርትና ምርታማነት ማሳደጉ... Read more »

ሜካናይዜሽንን በማስፋፋት የአንበሳውንድርሻ እየተጫወተ ያለው ባንክ

 በግብርናው ዘርፍ እየተመዘገበ ያለውን የምርትና ምርታማነት እድገት ለማስቀጠል፣ አርሶ አደሩን ከእጅ ወደ አፍ አመራራት ለማውጣት ሚናቸው ከፍተኛ ከሆነ ቴክኖሎጂዎች መካከል የሜካናይዜሽንን ማስፋፋት አንዱ ነው። ሜካናይዜሽን ማሳን ለዘር በማዘጋጀት፣ በዘር በመሸፈን፣ ሰብሉ ሲደርስም... Read more »

በክልሉ ለመኸር ወቅት የተያዘውን እቅድ ለማሳካት ለአዝመራው ስብሰባ ትኩረት ተሰጥቷል

ግብርና የምጣኔ ሀብት መሠረቷ ለሆነው ኢትዮጵያ አሁን ያለንበት ወቅት አዝመራ የሚሰበሰብበት ነው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የሚጀመርበት ነው። የግብርናው ምርትና ምርታማነት በእጅጉ ለማሳደግ እየተደረገ ባለው ርብርብ ውስጥ ይህ... Read more »