አርበኛ፣ ደራሲ፣ የሴቶች መብት ተሟጋችና ፖለቲከኛ የክብር ዶክተር ስንዱ ገብሩ በቀድሞው ሸዋ ክፍለ ሀገር፣ በመናገሻ አውራጃ፣ አዲስ ዓለም ከተማ ውስጥ ጥር 6 ቀን 1908 ዓ.ም. ተወለደች። ዕድሜዋ ለትምህርት በደረሰበት ወቅት ቤት ውስጥ... Read more »
በ1866 ዓ.ም ምዕራብ ሸዋ፣ አገምጃ ውስጥ ልዩ ስሙ ሰርቦኦዳ ኮሎ በተባለ ቦታ አቶ ጋሪ ጎዳና እና ወይዘሮ ሌሎ ጉቴ 13ኛ ልጃቸውን አገኙ። ስሙንም ‹‹ገሜሳ›› አሉት። ሕፃኑ ገሜሳ የልጅነት እድሜውን ያሳለፈው በተወለደበት አካባቢ፣... Read more »
ፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊሥ ዲነግዴ ከአባታቸው ከአቶ ዲነግዴ በተራ እና ከእናታቸው ወይዘሮ ኢጁ አመዲና በ1844 ዓ.ም ተወለዱ። የልጅነት ጊዜያቸውን በቤተሰቦቻቸው ቤት ያሳለፉት ሀብተ ጊዮርጊስ፣ እስከ 14 ዓመታቸው በአካባቢው ወግና ባሕል መሰረት ተኮትኩተው አደጉ። በነሐሴ... Read more »
ምዕራባውያን የብዙ ሙያዎችና ተሰጥኦዎች ባለቤት የሆነን ግለሰብ ለመግለፅ ‹‹A Jack of All Trades›› የሚል አገላለፅ ይጠቀማሉ። ‹‹ለዚህ አገላለፅ ተገቢ (እውነተኛ ምሳሌ) የሆነ ኢትዮጵያዊ ማነው?›› ተብሎ ቢጠየቅ ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ አንዱና ዋነኛው ስለመሆናቸው... Read more »
በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ትልቅ አሻራ ያላቸው ገናናው ንጉሰ ነገሥት አፄ ዘርዓያዕቆብ ያረፉት ከ551 ዓመታት በፊት በዚህ ሳምንት (ጳጉሜ 3 ቀን 1460 ዓ.ም) ነበር። ከመካከለኛው ዘመን የኢትዮጵያ ነገሥታት መካከል በገናናነታቸው ከሚጠቀሱት አንዱ አፄ... Read more »
አጼ ልብነ ድንግል ህይወታቸው ያለፈው ከዛሬ 579 ዓመት በፊት በዚህ ሳምንት (ነሐሴ 30 ቀን 1532 ዓ.ም) ነበር። አጼ ልብነ ድንግል የአጼ ናኦድ ልጅ የአጼ በእደ ማርያም የልጅ ልጅ ናቸው። አጼ ዘርዓ ያቆብ... Read more »
‹‹አገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፣ የሞተልሽ ቀርቶ ገደለሽ በላ።›› ይህ የግጥም ስንኝ ሲነገር ቀድመው ወደ ብዙዎቻችን አዕምሮ ይመጣሉ፤ባለቅኔ፣ ደራሲ፣ ገጣሚና አርበኛ ነበሩ፤የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር ደራሲም ናቸው … ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ።... Read more »
ኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት በርካታ ጀግኖችን ያፈራች አገር ናት፡፡ ወራሪ ኃይሎች የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት በመዳፈር ቅኝ ተገዢያቸው ሊያደርጓት አስበው ብዙ ሞክረዋል፡፡ መሰል ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ካደረጉ ወራሪዎች መካከል አውሮፓዊቷ ኢጣሊያ በግንባር ቀደምትነት ትጠቀሳለች፡፡ የፋሺስቱ ቤኒቶ... Read more »
‹‹የሴት ልጅ ክብሯ ጓዳዋና ማዕድ ቤቷ ነው›› እየተባለ ለአደባባይ ሳይበቁ፣ በሕዝብ ዘንድ ሳይታወቁ፣ መስራት እየቻሉ እድል በማጣት ሳይሰሩና ምኞታቸውን ሳያሳኩ የቀሩ ኢትዮጵያውያን እንስቶች ብዙ ናቸው፡፡ ከዓመታት በፊትም ቢሆን የኢትዮጵያ ታሪክ ሲነገር ስማቸው... Read more »
የወንዶች ስም በጀግንነት የታሪክ መዝገብ ላይ ሲፃፍ ቢኖርም፣ ሴቶች በማንኛውም የነፃነት ተጋድሎ ጉልህ ድርሻ እንደያዙ መኖራቸው እውነትን ለማይፈራ ሰው ግልፅ ሃቅ ነው።የኢትዮጵያ ታሪክ ሲወሳ ኢትዮጵያውያን ለአገራቸው ሉዓላዊነትና ነፃነት ያደረጉት ተጋድሎ ሊዘነጋ አይችልም።... Read more »