ራዕይ ተገለጠ …! ?

 ( ክፍል ሁለት ) ደማሙ “ወገኛ“ ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን (በቅፅል ያጀብሁት ከወግ ጸሐፊነቱ ጋር አያይዤ ስለሆነ ይቅርታ ይደረግልኝ።) በለውጡ ሰሞን ከክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር አዘውትረን በቴሊቪዥን መስኮት የምናየውን ያህል እያየነው አይደለም። አልፎ... Read more »

ሀገሬ በውክልና ጨረቃ ላይ አርፋ ነበር! ማን ያምናል?

“ለሁሉም ጊዜውን ይጠብቅለታል፣ በማለት ሰለሞን ቀድሞ ተናግሮታል። ሳትደፈር ኖራ ጨረቃም እርቃ፣ በሰው ተደፈረች ጊዜዋን ጠብቃ። ” ወደ ግማሽ ክፍለ ዘመን ሊጠጋ ከተቃረበ ዓመት በፊት ድምፃዊ መሐሙድ አህመድ ያንጎራጎረው የዜማ ግጥም ነበር። ድምፃዊው... Read more »

ሌላ ከፍታ!

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ መስከረም 26 ቀን 2012 ዓ.ም ለሁለቱ ምክር ቤቶች የመንግስታቸውን የበጀት አመት ዕቅድ የትኩረት ነጥቦች ይፋ ባደረጉበት ንግግራቸው “… የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ሳተላይት በያዝነው ዓመት በታኅሣሥ 2012 ዓ.ም. በቻይና ከሚገኝ... Read more »

«ንጋት» ን መርጫለሁ። እናንተስ !?

የዴስቲኒ ኢትዮጵያ ኢኒሼቲቭ ዘጠኝ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን እና ፎረም ፎር ፌዴሬሽን ለበርካታ ዓመታት በመመካከር እና የተለያዩ ሀገራትን ተሞክሮ በመቀመር ሀገራችንን ከገባችበት ቅርቃር ያወጣል ያሉትን ህልማቸውን እውን ለማድረግ የተለያዩ ጥረቶችን ሲያደርጉ ቆይተዋል። ከነዚህም... Read more »

የሕዝብ ለሕዝብ ልዑካን በካምፓላ

ክፍል ሁለት ኅዳር 27 ቀን 2012 ዓ.ም ብዕሬ ቤትኛ በሆነበት በዚሁ ጋዜጣ፣ በዚሁ ዓምድ ላይ “የሕዝብ ለሕዝብ ልዑካን የካምፓላ ቆይታ” በሚል ርዕስ አንድ ዘገባ ማቅረቤ ይታወሳል። በዚያ የጉዞ ዘገባ ውስጥ ጠቋቁሜ ያለፍኳቸውን... Read more »

በዩኔስኮ ባህረ መዝገብ የሰፈረው የጥምቀት ክብረ በዓል

የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የጥምቀት በዓልን በማይዳሰስ ቅርስነት መመዝገቡን ሰሞኑን ተሰምቷል፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በየዓመቱ ጥር 11 ቀን የሚከበረውን የጥምቀት በዓልን ዩኔስኮ የመዘገበው ታህሳስ 1 ቀን 2012... Read more »

መኅልዬ መኀልዬ ዘ ዴስቲኒ…! ! !

ክቡር ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ በበዓለ ሲመታቸው በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባደረጉት ንግግር « …ኢትዮጵያ መሐፀነ ለምለም ናት። … “ በማለት አገራችን በታሪኳ ከገጠሟት ፈተናዎች ሁሉ በክብር... Read more »

የሕዝብ ለሕዝብ ልዑካን የካምፓላ ቆይታ

ክፍል አንድ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ታሪክ የሚጀምረው የሰው ልጅ ዕርምጃውን አንድ ብሎ የጀመረበትን የዘፍጥረት መነሻ ታሪኩን መሠረት በማድረግ መሆኑን የዘርፉ ልሂቃን አበክረው ሲጽፉና ሲያስተምሩ ኖረዋል። የሺህ ማይል የረጂም ታሪኩ ጉዞ መድረሻው የሀሌታ... Read more »

ጃክ ማ ዘአልፋ ብልፅግና… ! ?

 “ተስፋ መቁረጥ ትልቅ ውድቀት ነው ። ” ጃክ ማ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አሕመድ የኢህአዴግን ውህደት በግንባሩ ምክር ቤት መፅደቅን እና የአዲሱ ውህድ ፓርቲ ስያሜ ” የብልፅግና ፓርቲ ” መሰኘቱን በነገሩን ወቅት... Read more »

የከተማችን የጡብ ደኖች

የአዛውንቷ የአዲስ አበባችን ዕድሜ በአንድ ምዕተ ዓመት ላይ 33 ዓመታትን ደምራ ከአንቺነት ወደ እርሶነት ተሸጋግራለች። ለስሟ ዳቦ ቆርሰው ያወጡላት እመት ጣይቱ ብጡል አይሆንም እንጂ ቢሆንማ ኖሮ ከዘላለማዊ እንቅልፋቸው ተቀስቅሰው በስም ያሽሞነሞኗትን ከተማ... Read more »