
ዛሬ የኢትዮጵያ ማሕጸን ስላፈራቻቸውና በመላው ዓለም የሚገኙ ብዙ ሚሊዮኖችን ከስቃይ ስለፈወሱት ስለ ታላቁ ሳይንቲስት ፕሮፌሰር አክሊሉ ለማ የሕይወት ተሞክሮና አበርክቶ እንቃኛለን።
አክሊሉ ለማ በ1928 ዓ.ም በምስራቁ የኢትዮጵያ ክፍል በምትገኘው ጂግጂጋ ከተማ ውስጥ ተወለደ። አክሊሉ ያደገው ከእናቱ ቤተሰቦች ጋር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በተማረበት በሐረር ከተማ ነው። ከልጅነቱ ጀምሮ ጎበዝ ከሚባሉ ተማሪዎች መካከል የሚመደብ ነበር። የአባቱ ስም አቶ በቀለ ወልደየስ ቢሆንም እንደአባት ስም መጠሪያ ያደረገው ያሳደጉትንና የእናቱ አባት የነበሩትን አቶ ለማን ነው። ከሐረር ወደ አዲስ አበባ ከመጣ በኋላ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በጀኔራል ዊንጌት ትምህርት ቤት ተከታትሏል። የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርቱን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (በወቅቱ አጠራር ‹‹ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዩኒቨርሲቲ››) ካጠናቀቀ በኋላ፣ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርቱን በውጭ አገር ለመከታተል የሚያስችለውን እድል በማግኘቱ ወደ አሜሪካ ተጓዘ። በዚያም በዊስኮንሲን ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርቱን ተከታተለ። የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርቱን በብቃት ያጠናቀቀው አክሊሉ፣ የዶክትሬት ዲግሪ ትምህርቱን በፓቶባዮሎጂ (Pathobiology) ትምህርት በታዋቂው የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ለመማር ቻለ። በዩኒቨርሲቲው በነበረው ቆይታም በዋነኛነት በቢልሃርዚያ በሽታና በመድኃኒቶቹ ላይ አተኩሮ ሲመራመር ነበር።
ዶክተር አክሊሉ የዶክትሬት ዲግሪ ትምህርቱን አጠናቅቆ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለስም በኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት መንግሥት የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ውስጥ ተመድቦ ማገልገል ጀመረ። አክሊሉ የማህበረሰቡን ዕለታዊ እንቅስቃሴዎች መመልከት ያዘወትር ነበር።
ከዕለታት አንድ ቀን ዶክተር አክሊሉ ለስራው ክንውን ይረዳው ዘንድ ወደ ሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል፣ ዓድዋ አካባቢ ተጓዘ። የአካባቢው ሰዎች እንደወትሮው ሁሉ በወንዝ ወራጅ ውሃ ልብሶቻቸውን ያጥባሉ። ያ ለእነርሱ የተለመደ የኑሮ እንቅስቃሴ ነው። ለዶክተር አክሊሉ ግን በወቅቱ የተመለከተው ነገር ዛሬም ድረስ በስሙ ለተመዘገበውና ለሚሊዮኖች ችግር መፍትሄ ላገኘበት የምርምር ተግባሩ መነሻ ሆነ። ዶክተር አክሊሉ ከላይ ሆነው እንዶድ በተባለው ቅጠል ልብስ ከሚያጥቡት የአካባቢው ሰዎች ስር የሚገኙ ብዙ ቀንድ አውጣዎች ሞተው ተመለከተ። ዶክተር አክሊሉ ተገረመ። አግራሞቱ ያለምክንያት አልነበረም፤የሚሊዮኖች ሕይወት በስቃይ የተሞላ እንዲሆን ያደረገውን የቢልሃርዚያ በሽታን የሚያስተላልፉትን ትሎች የሚሸከሙት (መጠጊያ የሆኑት) ነፍሳት ቀንድ አውጣዎች (Snails) እንደሆኑ ስለሚያውቅ ነበር።
ሳይንቲስቱ በአንድ ወቅት ስለጉዳዩ እንዲህ ብለው ተናግረው ነበር … ‹‹ … በወቅቱ በወንዙ ላይ ልብስ ከሚያጥቡት ሰዎች ዝቅ ብሎ ስመለከት ብዙ ቀንድ አውጣዎች ሞተዋል። ይህ ዓይነቱ ሁኔታ በሌሎች ቦታዎች የለም። በሌሎች ቦታዎች ቀንድ አውጣዎቹ ሳይሞቱ እየተንሳፈፉ እንመለከታቸዋለን። ልብሳቸውን በሳሙና የሚያጥቡት ሰዎች ዘንድ ግን ብዙ አልተመለከትኩም። ሰዎቹን ልብሳቸውን በምን እንደሚያጥቡ ስጠይቃቸው በእንዶድ እንደሆነ ነገሩኝ። ‹ምናልባት እንዶድ ቀንድ አውጣዎቹን ይገድላቸው ይሆን?› ብዬ አሰብኩ። ስለእንዶድ ከዚያ በፊት ብዙም አናውቅም ነበር። ከዚያም ቀንድ አውጣዎችን ሰብስበን አምጥተን አንዷን ሴት እቃ ላይ እንዶድ እንድትጨምርበት ጠየቅኋትና እንዶዱን ጨመረችበት። እንዶዱ ያለበት እቃ ላይ ደግሞ ቀንድ አውጣዎቹን ስናስቀምጣቸው ቀንድ አውጣዎቹ ወዲያውኑ ሞቱ …››
ዶክተር አክሊሉ ዓድዋ ላይ በመገረም ስሜት የሞከሩትን ሙከራ ወደ አዲስ አበባ ከተመለሱ በኋላ በቤተ ሙከራ ለማረጋገጥ ስራቸውን ጀመሩ። እንዳሰቡትም እንዶድ የቢልሃርዚያ በሽታን የሚያስተላልፉትን ትሎች የሚሸከሙትን ቀንድ አውጣዎችን እንደሚገድል አረጋገጡ። ይህን የምርምር ማረጋገጫቸውንም ለሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር ጉባዔ አቀረቡ።
ከዚያም ዶክተር አክሊሉ ወደ ካሊፎርኒያው ስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ (Stanford University) በማቅናት በእንዶድ ላይ ምርምር ማድረጋቸውን ቀጠሉ። በስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው እንዶድ ከቢልሃርዚያ በተጨማሪ ለሌሎች በሽታዎች መድኃኒትነትም የሚሆን ተፈጥሮና አቅም እንዳለው ወይም እንደሌለው ጥናት አድርገዋል። ከዚህ ባሻገር በሌሎች ጥገኛ ተህዋሲያን ላይ ሰፊ ምርምሮችንም አከናውነዋል።
[በነገራችን ላይ ቢልሃርዝያ (Bilharziasis) ሺስቶሶማ በሚባሉ ጥገኛ ትሎች የሚመጣ በሽታ ነው። ወንድና ሴት ትሎች ተገናኝተው በመጣበቅ የሰው ደም ውስጥ በመኖር ብዙ ሺህ እንቁላሎች ያፈራሉ። እንቁላሎቻቸው ከሽንት ጋር ሲወጡም ደም ሊያሸኑ ይችላሉ። እንቁላሎቹ ከሰገራና ከሽንት ጋር ከሰውነት ወደ ውጪ ከወጡ በኋላ ተፈልፍለው ቀንድ አውጣ ውስጥ ገብተው ይራባሉ። ከዚያም ከቀንድ አውጣው ውስጥ ወጥተው ውሃ ውስጥ በመቆየት ሰዎች ሲዋኙ ወይም በባዶ እግራቸው በውሃ ውስጥ ሲሄዱ የሰውን ቆዳ በስተው ወደ ደም ስር ይገባሉ።]
ይሁን እንጂ በርካታ ዓመታትን የፈጀው የምርምር ስራ ዓለም አቀፍ ተቀባይነትን ለማግኘት መንገዱ አልጋ በአልጋ አልሆነላቸውም ነበር። በዓለም ላይ ያሉት የእንዶድ ዝርያዎች መብዛትና ዓይነታቸውም ከቦታ ቦታ መለያየቱ ተቀባይነቱ እንዲዘገይ ምክንያት ሆነዋል።
የምርምር ሂደቱ ብዙ ውጣ ውረዶች የበዙበት እንደነበር በምርምር ስራው ሂደት ተሳታፊ የነበሩት ፕሮፌሰር ለገሰ ወልደዮሐንስ በአንድ ወቅት እንዲህ ብለው ተናግረው ነበር።
‹‹ … በተለያዩ ቦታዎች የሚበቅሉት የእንዶድ ዝርያዎች የተለያዩ መልኮችና ቀለማት አሏቸው። የመድኃኒትነትና የሳሙናነት ባህርያቸውም የተለያየ ነው። አካባቢው ልዩነት የፈጠረባቸውና ተመሳሳይ የቤተሰብ ዝርያ ያላቸው የእንዶድ ዓይነቶች ተሰብስበው የተለያዩ ሙከራዎች ተደረገባቸው። በዚህም ምክንያት በርካታ የጥናትና ምርምር ውጤቶችም ይፋ ሆኑ … ››
ዶክተር አክሊሉ የምርምር ስራቸውን ይፋ ባደረጉበት ወቅት ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ የውጭ አገራት ተመራማሪዎች በ‹‹ትብብር›› ሰበብ ምርምሩን እነርሱ ማከናወን እንደሚፈልጉ ገልጸው ነበር። ዶክተር አክሊሉ ምርምሩ የትም ቢካሄድ ችግር እንደሌለው ስላመኑ ለትሮፒካል እፅዋት ውጤቶች ተቋም (Tropical Plant Products Institute) ናሙና ሰጥተው የምርምር ስራቸውን ቀጠሉ።
የተቋሙ ተመራማሪዎች ግን የምርምሩ ውጤት ስለደረሰበት ደረጃ ትንፍሽ ሳይሉ ብዙ ወራት ተቆጠሩ። በዚህ ወቅት እነዶክተር አክሊሉ ግን ለቢልሃርዚያ በሽታ መድኃኒት የሚሆነው የእንዶድ ዝርያ መርዛማ ያልሆነና ለሰው ልጅ ጎጂ እንዳልሆነ የሚገልጸውን የምርምር ውጤታቸውን ጨምሮ ሌሎች ውጤቶችን በየጊዜው ይፋ ያደርጉ ነበር። ዶክተር አክሊሉም የምርምር ስራው ምን ደረጃ ላይ እንደደረሰ ለተቋሙ ጥያቄ ሲያቀርቡ ‹‹የምርምር ስራው በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ነው። የምርምሩ ውጤት ከመታተሙ በፊት የፓተንት መብት (Patent Right) እንዲያገኝ ተወስኗል›› ብለው መለሱላቸው። ዶክተር አክሊሉም እርሳቸውና ወገኖቻቸው በደከሙበት ስራ ሌሎች የባለቤትነት ማረጋገጫ ማግኘታቸው ተገቢ እንዳልሆነና ልፋታቸውም መና መቅረት እንደሌለበት ስላመኑ የምርምር ስራቸው በአሜሪካ የባለቤትነት ማረጋገጫ እንዲያገኝ አደረጉ። እነዶክተር አክሊሉ በደከሙበት ስራ የባለቤትነት ማረጋገጫ አግኝተን ስማችንን እናስጠራለን ብለው ቋምጠው የነበሩትና በዚህ የተበሳጩት የውጭ አገራት ተማራማሪዎች ቀደም ሲል ሲያሞካሹት የነበረውን እንዶድ ‹‹መርዛማ ነው … የሰውን ጤና ይጎዳል … ›› እያሉ ማጣጣል ጀመሩ።
ይሁን እንጂ ለቢልሃርዚያ በሽታ መድኃኒት የሚሆነው የእንዶድ ዝርያ መርዛማ ያልሆነና ለሰው ልጅ ጎጂ እንዳልሆነ ዶክተር አክሊሉ በስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ ባደረጉት ጥናት አረጋገጡ። ካናዳ ውስጥ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የልማት ጥናትና ምርምር ማዕከል (International Development Research Center)ም ለቢልሃርዚያ በሽታ መድኃኒት የሚሆነው የእንዶድ ዝርያ ለሰው ልጅ መርዛማ እንዳልሆነ የሚገልፅ የምርምር ውጤት ይፋ በማድረጉ የዶክተር አክሊሉን የምርምር ውጤት ለማጣጣል የተከፈተው የስም ማጥፋት ዘመቻ ሳይሳካ ቀረ። የመድኃኒቱ ስያሜም ‹‹ለማቶክሲን (Lemmatoxin)›› ተብሎ በስማቸው ተጠራ። ኢትዮያጵዊው ሳይንቲስት ፕሮፌሰር አክሊሉ ለማ በመላው ዓለም የሚገኙ ከ200 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን እያሰቃየ ለነበረው ለቢልሃርዚያ በሽታ የመፍትሄ አባት ሆኑ፤የምርምር ስራቸውም ለነዚህ ሚሊዮኖች ስቃይ መድኃኒት ሆነ።
ለዚህም ነው ፕሮፌሰር አክሊሉ በአንድ ወቅት ‹‹ … በአፍሪካ ውስጥ የሚከናወኑ ሳይንሳዊ ጥናቶችና ምርምሮች መሰረታዊ መሰናክሎቻቸው የምርምር ግብዓቶችና የገንዘብ ችግሮች ብቻ ሳይሆኑ በበለፀጉ አገራት ግለሰቦችና ተቋማት ዘንድ የሚስተዋሉ የአስተሳሰብ ኢፍትሐዊነቶች እንደሆኑ ተረድተናል …›› ብለው የተናገሩት።
ፕሮፌሰር አክሊሉ ለማ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ትምህርት ክፍል የመጀመሪያው ዲን በመሆንም አገልግለዋል። የፓቶባዮሎጂ ተቋም (Institute of Pathobiology)ን ያቋቋሙትም እርሳቸው ናቸው። ይህ ተቋም በአሁኑ ወቅት በስማቸው እንዲሰየም ተደርጎ (‹‹አክሊሉ ለማ ፓቶባዮሎጂ መታሰቢያ ኢንስቲትዩት/Aklilu Lemma Institute of Pathobiology››) መታወሻ ሆኗቸዋል። ተቋሙም በተለያዩ በሽታዎች ላይ ትኩረት ያደረጉ በርካታ የምርምር ስራዎች ይከናወኑበታል።
በእንዶድ ላይ የተከናወነው የምርምር ስራ አበርክቶው በቀላሉ የሚገመት አይደለም። ፕሮፌሰር ለገሰ ‹‹ … እንዶድ በሳሙናነቱ እናቶቻችን በቅርስነት ያቆዩት ነው። ቢልሃርዚያን በመቆጣጠር ችሎታው ከሰራናቸው ትልልቅ ተግባራት አንዱ በወንጂ አካባቢ ያከናወንነው ተግባር ነው። በአካባቢው የሚገኙ ውሃማ አካላትን በእንዶድ በማከም ከቢልሃርዚያ ነፃ ማድረግ ችለናል። በመተሃራ አካባቢም ተመሳሳይ ስራዎችን አከናውነናል›› ብለዋል።
የእነ ፕሮፌሰር አክሊሉ የምርምር ስራ ለቢልሃርዚያ በሽታ መድኃኒት በመሆን ብቻ የተገደበ አልነበረም። እንዶድ በውሃ ግድቦች ላይ ተሰባስበው በፍጥነት በመራባት በግድቦቹ ላይ ጉዳት ለሚያደርሱ የቀንድ አውጣ ዝርያዎችም ፍቱን መድኃኒት እንደሆነ በምርምራቸው ተረጋግጦ ግድቦችን ከጉዳት መታደግ ተችሏል። ይህ የእንዶድ ጥቅም በተለይ በአሜሪካ በብዙ ቦታዎች ተግባር ላይ ስለመዋሉ ፕሮፌሰር አክሊሉ ተናግረው ነበር። በዚህ ዘርፍ በተለይ ከአሜሪካው ቶሌዶ ዩኒቨርሲቲ (University of Toledo) ጋር በመተባበር በሰሩት ስራ ዩኒቨርሲቲው የአሜሪካ ፓተንት አግኝቷል።
ኢትዮጵያም የሳይንስ አካዳሚ ያስፈልጋታል በሚል ሃሳብ የኢትዮጵያ ሣይንስ አካዳሚን የማቋቋም ሃሳብን የጠነሰሱት ፕሮፌሰር አክሊሉ ለማ ነበሩ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሳይንስ ጥናትና ምርምር ካውንስል (National Scientific and Technical Research Council of Ethiopia) እንዲቋቋም ያስተባበረው ብሔራዊ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢም ነበሩ። የኢትዮጵያ መንግሥት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዋና አማካሪ ሆነው አገልግለዋል።
ከፕሮፌሰር ለገሰ ወልደዮሐንስ ጋር በጋራ በመሆን በእንዶድ ዙሪያ የሚከናወኑ የምርምር ተግባራትን የሚያስተባብርና መቀመጫውን አዲስ አበባ ያደረገ ‹‹እንዶድ ፋውንዴሽን (Endod Foundation)›› የተባለ ማዕከል አቋቁመው የምርምር ተግባራትን አከናውነዋል።
ፕሮፌሰር አክሊሉ ለማ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ውስጥም በተለያዩ ኃላፊነቶች ላይ አገልግለዋል። ከነዚህም መካከል የድርጅቱ የጤናና ልማት ቴክኖሎጂ እንዲሁም የሳይንስና ቴክኖሎጂ ልማት ማዕከል ከፍተኛ አማካሪ እና የዩኒሴፍ (UNICEF) ዓለም አቀፍ የሕፃናት ልማት ማዕከል ምክትል ዳይሬክተር ሆነው የሰሩባቸው ኃላፊነቶቻቸው ይጠቀሳሉ።
ከ1985 ዓ.ም ጀምሮ ሕይወታቸው እስካለፈበት ጊዜ ድረስ ደግሞ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ወደሰሩበትና ብዙ ምርምሮችን ወዳካሄዱበት ጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ተመልሰው፣ በዩኒቨርሲቲውና በኢትዮጵያና በኡጋንዳ ታላላቅ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ግንኙነት እንዲፈጠር በማድረግ ኤች አይ ቪ ኤድስን ለመቆጣጠር በሚያስችሉ አገር በቀል የጥናትና ምርምር እንዲሁም የአቅም ግንባታ ተግባራት ላይ አተኩረው ሲሰሩ ቆይተዋል።
ፕሮፌሰር አክሊሉ ለማ በርካታ ሽልማቶችን አሸንፈዋል። ለአብነት ያህል የብዙዎችን ሕይወት መታደግ ለቻለው አስደናቂው የእንዶድ ላይ የምርምር ስራቸው ከባልደረባቸው ከፕሮፌሰር ለገሰ ወልደዮሐንስ ጋር በ1982 ዓ.ም ‹‹ተለዋጭ ኖቤል (Alternative Nobel Prize)›› በመባል የሚታወቀውንና አስቸኳይ ምላሽ ለሚሹ ዓለም አቀፍ ፈተናዎች/ችግሮች ተግባራዊና ተምሳሌታዊ የሆኑ መፍትሄዎችን ላፈለቁ አካላት የሚሰጠው የ‹‹ራይት ላይቭሊሁድ ሽልማት (The Right Livelihood Award)›› ዓለም አቀፍ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። በ1982 ዓ.ም የተከናወነው የ‹‹የራይት ላይቭሊሁድ ሽልማት›› ለኢትዮጵያ ልዩ ነበር። በወቅቱ ሌላው ኢትዮጵያዊ ፕሮፌሰር መላኩ ወረደ የኢትዮጵያን የዘረ መል ሀብት (Genetic Wealth) በመጠበቅ ለሰሩት ስራ ሌላኛው ተሸላሚ ነበሩ። የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የሳይንስ ሽልማት የወርቅ ሜዳሊያም ተሸልመዋል። ከዚህ በተጨማሪም የሦስት የፓተንት መብቶች፣ የአምስት መጽሐፍትና ከ60 በላይ የሚሆኑ የጥናትና ምርምር ውጤቶች ባለቤት መሆን የቻሉ አንጋፋ ባለሙያ ነበሩ።
ፕሮፌሰር አክሊሉ በኢትዮጵያ የሚገኙ የዩኒቨርሲቲ የሳይንስና የሕክምና ትምህርት ተማሪዎች እንዲሁም ጀማሪ መምህራን እንዲበረታቱ በማሰብ በራሳቸው ገንዘብ በአክሊሉ ለማ ፋውንዴሽንና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትብብር የሚተገበር ‹‹አክሊሉ ለማ የትምህርትና የምርምር ሽልማት›› የተሰኘ መርሃ ግብር አቋቁመዋል። ምንም እንኳ እርሳቸው በሕይወት ቆይተው የተቋሙን ስራ ማየት ባይችሉም፣ መርሃ ግብሩ በ1990 ዓ.ም 10 ተማሪዎችንና ተመራማሪዎችን በመሸለም ስራውን መጀመር ችሏል።
ፕሮፌሰር አክሊሉ ለማ በስራቸው ታታሪ፣ ቁጥብ፣ ጨዋ እንዲሁም ተጫዋች እንደነበሩ የሚያውቋቸው ሁሉ ይመሰክራሉ። ለ13 ዓመታት ያህል አብረው እንደሰሩ የሚናገሩት ፕሮፌሰር ለገሰ ወልደዮሐንስ ‹‹ … እጅግ በጣም ጥሩ ሰው ነበር። ምቹ ጓደኛዬ ነበር። ጥያቄ መጠየቅና መመራመር ይወዳል። አሳታፊና በትብብር መስራትን የሚወድ ሰው ነበር። ጥሩ አስተማሪና አገሩን የሚወድና ለአገሩም ትልቅ ሕልም የሰነቀ ሰው ነበር …›› በማለት ስለባልደረባቸውና ስለወዳጃቸው ተናግረዋል።
ፕሮፌሰር አክሊሉ ከባለቤታቸውና ከሦስት ልጆቻቸው ጋር ሆነው ኑሯቸውን በኢትዮጵያና በአሜሪካ አሳልፈዋል። በመላው ዓለም ለሚገኙ ለሚሊዮኖች ሕመም መድኃኒት ሆነው ደማቅ ታሪክ የፃፉት የዓለም ባለውለታ ፕሮፌሰር አክሊሉ ለማ በ1989 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
አዲስ ዘመን ረቡዕ ህዳር 24/2012
አንተነህ ቸሬ
Ищите в гугле
for the reason that here every material is quality based
díky tomuto nádhernému čtení! Rozhodně se mi líbil každý kousek z toho a já
que eu mesmo criei ou terceirizei, mas parece que
devido a esta maravilhosa leitura!!! O que é que eu acho?
Esta página tem definitivamente toda a informação que eu queria sobre este assunto e não sabia a quem perguntar. Este é o meu primeiro comentário aqui, então eu só queria dar um rápido
Muito obrigado!}
Znáte nějaké metody, které by pomohly omezit krádeže obsahu? Rozhodně bych ocenil
buď vytvořil sám, nebo zadal externí firmě, ale vypadá to.
It contains fastidious material.|I think the admin of this website is actually working hard in favor of his site,
) Znovu ho navštívím, protože jsem si ho poznamenal. Peníze a svoboda je nejlepší způsob, jak se změnit, ať jste bohatí a
Kender du nogen metoder, der kan hjælpe med at forhindre, at indholdet bliver stjålet? Det ville jeg sætte stor pris på.
) سأعيد زيارتها مرة أخرى لأنني قمت بوضع علامة كتاب عليها. المال والحرية هي أفضل طريقة للتغيير، أتمنى أن تكون غنيًا و
at web, except I know I am getting familiarity all the time by reading thes pleasant posts.|Fantastic post. I will also be handling some of these problems.|Hello, I think this is a great blog. I happened onto it;) I have bookmarked it and will check it out again. The best way to change is via wealth and independence. May you prosper and never stop mentoring others.|I was overjoyed to find this website. I must express my gratitude for your time because this was an amazing read! I thoroughly enjoyed reading it, and I’ve bookmarked your blog so I can check out fresh content in the future.|Hi there! If I shared your blog with my Facebook group, would that be okay? I believe there are a lot of people who would truly value your article.|منشور رائع. سأتعامل مع بعض هذه|
nenarazili jste někdy na problémy s plagorismem nebo porušováním autorských práv? Moje webové stránky mají spoustu unikátního obsahu, který jsem vytvořil.
Děkuji|Ahoj všem, obsah, který je na této stránce k dispozici.
Conhecem algum método para ajudar a evitar que o conteúdo seja roubado? Agradecia imenso.
Děkuji|Ahoj všem, obsah, který je na této stránce k dispozici.
Podem recomendar outros blogues/sites/fóruns que tratem dos mesmos temas?
gruppe? Der er mange mennesker, som jeg tror virkelig ville
It contains fastidious material.|I think the admin of this website is actually working hard in favor of his site,
The core of your writing while sounding agreeable originally, did not sit properly with me after some time. Someplace within the paragraphs you were able to make me a believer unfortunately only for a very short while. I nevertheless have a problem with your jumps in assumptions and you would do well to help fill in those breaks. In the event that you can accomplish that, I could undoubtedly be amazed.
Hi! Someone in my Facebook group shared this site with us so I came to take a look. I’m definitely loving the information. I’m bookmarking and will be tweeting this to my followers! Exceptional blog and great design and style.
det. Denne side har bestemt alle de oplysninger, jeg ønskede om dette emne, og vidste ikke, hvem jeg skulle spørge. Dette er min 1. kommentar her, så jeg ville bare give en hurtig
Good day! Do you use Twitter? I’d like to follow you if that would be ok. I’m definitely enjoying your blog and look forward to new posts.
Hello! This is kind of off topic but I need some guidance from an established blog. Is it very difficult to set up your own blog? I’m not very techincal but I can figure things out pretty fast. I’m thinking about setting up my own but I’m not sure where to begin. Do you have any ideas or suggestions? With thanks
værdsætter dit indhold. Lad mig venligst vide det.
på grund af denne vidunderlige læsning !!! Jeg kunne bestemt virkelig godt lide hver eneste lille smule af det, og jeg
Tak Hej der til alle, det indhold, der findes på denne
Hey! I just wanted to ask if you ever have any problems with hackers? My last blog (wordpress) was hacked and I ended up losing a few months of hard work due to no data backup. Do you have any solutions to protect against hackers?
webové stránky jsou opravdu pozoruhodné pro lidi zkušenosti, dobře,
Muito obrigado!}
webové stránky jsou opravdu pozoruhodné pro lidi zkušenosti, dobře,
Nice post. I was checking constantly this blog and I’m impressed! Extremely helpful information particularly the last part
I care for such info a lot. I was looking for this particular information for a very long time. Thank you and best of luck.
It contains fastidious material.|I think the admin of this website is actually working hard in favor of his site,
nenarazili jste někdy na problémy s plagorismem nebo porušováním autorských práv? Moje webové stránky mají spoustu unikátního obsahu, který jsem vytvořil.
på grund af denne vidunderlige læsning !!! Jeg kunne bestemt virkelig godt lide hver eneste lille smule af det, og jeg
buď vytvořil sám, nebo zadal externí firmě, ale vypadá to.
With havin so much content and articles do you ever run into any problems of plagorism or copyright violation? My website has a lot of unique content I’ve either created myself or outsourced but it looks like a lot of it is popping it up all over the internet without my agreement. Do you know any methods to help reduce content from being stolen? I’d definitely appreciate it.
Esta página tem definitivamente toda a informação que eu queria sobre este assunto e não sabia a quem perguntar. Este é o meu primeiro comentário aqui, então eu só queria dar um rápido
nogensinde løbe ind i problemer med plagorisme eller krænkelse af ophavsretten? Mit websted har en masse unikt indhold, jeg har
skupině? Je tu spousta lidí, o kterých si myslím, že by se opravdu
apreciariam o seu conteúdo. Por favor, me avise.
|Tato stránka má rozhodně všechny informace, které jsem o tomto tématu chtěl a nevěděl jsem, koho se zeptat.|Dobrý den! Tohle je můj 1. komentář tady, takže jsem chtěl jen dát rychlý
det. Denne side har bestemt alle de oplysninger, jeg ønskede om dette emne, og vidste ikke, hvem jeg skulle spørge. Dette er min 1. kommentar her, så jeg ville bare give en hurtig
vykřiknout a říct, že mě opravdu baví číst vaše příspěvky na blogu.
pokračujte v pěkné práci, kolegové.|Když máte tolik obsahu a článků, děláte to?
muito dele está a aparecer em toda a Internet sem o meu acordo.
O conteúdo existente nesta página é realmente notável para a experiência das pessoas,
meget af det dukker op overalt på internettet uden min aftale.
I was suggested this website by my cousin. I’m not sure whether this post is written by him as nobody else know such detailed about my difficulty. You’re amazing! Thanks!
|Hello to all, for the reason that I am actually keen of
I really like your blog.. very nice colors & theme. Did you design this website yourself or did you hire someone to do it for you? Plz respond as I’m looking to create my own blog and would like to find out where u got this from. appreciate it
It contains fastidious material.|I think the admin of this website is actually working hard in favor of his site,
Můžete mi doporučit nějaké další blogy / webové stránky / fóra, které se zabývají stejnými tématy?
|Hello to all, for the reason that I am actually keen of
buď vytvořil sám, nebo zadal externí firmě, ale vypadá to.
Hello there! This is kind of off topic but I need some advice from an established blog. Is it difficult to set up your own blog? I’m not very techincal but I can figure things out pretty fast. I’m thinking about making my own but I’m not sure where to start. Do you have any points or suggestions? Many thanks
Sweet blog! I found it while browsing on Yahoo News. Do you have any suggestions on how to get listed in Yahoo News? I’ve been trying for a while but I never seem to get there! Appreciate it
enten oprettet mig selv eller outsourcet, men det ser ud til
Também tenho o seu livro marcado para ver coisas novas no seu blog.
Hello there! Do you know if they make any plugins to safeguard against hackers? I’m kinda paranoid about losing everything I’ve worked hard on. Any suggestions?
Conhecem algum método para ajudar a evitar que o conteúdo seja roubado? Agradecia imenso.
pokračovat v tom, abyste vedli ostatní.|Byl jsem velmi šťastný, že jsem objevil tuto webovou stránku. Musím vám poděkovat za váš čas
information.|My family members every time say that I am killing my time here
que eu mesmo criei ou terceirizei, mas parece que
webside er virkelig bemærkelsesværdig for folks oplevelse, godt,
Com tanto conteúdo e artigos, vocês já se depararam com algum problema de plágio?
Podem recomendar outros blogues/sites/fóruns que tratem dos mesmos temas?
|Hello to all, for the reason that I am actually keen of
meget af det dukker op overalt på internettet uden min aftale.
fortsæt med at guide andre. Jeg var meget glad for at afdække dette websted. Jeg er nødt til at takke dig for din tid
værdsætter dit indhold. Lad mig venligst vide det.
det. Denne side har bestemt alle de oplysninger, jeg ønskede om dette emne, og vidste ikke, hvem jeg skulle spørge. Dette er min 1. kommentar her, så jeg ville bare give en hurtig
Podem recomendar outros blogues/sites/fóruns que tratem dos mesmos temas?
pokračovat v tom, abyste vedli ostatní.|Byl jsem velmi šťastný, že jsem objevil tuto webovou stránku. Musím vám poděkovat za váš čas
selam
Your article helped me a lot, is there any more related content? Thanks!
Também tenho o seu livro marcado para ver coisas novas no seu blog.
However plenty of other companies need a bit of the tablet pie — and so they see a possibility in providing decrease-priced models far cheaper than the iPad.
I’ll right away grab your rss as I can not find your email subscription hyperlink or newsletter service. Do you’ve any? Kindly permit me recognise in order that I could subscribe. Thanks.
mc3sf6
WpbI4eNPR4T
Oh my goodness! a tremendous article dude. Thank you Nonetheless I’m experiencing subject with ur rss . Don’t know why Unable to subscribe to it. Is there anybody getting identical rss drawback? Anybody who is aware of kindly respond. Thnkx
Introducing to you the most prestigious online entertainment address today. Visit now to experience now!
A motivating discussion is worth comment. I believe that you ought to publish more about this subject matter, it may not be a taboo matter but generally people do not talk about these issues. To the next! Best wishes.
ברכות
Kantorbola99 menawarkan pengalaman bermain slot online yang menyenangkan. Platform ini menyediakan beragam pilihan game menarik. Pemain dapat menikmati tampilan grafis berkualitas tinggi.
Quietum Plus has been designed for all ages and medical conditions in order to naturally support your brain and auditory system.
Heaviest sectors are the financials and industrials; together they make up for the 38 of the Index.
Thank you for your sharing. I am worried that I lack creative ideas. It is your article that makes me full of hope. Thank you. But, I have a question, can you help me?
Greetings from Carolina! I’m bored to tears at work so I decided to browse your site on my iphone during lunch break. I love the information you present here and can’t wait to take a look when I get home. I’m surprised at how quick your blog loaded on my cell phone .. I’m not even using WIFI, just 3G .. Anyways, fantastic blog!
Can you be more specific about the content of your article? After reading it, I still have some doubts. Hope you can help me.
The mask mandate will stay in place for early learning and childcare services.
Hmm is anyone else encountering problems with the images on this blog loading? I’m trying to find out if its a problem on my end or if it’s the blog. Any suggestions would be greatly appreciated.
What’s up to all, for the reason that I am in fact keen of reading this webpage’s post to be updated regularly.It carries good stuff.
værdsætter dit indhold. Lad mig venligst vide det.