ከሚሳመው ተራራ ስር

ተራራ ሲሳል እንጂ ሲሳም ተመልክተን ይሆን? አጃኢብ ነው! ድጉስ ልውስ የመጽሐፍ ጥበብ፤ ተራራ ሊያስመን ወዷል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ጠፍቶ የከረመው እውቁ ደራሲ ፍቅረ ማርቆስ ደስታ፤ እጅ ከምን ሲባል…”የሚሳም ተራራ” ከተሰኘ መጽሐፉ ጋር... Read more »

 ባለቅኔው ገበሬ

የበሬው ጌታ የእርፍና ማረሻው ንጉሥ፤ ያን ገበሬ ማነው ባለ ቅኔ ያደረገው? ገበሬው አፈርን እንጂ ጥበብን ማገላበጥ አይችልም እያሉ ብዙዎች ቢያሙትም፤ ልኩን የሚያውቀው የለካው ብቻ ነው፡፡ ጥበብ የተወለደባት፤ ቅኔውም እትብቱን የተቆረጠበት መሆኑን አያውቁማ!... Read more »

በጉንጉን ስብጥርጥር

እንቆቅልህ! ብትሉኝ፤ እኔም ምናውቅ… ብል፤ የእንቆቅልሻችሁን ምላሽ ግን ባውቅም አልነግራችሁ! ምክንያቱም “ሀገር ስጠኝ” እስክትሉኝ ጠብቄ ሀገር ልሰጣችሁ እፈልጋለሁና። ታዲያ ግን የምሰጣችሁ ማንን እንደሆነ ከገመታችሁ ዘንድ ልንገራችሁ… ያቺን የጉንጉን መሶብ፤ ማጀቴን ልሰጣችሁ ወስኛለሁ።... Read more »

ከሕሊና ጅረት

ኪነ ጥበብ ትናንትናም ሆነ ዛሬ ለጥበብ የሚሰጠውን አጥቶም ሆነ ነፍጎ አያውቅም። ሁሌም አዳዲስ ስጦታዎች እንደጎረፉ ናቸው። እናስ ኪነ ጥበብ ከሰሞኑ ምንስ አዲስ ነገር ይዞ ብቅ ብሎ ይሆን…ስጦታው ትልቅም ይሁን ትንሽ ያቺኑ ጭብጦ... Read more »

“ጥበብ ወዴት ነሽ?”

ጥበብ እና ቶኔቶር… ቶኔቶርና ሀገር ፍቅር… የርዕሰ ጉዳያችን መዘውረ ማዕዘናት ናቸው። የሃሳባችን ማጠንጠኛ ናቸው። በአንደኛው ገብተን በሌላኛው ተሿልከን ሦስቱንም ካገናኘው ድልድይ ላይ እኛም እንገናኝ። “ጥበብ ወዴት ነሽ?” እንበል። ጥበብም ጆሮዎቿ በዘመን ርቀት... Read more »

 ሙሾ እናውርድ!

ሙሾ ጥበብ ሙሾ እንጉርጉሮ፤ ለኛ ሲያንጎራጉርና ለውስጣዊ ስሜታችን እላይ ታች ሲል እንዳልከረመ ሁሉ አሁን ለእርሱም በትዝታ የሚያንጎራጉርለትን ሳይፈልግ አልቀረም። ምክንያቱም ከነበረበት የጥበብ ከፍታ፤ ከተሰቀለበት የማህበረሰቡ ልብ ውስጥ ወጥቶ ባይተዋርነት ከተሰማው ዋል አደር... Read more »

 ቤተ- መጻሕፍትን ለማህበረሰብ መገናኛ

ድሮ ድሮ እንዲህ ቴክኖሎጂው እንደልብ ሳይስፋፋ በኢትዮጵያ አብዛኛዎቹ የሥነ ጽሑፍ ውጤቶች ለተደራሲያን የሚቀርቡት በጋዜጣ፣ በመጽሔትና በመጻሕፍት በኩል ነበር። ምን እንኳን ያኔ የነበረው የሕዝብ ቁጥር አነስተኛ ቢሆንም ከነዚህ የሥነ ጽሑፍ ውጤቶች ተቋዳሽ የነበረው... Read more »

“ያልገሩትን ፈረስ”

“ፈረስ ያደርሳል እንጂ አይዋጋም” ነበር ተረቱ…። ፈረስ ግን መዋጋት ጀምሯል፤ ፈረሱ ግን የፈረንጅ እንጂ የኛ አይደለም። ዛሬ ሁላችንም አንባቢያን ከእነዚህ ያልተገሩ ፈረሶች ላይ ለመቀመጥ እንገደዳለን። በየሰበብ አስባቡ እየደነበሩ ስንቱን ጀግና ፈረሰኛ ደመ... Read more »

 ወርቁን ማን ሰወረው?

በመጀመሪያም ጥበብ ከዓለም ላይ ነበረች፤ ጥበብም ከኢትዮጵያ እጅ ነበረች፤ ብንል ምኑ ጋር ይሆን ግነቱ? አዎን ለነበር ያልራቅን ወርቁን ጥለን ጨርቁን የታቀፍን ስለመሆናችን የምንክደው ሀቅ አይደለም፡፡ ኢትዮጵያን በኪነ ጥበቡም፤ በሥነ ጥበቡም፤ በሥነ ውበቱም፤... Read more »

ዓድዋን ያከበረ የስነ ጥበብ አውደ ርዕይ

በጣሊያን ወራሪ እብሪት ተሸናፊነትና በጀግኖች ኢትዮጵያውያን አርበኞች ድል አድራጊነት የተጠናቀቀው የዓድዋ ድል ድፍን 128 ዓመታትን አስቆጠረ። የታሪክ ሰነዶችም ለትውልድ ‹‹የሰው ልጆችን እኩልነት የበየነ፤ የነጭና የጥቁር የበላይነት ግንብ ያፈረሰ ድል ከወደ ኢትዮጵያ የዓድዋ... Read more »