ልባም ሴት ሁለት ቦታ ትፈጠራለች ‹ምድር ላይ እና በባሏ ልብ ውስጥ› የሚል ከማን እንዳገኘሁት የማላውቀው የልጅነት እውቀት አለኝ። ልክ እንደ ርብቃ አንዳንድ ሴቶች ብዙ ናቸው.. እልፍ መዓት። በወንድ ነፍስ ውስጥ የትም የሚገኙ..።... Read more »
ቀጠሮ ማክበር አይሆንላትም። ማንም የሚቀድማት ሴት ናት። ኖራ ኖራ ሰዓት የሚያጥራት ለቀጠሮ ነው። አልመሽ ያላት ቀን፣ በእርዝመቱ ሁሌም የምትረግመው እሁድ እንኳን ቀጠሮ ያላት ቀን አይበቃትም። ቀጠሮ ያላት ቀን ማንም የሚቀድማት ሴት ናት።... Read more »
ነፍስ ድሮና ዘንድሮ ብራናና ወናፍ ናት..አንድ ዓይነት መስላ የተለየች። እንደ ጊዜ የሰው ልጅ ሠርግና ሞት የለውም። ከመኖር ወደአለመኖር ይወስደናል። ካለመኖር ወደመኖር ይመልሰናል። እናም ጊዜ አለቃ ነው..ትላለች የጠየፋት ራሷ በታወሳት ቁጥር። ጊዜን ታኮ፣... Read more »
ኮማንደር እንዳሻው ከአዳራሹ ሲወጣ ቀይዳማ ፊቱ ገርጥቶ ነበር፡፡ የቢሮውን በር ከፍቶ ከመግባቱ ስልኩ አንቃረረ፡፡ ከንዴቱም ከድካሙም ገና አላገገመም ነበር፡፡ ማረፍ ፈልጓል፣ መረጋጋትም..እና ደግሞ በጽሞና ማሰብ፡፡ ቢሮ ሲገባ ከራሱ ጋር ሊያወራ ፕሮግራም ይዞ... Read more »

አንበሳ አውቶብስ ውስጥ ቁጭ ብየ ወደ ሥራ እየሄድኩ ነው። እንደእኔ በአንበሳ አውቶብስ የተመላለሰ ሰው በአዲስ አበባ ምድር አለ አልልም። እንዴትም ብኖር የዚህን አውቶብስ ውለታ እንደማልከፍለው አውቃለሁ። ቅዳሜም አላርፍም። እረፍቴ አንድ እሁድ ናት... Read more »

ዓርብ የገድ ቀኔ ነው። ዓርብ መጥቶ ሳይቀናኝ ቀርቶ አያውቅም። በረከቶቼ ሁሉ ዓርብ እለት የተዋወኳቸው ናቸው። አያቴ ታዲያ ዓርብን አትወደውም። ዓርብ ምን እንዳደረጋት እንጃ ምንም ይሁን ዛሬ ዓርብ ነው የምትለው ፈሊጥ አላት። እኔን... Read more »
እንባቆም እባላለሁ፤ በህይወት ያለሁ ታሪካዊ ሰው ነኝ፡፡ በእርግጥ አባቴ የብዙ አጋጣሚዎች ባለቤት እንደሆነ ነግሮኛል፡፡ እናቴን እንኳን የተዋወቃት ሰርግ ቤት ወጥ ጨላፊ ሆና ስታሳልፍ እንደነበር አጫውቶኛል። ታላቅ ወንድሜ ሳይቀር ከሚስቱ ጋር ለቁም ነገር... Read more »
ለምን እንደሆነ አላውቅም አራት ሰዓት አለፍ ሲል ይደብተኛል። ድብርቴን የምሸሸው የሆረር ፊልም በማየትና በደረቴ በመተኛት ነው። የዛሬውም አራት ሰዐት እንደተለመደው ምርግ ነበር። አብሮኝ ከሚኖረው ፍታወቅ ጋር አዋተን በገዛናት ፍራሽ ላይ በደረቴ ተኝቼ... Read more »
እንደሆነ እንጃ ቅዳሜ ሲሆን ደስ ይለኛል፡፡ ከቅዳሜ በፊት ያሉት ስድስቱ ቀናቶች ተጠቃለው የቅዳሜን ያክል ሰላምና ንቃት አይሰጡኝም፡፡ በዚህ ልክ ቅዳሜን መውደዴ ምን እንደሆነ አንድ ክፍለዘመን የሚያክል ጊዜ አስቤ መልሱ ላይ አልደረስኩም፡፡ የሆነው... Read more »

ሕይወት ትንቅንቅ ናት። ከራስ ጋር፣ ከፈጣሪ ጋር፣ ከተፈጥሮ ጋር ከነዚህ ሁሉ ጋር። ከሁሉም ግን ከራስ ጋር የሚደረግ ትንቅንቅ ይከፋል። ከራስ ጋር ትንቅንቅ መልስን ደብቆ፣ እውነትን ሸሽጎ ነው። በማይገኝ መልስና በማይደረስ እውነት ውስጥ... Read more »