በአገሪቱ እየተባባሰ ለመጣው የኑሮ ውድነት ከሚጠቀሱ በርካታ ምክንያቶች መካከል የምርት አቅርቦትና ፍላጎት አለመጣጣም አንዱ መሆኑ ይገለጻል፡፡ የግብይት ሰንሰለት መብዛትና አገራዊና ዓለም አቀፍ ሁኔታዎች ለዋጋ ንረትና ለኑሮ ውድነት መከሰት ዓይነተኛ ድርሻ እንዳላቸውም ይታወቃል፡፡... Read more »
ከሰሞኑ የበርሃ ገነት በመባል በምትታወቀው ድሬዳዋ ከተማ የኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የነጻ ንግድ ቀጠና ተቋቁሟል። በነጻ የንግድ ቀጠና ውስጥ የሚገኙ አምራች ፋብሪካዎች ለምርት አገልግሎት የሚጠቀሟቸውን ግብዓቶች ያለምንም ቀረጥ፣ የኮታ ገደብ፣ የቢሮክራሲ ውጣ ውረድ…... Read more »
ዓለም የደረሰበት የሥልጣኔ ደረጃ ነገሮችን ከማቅለል ባሻገር ሰዎች ስራ ላይ የሚያሳልፉትን ጊዜና ጉልበት የሚቀንስ ሆኗል። እንደማሳያም “በይነ መረብ” ሰዎች ሥራዎችን በቤታቸው ወይም ባሉበት ቦታ ሆነው መስራት የሚችሉበትን እድል ፈጥሯል። በቅርብ ጊዜ የወጡ... Read more »
‹‹የኢትዮጵያ ባለ ልዩ ጣዕም ምርትን ይግዙ›› በሚል መሪ ቃል ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ቀን በፓናል ውይይት እና በአውደ ርዕይ ተከብሯል። በወቅቱም በተመረጡ ላኪዎች ከግብርና፣ ከኢንዱስትሪና ከማእድን የተመረጡ 12 አይነት የኢትዮጵያ የወጪ... Read more »
ቡና ለአገር የኢኮኖሚ ዋልታ በመሆን ይታወቃል፤ የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት ከሚጠቀሱ የኢትዮጵያ የግብርና ምርቶች መካከል ቀዳሚው ነው፡፡ ባለፉት ዓመታትም ይሁን ዘንድሮ ለአገሪቱ የኢኮኖሚ ዋልታና ማገር በመሆን የላቀ ድርሻ እያበረከተ ይገኛል፡፡ በተለይም አገሪቷ የውጭ... Read more »
የግብርና ምርቶችን በብዛትና በጥራት በማምረት ለኢንዱስትሪ፣ ለኤክስፖርት፣ ከውጭ አገር የሚገባን ምርት በአገር ውስጥ ለመተካት እና የአገር ውስጥ የዜጎች የምግብ ፍላጎትን ለማሟላት እንዲቻል ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል። የአገሪቱ የግብርና ምርቶች ደረጃቸውን የጠበቁና... Read more »
ለነዳጅ መቅዳት የሚደረገው ሰልፍ ወርሐዊ ትዕይነት ሆኖ ቆይቷል። በየወሩ የነዳጅ ክለሳ ይደረጋል በሚል ነዳጅ ለመቅዳት የማይሰለፍ ተሽከርካሪ አልነበረም። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ችግሩ ከፍቷል። በአዲስ አበባ ተሽከርካሪዎች ረጃጅም ሰልፎችን ለሰዓታት መሰለፍ ግድ... Read more »
መንግሥት የነዳጅ ዋጋ በዓለም አቀፍ ደረጃ መናሩን ምክንያት በማድረግ በነዳጅ ዋጋ ላይ መጠነኛ ክለሳ ማድረጉ ይታወሳል። የተደረገውን መጠነኛ የሆነ የነዳጅ መሸጫ ዋጋ ክለሳን ምክንያት በማድረግ በእቃዎችና አገልግሎቶች ላይ ሰው ሰራሽ እጥረት የሚፈጥሩና... Read more »
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፌዴራል መንግስቱ የ2015 በጀት አመት ረቂቅ በጀት 786 ቢሊዮን ብር እንዲሆን በቅርቡ አጽድቆ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተወያይቶ አንዲያጸድቀው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መምራቱ ይታወሳል፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ... Read more »
በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ እየናረ የመጣውን ዋጋ ለማረጋጋት መንግሥት የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ነው፤ እንዲያም ሆኖ ግን ችግሩ ቀጥሏል። ይህ ልጓም ያልተገኘለት የኑሮ ውድነት በአገር ውስጥ ብቻ የተከሰተ አይደለም፤ በተለይ በአሁኑ... Read more »