
ሀገሪቱ የሰሚንቶ ዋጋ እየናረ መጥቶ ለግንባታው ዘርፍ ትልቅ ፈተና እስከመሆን ደርሶ እንደነበር ይታወሳል።መንግሥትም ይህን የሲሚንቶ ዋጋ ለማረጋጋት በተደጋጋሚ የተለያዩ እርምጃዎች ሲወስድ ቆይቷል፤ ይሁንና ዋጋውም አልቀመስ ብሎ መቆየቱም ይታወሳል። የሲሚንቶ ዋጋ በከፍተኛ መጠን... Read more »

የውጭ ንግድ ለአገሪቱ ኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ነው። የኢኮኖሚ እድገት ቀጣይነት እንዲኖረው የውጭ ምንዛሬ ገቢን በማሳደግ የአገር ኢኮኖሚ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችለው ሥራዎች በመሥራት የውጭ ንግድን /የኤክስፖርት/ በማስፋት በከፍተኛ ደረጃ የማሻሻል ሥራ መሥራት በእጅጉ... Read more »

የአዲስ አበባ ሾላ ገበያ አመት በአል አመት በአል ማለት ጀምሯል፤ ወይዘሮ አረጋሽ አሽኔም በዚህ ገበያ ለሸመታ ተገኝተዋል። ወይዘሮ አረጋሽ ገበያውን ዞር ዞር ብለው ማየታቸውን ይገልጻሉ፤ ከኑሮ ውድነት ጋር ተደማምሮ የበዓል ገበያው ዋጋ... Read more »

የሲሚንቶ እጥረትና የዋጋ መናር የኮንስትራክሽን ዘርፉን መፈታተን ከጀመረ ዓመታት ተቆጥረዋል። የአቅርቦትና ፍላጎት አለመጣጣም የኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች እንዲጓተቱ ከማድረጉም ባሻገር የአገሪቱን ኢኮኖሚ ክፉኛ እየጎዳው ይገኛል። ከከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የተገኘ መረጃም ይህንኑ ያመለክታል፤ መረጃው... Read more »

በአገሪቷ እየታየ ያለውን የስኳር እጥረት ተከትሎ መንግስት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለሸማቾች የሚያቀርበውን ስኳር መጠን እየቀነሰ ይገኛል። በገበያ ላይ ያለው የስኳር ዋጋም አልቀመስ እያለ ነው። በአዲስ አበባ ከተማ ለአንድ ስኒ ቡና እንዲሁም ለአንድ... Read more »

ወቅቱ ቴክኖሎጂን በሁሉም አማራጮች በመጠቀም ከዘመኑ ጋር አብሮ መዘመንን የግድ ብሎ የሚጠይቅበት ነው:: ኢትዮጵያም ከመቼውም ጊዜ በበለጠ የዲጅታል ዓለምን እየተቀላቀለች ባለችበት በዚህ ወቅት በርካታ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ተግባራዊ እየሆኑ ይገኛሉ:: በተለይም የዜጎችን ሕይወት... Read more »

አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ የአፍሪካ ህብረትና የዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ እንደመሆኗ በፖለቲካ፣ በማህበራዊና በኢኮኖሚ እንቅስቃሴዋ ከክልል ከተሞች በተለየ ሁኔታ ሞቅና ደመቅ ትላለች። በመሰረተ ልማቶቿም የተሻለችና ለኑሮ ምቹ የሆነች ከተማ ናት። ለኑሮ... Read more »

ዩኒየኑ ከአስራ አምስት አገራት ያላነሱ ደንበኞች አሉት። በተለይ በማርና ቡና ታዋቂነትን ያተረፈ እና በአገር ውስጥም ቡናው የተለመደና የታወቀ ነው፤ የቤንች ማጂ ጫካ ቡና ህብረት ሥራ ዩኒየን። የዩኒየኑ የምርት ዝግጅት ሥራ ክፍል ዳይሬክተር... Read more »

ካለፉት አራት ዓመታት ወዲህ በአገሪቱ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ የተለያዩ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማሕበራዊ ውጤቶች ተመዝግበዋል። በተለይም በኢኮኖሚ ላይ ለውጥ ማምጣት የሚያስችሉ የሪፎርም ሥራዎች ሲካሄዱ ቆይተዋል። ከዚህ አኳያም አንዱ የሚጠቀሰው የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያው... Read more »
የዋጋ ንረት የኢትዮጵያ ምጣኔ ሀብት ዋነኛ ፈተናዎች ሆነው ከዘለቁት ችግሮች መካከል አንዱ ነው።የዋጋ ንረት በየጊዜው ማሻቀብ እንጂ ዝቅ ማለት አልሆነለትም።ይህም የሕብረተሰቡን፣ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያለውን የሕብረተሰብ ክፍል፣ ኑሮ እጅግ የከበደ እንዲሆን አድርጎታል።... Read more »