
. ጣሊያን ከምጽዋ አዲስ አበባ የሚዘረጋውን የባቡር መስመር ጥናት ወጪ ትሸፍናለች . ከኤምባሲዋ ግቢ የተወሰነውን ለአረንጓዴ ስፍራ ለመስጠት ወስናለች አዲስ አበባ:- የጣሊያን ጉብኝታቸው የሁለቱን አገራት ጠንካራ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግርና የተሳካ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ከ100 ቀናት ዕቅዱ ውስጥ ወጣቶችን የተመለከቱ እቅዶቹን አለመተግበሩ ተገለጸ፡፡ የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ረዳት ኃላፊ አቶ አለማየሁ ማሞ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ሚኒስቴሩ በ100 ቀናት እቅዱ ካካተታቸው መካከል... Read more »

አዲስ አበባ፡- የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች በየክልሉ መቋቋም እንዳለባቸው በህገ መንግሥቱ ቢቀመጥም ይህንን ማድረግ ባለመቻሉ የፌዴራል ጉዳዮች በተገቢው መልኩ በክልሉም ሆነ በፌዴራል ደረጃ እንዳይታዩ ከማድረጉም በላይ በክልሎች ላይ የተለያዩ ችግሮች እንዲፈጠር እያደረገ... Read more »

አዲስ አበባ:- የጥምቀት በዓል አከባበርን፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሳይንስ የትምህርትና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ባህላዊ የዓለም አቀፍ ቅርስነት በወቅቱ እንዲመዘግበው የተጀመረው ጥረት መጠናከር እንዳለበት የበዓሉ ተሳታፊዎች ገልጸዋል። በአዲስ አበባ ጃንሜዳ በተከበረው የጥምቀት... Read more »

የዓመቱ ‹‹ምራት›› (ባለተረኞች መዘምራን ወይም ተረኛ አድባር) የነበረው የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መዘምራን የቅዱስ ያሬድን ‹‹አጫብር›› ዜማ እያሰሙ ናቸው። የ‹‹ምራት›› ባለተረኞቹ በዓመቱ የጥምቀት ቀን ለማሸብሸብና ማህሌት ለመቆም፣ ቅዳሴ ለመቀደስና ሌላውንም የቤተክርስቲያን... Read more »

“የአርብቶ አደሩ የላቀ ተጠቃሚነት ለአገራዊ አንድነት” በሚል መልዕክት ዘንድሮ ለ17ኛው ጊዜ የኦሮሚያ አርብቶ አደሮች ቀን ከጥር 11 ቀን እስከ 13/2011 በቦረና ዞን ያቤሎ ከተማ በመከበር ላይ ነው። በመርሃ ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልላዊ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በአገሪቱ የሚታዩትን ግጭቶች ለማስቆም ወጣቱ በውይይት የሚያምንና በምክንያት ላይ የተመሰረተ ሥራ ሊያከናውን እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ በሃይማኖት በዓላት ላይ የሚታየውን አንድነትም ግጭቶችን ለመፍታት መጠቀም እንደሚገባም ተመልክቷል፡፡ በወልድያ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ... Read more »

* የመሬት ወረራ ችግሩ አሁንም እንደቀጠለ ነው አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ታጥሮ የተያዘና ለረጅም ጊዜ ሳይለማ የቆየ 1 ሚሊዮን 383 ሺህ 223 ካሬ ሜትር ቦታ ማስመለሱን የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ... Read more »

. በህዝብ ተሳትፎ ውጤታማ የሰላምና ፀጥታ ሥራ ተከናውኗል አዳማ፡- በአዳማ ከተማ የህጻናት ስርቆት እየተፈጸመ እንደሆነ ሰሞኑን በማህበራዊ ሚዲያዎችና አንዳንድ አካላት ሲነገር የነበረው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑንና አንድም ህጻን አለመሰረቁን የአዳማ ከተማ የፀጥታ... Read more »

የአዲስ አበባ ጎዳናዎች አልፎ አልፎ ሽው ሲሉ ከሚታዩት ተሽከርካሪዎች ውጪ በእግረኞች ተሞልተዋል፡፡ ገና ከረፋዱ ከቤታቸው የሚወጡት እናቶች ነጠላቸውን ትከሻቸው ላይ ጣል አድርገው በጥበብ ልብስ ይታያሉ፡፡ ህፃናት በየመንገዱ ይቦርቃሉ፡፡ ወጣቶች በተለየ ሁኔታ ከፀጉር... Read more »