በኢትዮጵያ የማንበብ ባህል እንዳልዳበረና በቀን አንድ ገፅ ካለንባብ የሚያሳልፈው ዜጋ በርካታ መሆኑን የብሄራዊ ቤተመፃህፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ የንባብ ባህልን ለማሳደግ በክልሎች ቤተመዛግብትና ቤተመፃህፍቶችን ለማደራጀት እየተሰራ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡ በህንድ አንድ ሰው በሳምንት... Read more »
የክልሉ ምክር ቤቱ 5ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል። በዚህም አቶ አወል አርባን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾሟል። አቶ አወል አርባ የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ምክትል... Read more »
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ12 ሚሊየን ብር ያስገናባውን የሀዋሳ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ማዕከል አስመረቀ። የኢትዮጵያ የምርት ገበያ ለፋና ብሮድ ካስቲንግ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው የሀዋሳ የኤሌክትሮኒክ ግብይት ማዕከል ግንባታ ተናቅቆ ታህሳስ 6፣ 2011 ለአገልግሎት ክፍት... Read more »
ምክር ቤቱ የሚከተሉት ቢሮዎች በአዋጅ ተቋቁመዋል 1 የሰላምና ጸጥታ ቢሮ 2 የጠቅላይ አቃቢ ህግ መስሪያ ቤት 3 የገቢዎች ቢሮ 4 የቴክኒክ ፣ ሙያ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ 5 የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት... Read more »
የቀድሞ አባገዳ በየነ ሰንበቶ በልዑካን ቡድኑ ውስጥ ተሳትፈዋል፡፡ በኢትዮጵያ የሶማሊላንድ አምባሳደር አህመድ ኤልጋ በውይይቱ ላይ እንደገለጹት፣ ውይይቱ የህዝብ ለህዝብ ውይይት ላይ ያተኮረ ነው፡፡ አበገዳዎች፣ የሃይማኖት አባቶችና የአገር ሽማግሌዎች በሶማሊላንድ ቆይታቸው የበርበራ ወደብን... Read more »
የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስን የአይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል የገቡ የመጀመሪያ ሰው መሆናቸውን የኢትዮጵያ የአይን ባንክ ገለጸ፡፡ የቀድሞ ፕሬዝዳንት በ12 አመት የፕሬዝዳንትነት ቆይታቸው የተለያዩ ሰብዓዊ ድጋፍ የሚሰጡ ተቋማትን በማቋቋም ይታወሳሉ፡፡ ግርማ ወ/ጊዮርጊስ... Read more »
‹‹ከእግር ኳስ ደጋፊዎች 50 ሺህ 315 ብር ተሰብስቧል፤ የተሰበሰበው ገንዘብ በማረሚያ ቤት ከፍተኛ የአካል እና የስነ-ልቦና ጉዳት ለደረሰበት ለአቶ ዮሀንስ ጋሻው እና ለተፈናቃዮች የሚውል ነው፡፡›› የባሕርዳር ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ... Read more »
በአማራ ክልል ከ9 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት መገኘቱን የአማራ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ አስታወቀ። የአማራ ክልል ለንብ ማነብ ተስማሚ የሆነ የአየር ፀባይ እና የመልክዓ ምድር አቀማመጥ እንዳለው ይነገራል፡፡ በአሁኑ... Read more »
የቤንዚን እጥረቱን ለመፍታት የኩፖን አሰራር መጀመሩን የአማራ ክልል ንግድ ቢሮ አስታወቀ። በዚህ ዓመት ለክልሉ የሚቀርበው የቤንዚን ምርት ካለፈው ዓመት አንጻር ሲታይ በወር በአማካኝ የ1.2 ሚሊዮን ሊትር ቅናሽ አለው፡፡ ካለፈው ጥቅምት ወር ጀምሮ... Read more »
445 ሚሊየን ብር በጀት የተያዘለት የቃሊቲ መናኸሪያ የግንባታ ስራ በቅርቡ የሚጀመር መሆኑ ተገለፀ። የቃሊቲ መናኸሪያ የግንባታ ስራ በዘንድሮው በጀት ዓመት 184 ሚሊየን ብር በመመደብ ወደ ስራ ሊገባ መሆኑን የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ባለስልጣን አስታውቋል።... Read more »