«ባለቤቴ ሦስት ጊዜ ቀዶ ህክምና ተደርጎላታል፤ ለመድኃኒት መግዣ 25ሺ ብር ባወጣም አልተሻላትም» አቶ ተስፋዬ ደስታ

«የመጀመሪያው እንጂ ሌሎቹ ዋና ቀዶ ህክምና አይደሉም፤በሆስፒታሉ የማይገኙ መድሃኒቶችን እንድንገዛም ህጉ አይፈቅድም» ሆስፒታሉ አዲስ አበባ:- በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ለመውለድ የገባችው ባለቤታቸው ሶስት ጊዜ ቀዶ ህክምና ቢደረግላትም እንዳልተሻላት እና እስከአሁን... Read more »

በአራተኛው ዙር የሕዝብና ቤት ቆጠራ፤

• ተፈናቃዮች ባሉበት ይቆጠራሉ • ‹‹ሲ ኤስ ፕሮ›› የተባለ ሶፍትዌር ሥራ ላይ ይውላል አዲስ አበባ፡- መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓ.ም ለሚጀመረው አራተኛው ዙር የሕዝብና ቤት ቆጠራ አስፈላጊውን ዝግጅት በማጠናቀቅ ላይ መሆኑን የማዕከላዊ... Read more »

ኮርፖሬሽኑ ከ28 ዓመታት በኋላ ወደ ቤቶች ግንባታ ተመለሰ

– 435 ቤቶች ያሏቸው ስምንት ሕንፃዎች ለመገንባት1 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ተመድቧል አዲስ አበባ፡- የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከ28 ዓመታት በኋላ አዳዲስ ቤቶችን ለመገንባት የሚያስችለውን ስምምንት ከአራት ተቋራጮች ጋር ተፈራረመ፡፡ ያረጁ የቁጠባ ቤቶችንና... Read more »

ለተሽከርካሪዎች የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ ሊገጠም ነው ተባለ

ለተሸከርካሪዎች የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ ሊገጠም መሆኑን የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ  የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ብቃት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ያእቆብ በላይ  ይህን ያሉት በቢሾፍቱ ከተማ ‹‹የመንገድ ትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የሚዲያ ተቋማት ያላቸው... Read more »

በአራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ ተፈናቃዮች ባሉበት ቦታ ሆነው ይቆጠራሉ- የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ

. ብሄር ብሄረሰብ በሚለው መጠይቅ ስር ”ኢትዮጵያዊ” የሚል የለም። በአራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ ተፈናቃዮች ባሉበት ቦታ ሆነው እንደሚቆጠሩ የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሪት አበራሽ ታሪኩ የህዝብና ቤት ቆጠራውን ለማከናወን... Read more »

የተከሰሱት የሜቴክ ኃላፊዎች መቃወሚያቸው ውድቅ ሆነ

አዲስ አበባ፡- ከመርከቦች ግዢ ጋር ተያይዞ በሜቴክ ኃላፊዎች ላይ ዐቃቤ ህግ በመሰረተባቸው ክስ ተከሳሾች ያቀረቡት መቃወሚያ ላይ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛው ወንጀል ችሎት ትናንት ብይን ሰጥቷል። ሜጄር ጄኔራል ክንፈ... Read more »

የወጣቶች ክህሎትና የሥራ ፈጠራ ዕድል

ለአንድ ዓመት ያህል በተለያዩ መስሪያ ቤቶች ስራ ለመወዳደር የትምህርት ማስረጃዋን አሰራጭታለች፡፡ ከዛሬ ነገ እቀጠራለሁ አሊያም መስሪያ ቤቶቹ ይጠሩኛል የሚል ድምዳሜ ላይ ባለመድረሷ የመንግስትን እጅ ሳትጠብቅ ሁለት ጓደኞቿን ይዛ በግል የኮንስትራክሽን ዘርፍ በመደራጀት... Read more »

ከ30 ሄክተር የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ሥፍራ ውስጥ እየለማ ያለው 1 ነጥብ 5 ሄክታር ብቻ ነው

ማኅበራት በ6ወር ውስጥ ቆሻሻን በመሸጥ ብቻ 49 ሚሊዮን ብር አግኝተዋል አዲስ አበባ፡- ቆሼ ከሚገኘው 30 ሄክታር የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ሥፍራ ውስጥ እየለማ ያለው 1 ነጥብ 5 ሄክታሩ ብቻ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ... Read more »

የህገ መንግሥትና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፡- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህገ መንግሥትና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል ለማቋቋም የቀረበ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ። ምክር ቤቱ ትላንት ባደረገው የአራተኛ ዓመት የሥራ ዘመን ሃያ ሰባተኛ መደበኛ ስብሰባ የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ቋሚ... Read more »

ለአዲስ አበባና ለኦሮሚያ የጋራ ዕድገት

የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወጣውን የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ተከትሎ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ባወጣው መግለጫ በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ መካከል ያለው የአስተዳደር ወሰንጉዳይ እልባት ሳያገኝ ‹‹የክልሉን... Read more »