
አቶ ተስፋዬ ፍቃዱ በስማቸው የተሰየመ የኦቾሎኒ ቅቤ ማኑፋክቸሪንግ መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ናቸው። በኦሮሚያ ክልል ፍቼ ከተማ ተወልደው ያደጉት የዛሬው የስኬት አምድ እንግዳችን፤ የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በፍቼ ከተማ ተከታትለዋል። ቤተሰቦቻቸው በንግድ ሥራ... Read more »

የዲዛይኒንግ ሙያ ምንነቱ እንኳን በውል ሳታውቅ ገና በጠዋቱ በለጋ እድሜዋ በውስጧ ሲብሰለሰል ቆይቷል:: ልጅ ሳለች ጀምሮ ሀሳቧን በተግባር ለመተርጎም ዲዛይኖችን በመፍጠር የተለያዩ ልብሶች በመሥራት እጆቿን ታፍታታ ነበር:: በወቅቱ ታድያ ሕልሟን እውን ለማድረግ... Read more »

የተወለደችው በጎጃም ደብረ ማርቆስ ከተማ ሲሆን፣ ያደገችው ደግሞ በአዲስ አበባ ነው። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በአዲስ አበባ፣ የከፍተኛ ትምህርቷን በቀድሞ አጠራሩ ኮተቤ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ (በአሁኑ ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርስቲ) እና አዲስ አበባ... Read more »

የኢትዮጵያ የቆዳ ምርት ለውጭ ምንዛሪ ግኝት ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ይታመናል:: ሀገሪቱ ከአመታት በፊት ለውጭ ገበያ የምታቀርበው ጥሬ ቆዳ ነበር:: በዚህም ለሀገሪቷ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት በኩል ከቡና ቀጥሎ ጥሬ ቆዳ ትልቅ ድርሻ እንደነበረው... Read more »

የልብ በሽታ በዓለም አቀፍ ደረጃ በገዳይነታቸው እጅግ አደገኛ ከሆኑ በሽታዎች መካከል በግንባር ቀደምነት ይጠቀሳል። ሕክምናው እጅግ የሰለጠኑ ባለሙያዎችንና ከፍተኛ ገንዘብ የሚጠይቅ መሆኑ ደግሞ የበሽታውን አሳሳቢነት የበለጠ አስጊና የከፋ ያደርገዋል። በሽታው እንደ ኢትዮጵያ... Read more »

‹‹የጠራ ዓላማ እና ያንን ከዳር ለማድረስ ውጣ ውረድን የመቋቋም አቅም ያላቸው ሰዎች›› የስኬታማነታቸው ዋነኛው መገለጫ ይሄው መሆኑ ይጠቀሳል። ስኬት ለራስ በተቀመጠ ግብና በሀገርና በማህበረሰቡ ላይ በሚያሳድረው በጎ ተፅእኖ ይመዘናል። ከዚህ መነሻ ግለሰቦች... Read more »

መንግሥት በከተሞች በተለይ በአዲስ አበባ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ የመጣውን የመኖሪያ ቤት ፍላጎት ለመመለስ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በመገንባት በተመጣጣኝ ክፍያ ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያለውን የማህበረሰብ ክፍል ለመድረስ ሲሰራ ቆይቷል፡፡ የዜጎችን የመኖሪያ ቤቶች ፍላጎት... Read more »

በግብርና ምርቶቿ በዓለም ገበያ የምትታወቀው ኢትዮጵያ አሁን አሁን ደግሞ በተለያዩ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፎች ይህንኑ አጠናክራ በመቀጠል ተወዳዳሪ ለመሆን እየታተረች ትገኛለች። ለዚህም መንግሥት ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የሰጠው ትኩረት ትልቅ ድርሻ አለው። ይህን ተከትሎም በርካታ... Read more »

አስር የሚደርሱ ድርጅቶችን በስሩ ይዟል። በሪልስቴት፣ በኮንስትራክሽን፣ በሪልስቴት ማርኬቲንግ፣ በሪል ስቴት ሕግ የማማከር አገልግሎት እና ንብረት አስተዳደር፣ በማኑፋክቸሪንግ፣ ከ20 በላይ የሪል ስቴት ቴክኖሎጂ መተግበርያዎች፣ በትሬዲንግ እንዲሁም እንደ ሀገር ብዙም ትኩረት ባልተሰጠው ቤቶችን... Read more »

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ብዙዎች ተምረው ሥራ ከመጠበቅ ይልቅ ውስጣቸውን አድምጠው፤ አካባቢያቸውን አስተውለው፤ አዳዲስ የቢዝነስ ሃሳቦችን ለመፍጠር ሲጣጣሩ ይስተዋላል። የቢዝነስ ሃሳብ ከመፍጠርም አልፈው በፈጠሩት ቢዝነስ ራሳቸውን ከማሸነፍ አልፈው ሀብት ያካበቱ እንዲሁም ለሌሎች መትረፍ... Read more »