በአፍጋኒስታን መስጊድ ውስጥ በተፈጸመ ጥቃት 33 ሰዎች ተገደሉ

በአፍጋኒስታን ኩንዱዝ በተሰኘችው ከተማ በሚገኝ የሱኒ መስጊድ ላይ በተሰነዘረ የቦንብ ጥቃት 33 ሰዎች ሲገደሉ ህጻናትን ጨምሮ 43 ሰዎች ላይ ደግሞ ጉዳት እንደደረሰ ባለስልጣናት አስታወቁ። ጥቃቱ በከተማዋ ምሥራቃዊ ከተማ የሱፊ መስጊድ ላይ ሲፈጸም... Read more »

የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ጉባኤውን በዛምቢያ ሉሳካ ሊያካሂድ ነው

የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ጉባኤውን በዛምቢያ ሉሳካ ሊያካሂድ ነው። የስራ አስፈጻሚ ጉባኤው የፊታችን ሐምሌ 7 ቀን እስከ 10 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ በዛምቢያ መዲና ሉሳካ እንደሚያካሄድ ህብረቱ አስታውቋል። የስራ አስፈጻሚ ጉባኤው ከህብረቱ... Read more »

የአውሮፓ ህብረት ኩባንያዎች ማእቀቡን ሳይገፉ ከሩሲያ ለሚገዙት ነዳጅ በሩብል ክፍያ መፈጸም እንደሚችሉ ገለጸ

የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን እንዳስታወቀው የአውሮፓ ነዳጅ ሻጭ ኩባያዎች ከሩሲያ ነዳጅን በአገሪቱ መገበያያ ገንዘብ በሆነው ሩብል መግዛት ይችላሉ ብሏል። እንደ ሮይተርስ ዘገባ ኩባንያዎቹ ነዳጅ ከሩሲያ በሩብል መግዛት የሚችሉት የአውሮፓ ህብረት በሩሲያ ላይ የጣለውን... Read more »

የሆንዱራስ የቀድሞው ፕሬዝደንት በእጽ ዝውውር ወንጀል ለአሜሪካ ተላልፈው ተሰጡ

በአደገኛ እጽ ዝውውር እና በሕገ-ወጥ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አድርጎ ማቅረብ በሚሉ ወንጀሎች ክስ የቀረበባቸው የቀድሞ የሆንዱራስ ፕሬዝደንት ለአሜሪካ ተላልፈው ተሰጡ። እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ሆንዱራስን ሲያስተዳድሩ የነበሩት ሁአን ኦርላንዶ ህርናንዴዝ በአሜሪካ አውሮፕላን... Read more »

የብሪታኒያ ፍርድ ቤት የዊኪሊክስ መስራች ዊሊያም አሳንጅ ለአሜሪካ ተላልፎ እንዲሰጥ ወሰነ

በአሜሪካ በጥብቅ የሚፈለገው የዊኪሊክሱ መስራች ጁሊያን አሳንጅ ለአሜሪካ ተላላፎ እንዲሰጥ የብሪታኒያ ፍርድ ቤት ወሰነ። አሳንጅ ለአሜሪካ ፍርድ ቤት ተላልፎ እንዲሰጥ ፍርድ ቤቱ ያሳለፈው ውሳኔ ተፈጻሚ የሚሆነው የብሪታኒያ የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር ሲያጸድቀው ነው... Read more »

የሱዳን የቀድሞ ፕሬዚደንት አልበሽር ሆስፒታል ውስጥ ሆነው የሚያሳይ ቪዲዮ መውጣት ቁጣን ቀሰቀሰ

በህዝባዊ አመጽ ከስልጣን የተነሱት የቀድሞ የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር በጠና ታመው በሆስፒታል ውስጥ ሲንቀሳቀሱ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል(ቪዲዮ) መውጣቱ በበርካታ ሱዳናውያን የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል። ፕሬዚዳንቱ ወደ ሆስፒታል የተወሰዱት በእስርቤት... Read more »

የኤምሬትስ አየር መንገድ ወደ ሩሲያ መብረሩን እንደሚቀጥል ገለጸ

የኤምሬትስ አየር መንገድ ኃላፊ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግሥት ክልከላ ካልጣለ በስተቀር አየር መንገዱ ወደ ሩሲያ የሚያደርገውን በረራ እንደሚቀጥል አስታወቁ። “አቁሙ ከተባልን እናቆማለን ካልሆነ በየጊዜው የምናደርገውን በረራ እንቀጥላለን” ሲሉ ኃላፊው ሰር ቲም ክላርክ... Read more »

ባይደን በአውሮፕላን እና ባቡር ውስጥ ማስክ እንዲደረግ ያወጡትን ሕግ የአሜሪካ ፌደራል ዳኛ ውድቅ አደረጉ

በፍሎሪዳ የሚገኙ አንድ የፌደራል ዳኛ የባይደን አስተዳደር አውሮፕላኖች እና ሌሎች የሕዝብ ማጓጓዣዎች ላይ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ እንዲደረግ ያወጣውን ሕግ ” ሕጋዊ አይደለም” ሲሉ ውድቅ አደረጉ። ዳኛ ካትሪን ኪምቦል ሚዜል የብሔራዊ ሕብረተሰብ ጤና... Read more »

ተመድ በሰባት አገራት የተራቡ ህጻናትን ለመርዳት 100 ሚሊዮን ዶላር ለቀቀ

 -ህጻናቱ የተራቡት በአገሪቱ በተከሰቱት ጦርነቶች ምክንያት መሆኑን ተመድ ገልጿል። ተመድ ጨምሮ በሰባት አገራት ለረሃብ የተጋለጡ ህጻናትን ለመርዳት 100 ሚሊዮን ዶላር መበጀቱን ገለጸ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባወጣው ሪፖርት መሰረት ኢትዮጵያን ጨምሮ በሶማሊያ፣ ደቡብ... Read more »

ሱዳን ብሔራዊ ስምምነትን ለማምጣት በሚል ያሰረቻቸውን ፖለቲከኞች ልትለቅ ነው

ብሔራዊ መግባባትን ለማምጣት ሲባል የፖለቲካ እስረኞችን እንደሚለቅ የሱዳን ጦር አስታወቀ። እርቅና መግባባትን ለማምጣት ሲባል እስረኞቹ በቀጣዮቹ ሁለትና ሶስት ቀናት ውስጥ እንደሚለቀቁ የጦሩ መሪና የአገሪቱ ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሌ/ጄ አብዱል ፈታህ... Read more »