ረሃብን ከማስታገስ ያለፈው የትምህርት ቤት ምገባ

 የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም በብዙ የዓለማችን ሀገራት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው በጥናት ተረጋግጧል። በሀገራችን ያለውን ነገር ብናይ ‹‹እውነትም እፎይታን የሰጠ ተግባር ነው›› ማለታችን አይቀርም። ምክንያቱም ጠዋት በልተው ማታ የማይደግሙ ተማሪዎች በቀን ሁለት... Read more »

«አድማጭም አስቀማጭም ናችሁ»

-ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የወላጅ ተስፋ ነገ በተባለች በልጆቹ የቀን ሰማይ ላይ ርቃ የተሰቀለች ዳቦ ናት። በአብራኩ ክፋይ መማር ላይ የዛሬን ፈተና የሚሻገር እልፍ ወላጅ አለ። አሳዳጊ ልጅን አስተምሮ ለወግ ለማብቃት... Read more »

የምርምርና ጥናት እውቅና ለአገር ገጽታ ግንባታ

 ምርምር የአንድ አገር መሰረታዊ ለውጥ ምሰሶ እንደሆነ ማንም ይረዳዋል፡፡ በዚህም በከፍተኛ ትምህርት፣ ምርምር ተቋማትና በሙያ ማህበራት እንደአገር የተለያዩ ምርምሮች ይሰራሉ፡፡ ሥራውም በተለያየ መልኩ ጥቅም ላይ እንዲውል ይደረጋል፡፡ ሆኖም እንደአገር ያለንበት ደረጃ ግን... Read more »

የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ለሰብዓዊነት

እንደ ሀገር ያለው የተማሪዎች ሥነምግባር ጉዳይ አደጋ ውስጥ እንደገባ የምንመለከትበት ብዙ ማሳያ አለ። ለአብነት ሰዎችን ማክበር፣ኃላፊነት መውሰድ፤ ሀገርን መውደድና ለሀገር ብሎ መሥራት፤ ራስን ለመለወጥ መሞከር ላይ ያለንበት ደረጃ እጅግ የወረደ ነው። አንዳንዴ... Read more »

ውጤትን የማከም ተግባር በዩኒቨርሲቲዎች

ባሳለፍነው ወር አጋማሽ የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ የፈተና ውጤት ይፋ መደረጉን ተከትሎ በርካታ ሀሳቦች ሲንሸራሸሩ ቆይተዋል።በተለይም ብዙዎችን ያስደነገጠና እንደአገር ወድቀናል ያስባለ እንደነበር ሁሉም ያስታውሰዋል።ማነው ተጠያቂው በሚልም ብዙ ሀሳቦች ተነስተው በየመድረኩ... Read more »

 ‹‹ውጤቱ የአገርን የትምህርት ደረጃ ያሳየ በመሆኑ ሁሉም ሊማርበት ይገባል›› – ሙሉ ለሙሉ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች

‹‹የ12ኛ ክፍል አገራዊ ውጤት ምርቱን ከገለባ የለየ ነው። በተለይም የሚሰሩ ተቋማትን ትጋትና የተማሪዎቻቸውን ጥረት አሳይቷል። የአቅም ውስንነታችን ምን ላይ እንደሆነም ያመላከተ ነበር። የት የት አካባቢ በስፋት መስራት እንደሚያስፈልግም ጠቁሟል። የትምህርት ቤቶች የማስተማር... Read more »

 ‹‹የፈተና ውጤቱ በየደረጃው ሁሉም የተፈተነበት ነው›› – ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር

የትምህርት ጥራት ጉዳይ ጥያቄ ከሆነ ሰነባብቷል:: ብዙዎችን እያነጋገረና መፍትሄንም እየፈለገ ዓመታትን ተሻግሯል:: ከመፍትሄዎቹ መካከል ደግሞ የትምህርት ሚኒስቴር የ2014 ዓ.ም ፈተናን ያካሄደበት ሥርዓት አንዱ ተደርጎ ተወስዷል:: ምክንያቱም ተማሪዎች ከትምህርት ቤታቸው ወጥተው በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ... Read more »

“በግልም ሆነ በመንግስት የትምህርት ተቋም የሚማሩ ተማሪዎች ዲግሪ የሚያገኙት መውጫ ፈተናውን ሲያልፉ ብቻ ነው”አቶ ሰይድ መሀመድ-በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ጥራትና ብቃት ማሻሻያ ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ጥራት ጉዳይ እንደሀገር አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደደረሰ በተደጋጋሚ ይገለጻል። ብዙዎችም ትችት ሲያቀርቡበት ይስተዋላል። ትችታቸው ደግሞ አንድ አካል ላይ ያረፈ አይደለም። ልዩ ልዩ ምክንያቶችን ያነሳሉ። አንዱ የማስተማር ብቃት አለመኖር ሲል ሌላው የግብዓት... Read more »

ላንባዲና

ዓይኖቼ አያዩም ብርሃን የላቸው በልጅነቴ ድሮ አጥቻቸው ልቤን ተሰማው እንግዳ ነገር ምርኩዝ ይዤ ነው የሚያውቀኝ ሀገር ዓለም ታየቺኝ ባንቺ ውስጥ ሆና በፍቅር ኩራዝ በላምባዲና እንዲል ቴዴ አፍሮ በሙዚቃው ለአይነ ስውራን የፍቅር፣ የእውቀት... Read more »

በእውቀትና እውነት ሀገርን የመገንባት ተልዕኮ

 በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፍልስፍናና የአንትሮፖሎጂ ምሑሩ ፕሮፌሰር ምንዳርያለው ዘውዴ በመለስ ዜናዊ አመራር ወቅት ከተባረሩ 40 ምሑራን መካከል አንዱ ናቸው። በአንድ ወቅት ከኢቲቪ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳነሱት የመባረራቸው መንስኤ ምክንያት የለሽ ነው። ለዚህም... Read more »