“ካሮት ወይንም ዱላ!?”

(ክፍል ሁለት) ወዳጅ ሲበዛ ጠላት ይቀንሳል፤ በዚሁ ጋዜጣ የትናንትናው ዕትም ላይ ለተከታታይ ጽሑፎቼ የተዋስኩትን “የካሮትና ዱላ” ምሳሌያዊ የትመጣ፣ አስተሳሰቡንና ብሂሉ የተሸከመውን የፖለቲካዊ ሴራ መርህ በአጭሩ ለማሳየት ሞክሬያለሁ።ከመጋረጃ በስተጀርባ ያሉት የመርሁ ዋና ዋና... Read more »

ድላችን በእጃችን ነው !

‹‹እግዚአብሄር በቸርነቱ እስካሁን ጠላት አጥፍቶ አገር አስፍቶ አኖረኝ፤ እኔም እስካሁን በእግዚአብሔር ቸርነት ገዛሁ፡፡ ከእንግዲህ ብሞትም ሞት የሁሉም ነውና ስለእኔ ሞት አላዝንም፡፡ ደግሞ እግዚአብሔር አሳፍሮኝ አያውቅም፤ ወደፊትም ያሳፍረኛል ብዬ አልጠራጠርም፡፡ አሁንም አገር የሚያጠፋ፤... Read more »

“ካሮት ወይንም ዱላ!?”

(ክፍል አንድ)  የአሜሪካ የቂም መወጣጫ ፖሊሲ፤ ዘመንና ዕውቀት ያልተዋጀበትን ድርጊት ለመግለጽ ሲፈለግ “ካረጁ አንባር ይዋጁ” የሚለው የስላቅ መግለጫ ብሂል ይበልጥ ተመራጭ ይሆናል። የፖለቲካና የማሕበራዊ ሳይንስ ተመራማሪዎች የዛሬውን የአሜሪካ የተንሸዋረረ ጥልቅ የፖሊሲ አስኳል... Read more »

ታሪክን ማጥፋት እንዲህ ቀላል ነው እንዴ?

እውነት ትቀጥናለች እንጂ አትበጠስም። የኢትዮጵያውያን አሸናፊነት አንዴ በታሪክ መዝገብ ላይ ታትሟል። ይህ ትልቅ እውነት መቼም ሆነ መቼ ከዓለም የታሪክ ማህደር ላይ በፍፁም መፋቅ አይቻልም፡ ይህን ታሪክ ለመፋቅ በከንቱ የሚተጉ ብዙዎችም ትጋታቸው ከንቱ... Read more »

ዳግማዊ አድዋ ! ሳልሳዊ ምኒልክ / ዳግማዊ አብቹ !?

ከዘመናዊው የኢትዮጵያ ታሪክ እንኳ ብንጀምር አፄ ቴዎድሮስ አፄ ዮሐንስ አፄ ምኒሊክ ልጅ እያሱ አፄ ኃይለሥላሴ ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ዛሬ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የአገራቸውን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ለማስከበር ጦር ግንባር ዘምተዋል። ከፊት ሆኖ... Read more »

እንፈተሽ፣ እናስፈትሽ !

በመላው ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መውጣቱን ተከትሎ ሰሞኑን በመዲናችን በጸጥታ አካላት በተለያዩ ቦታዎችና አጋጣሚዎች ከሚደረጉ ድንገተኛ ፍተሻዎች ጋር ተያይዞ የመነጋገሪያ አጀንዳዎች ሲፈጠሩ እየታዘብን ነው። በእርግጥ የሚነሱት መነጋገሪያ ጉዳዮች ለአጀንዳነት የሚበቁ እንኳን አይደለም።... Read more »

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግዳጅ ወረዳ መንቀሳቀስ – የፍጻሜው ጅማሬ

ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከውጭ አንገታቸው በረዘመ፣ ከውስጥ እይታቸው በጨለመ ጠላቶቿ እየተፈተነች ትገኛለች::ፋሽስቱ የወሮበሎች ቡድን አሸባሪው ሕወሓት በተለይም በአማራና በአፋር በሚገኙ ዜጎቻችን ላይ እጅግ ዘግናኝ ግፎችን እየፈፀመ፣የኢትዮጵያን ክብር እያዋረደ ይገኛል:: በእርግጥ አሸባሪው ሕወሓት... Read more »

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት ሙሉ ቃል

ውድ የአገሬ ልጆች የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ወዳጆች፣ ኢትዮጵያ በልጆቿ ጀግንነትና መሥዋዕትነት ክብሯንና ነፃነቷን አስጠብቃ የኖረች አገር ናት። ይሄን ወዳጅም ጠላትም ያውቀዋል። ድንበሯን ሊደፍሩ የሞከሩ አይበገሬ ክንዷን አይተዋል። ሊያስገብሯት የቋመጡ አቀርቅረው ተመልሰዋል። ክህደት ለፈጸሙባት... Read more »

እውነቱ ይሄ ነው …

ዓለም ስለ ኢትዮጵያ እኛ ከምናውቀው በላይ ታውቃለች። በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያ ውስጥ ምን እየተካሄደ እንደሆነ በቂ መረጃ አላት። ሕዝብ ምን እንደሚፈልግ፣ አሸባሪው ሕወሓት ለኢትዮጵያ ሕዝብ ምን እንደነበር፤ አሁንም ምን እያደረገ እንደሆነ አሜሪካና ግብረአበሮቿ... Read more »

“እሳትን ጭድ ሆናችሁ ቆዩት”

ሰዎቹ ዛሬም ቲያትሩን ከመድረኩ ላይ መጫወታቸውን አላቆሙም። እየተወኑ ነው። ድራማው ግን ያን ያህል የኢትዮጵያውያንን ቀልብ የማረከ አልሆነም። በአጠቃላይ “የተዋጣለት አይደለም” ማለት ይቻላል። ለዘመናት ይህን መሰል “ስላቃዊ አገር የማፍረስ ድራማ” ሲያከሽፍ የነበረ ማህበረሰብ... Read more »