የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል

“በድል የታጀበው የመጀመሪያው ምእራፍ” ውድ የአገሬ ልጆች፣ የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ወዳጆች፣ ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ ትከበራለች፤ ትታፈራለች። ኢትዮጵያን መገዳደር ይሞከር ይሆናል። ተገዳድሮ ማሸነፍ ግን ትናንትም አልተቻለም፤ ዛሬም አይሆንም፤ ነገም አይቻልም። ኢትዮጵያ የሚለው ስም ሁሌም... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሸባሪዎችን መፋለማቸው ሌላ የሰላም ኖቤል ሽልማት ያሸልማቸዋል!

ምዕራባውያን የመገናኛ ብዙኃን በኢትዮጵያ ላይ የከፈቱትን የሐሰት ውንጀላና ዘመቻ ቀጥለውበታል።የሰሞኑ ተረኛ አጀንዳቸው ደግሞ ‹‹የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ‹ወደ ጦር ግንባር እዘምታለሁ› አሉ›› የሚለው ጫጫታ ነው።በእርግጥ ይህ የመገናኛ ብዙኃኑ... Read more »

የጠላቶቻችን ቀጣይ የፕሮፓጋንዳ ሰለባ እንዳንሆን!

የወያኔ ወራሪ ኃይል በእውር ድንብር ከገባበት ከበባ ውስጥ መውጣት ሲሳነውና በተለያዩ ግንባሮች የተማመነበት ኃይልና ጉልበት ሲከዳው ከዓመት በፊት ወደ ነበረበት የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ፊቱን የሚያዞርበት ጊዜው ላይ ደርሷል። ለዚህም ባለፉት ዓመታት ሲያደርግ እንደነበረው... Read more »

የምዕራባውያን ጣልቃ መግቢያ በሮች ሲዘጉ፤ የአፍሪካውያን የነፃነት በሮች ይከፈታሉ!

ኢትዮጵያ የራሷን ሥርዓተ መንግሥት ቀርጻ አገር መሥርታና አገር ሆና እየኖረች በነበረችበት ጊዜ ዛሬ አገር ከመሆን አልፈው ከእኛ በላይ ላሳር በሚል አላዋቂ የጎረምሳ ትዕቢትና እንስሳዊ የጡንቻ ትምክህት የዓለም አገራትን አገር ሆኖ የመኖር ነፃነት... Read more »

የኢትዮጵያ ሕዝቦች የአሸናፊነት ድምጽ

የኢትዮጵያ ሕዝቦች አሸባሪውን ሕወሓት አንቅረው የተፉት ዛሬ አይደለም፤ ቆይተዋል። ለዚህም እንደ መርግ በከበደው የ27 ዓመታት አገዛዝ ዘመኑ እንኳን ተኝተውለት አድረው አያውቁም። ዙርያውን ከብበው ሲያሽቃብጡለት ከነበሩት የጥቅም ተጋሪዎቹ ውጪ ያለው ሰፊው ሕዝብ የእንግልት፣... Read more »

ባለን መክሊት ሁላችንም ኢትዮጵያን እንሳል

ዓለም ላይ በአስተሳሰቡ እንደ በረታ ማህበረሰብ ስልጡን አለ ብዬ አላስብም። የአብዛኞቹ አገራት የስልጣኔ ምንጭ አስተሳሰብ ነው። በአስተሳሰቡ የበረታ ማህበረሰብ ድሀ ሆኖ አያውቅም። ይሄን እውነት ወደ አገራችን ስናመጣው አስደንጋጭ ሆኖ እናገኘዋለን። ምክንያቱም በሀሳብ... Read more »

ኢትዮጵያን አንበርክኮ አፍሪካን የመቆጣጠር ዘመቻ

አሜሪካና አንዳንድ ምዕራባውያን መንግሥታት ኢትዮጵያ ጠንካራ መንግሥት፤ ጠንካራ መሪ እንዲወጣባት አይፈልጉም። እንግሊዞች አጼ ቴዎድሮስን የወጉት ኢትዮጵያን አንድ አድርገው ማዕከላዊ መንግሥት ለመመስረት የጀመሩትን እንቅስቃሴ ለማምከን እንደሆነ አንዳንድ የታሪክ መዛግብት ያስረዱናል። አሜሪካ በ1983 ዓ.ም... Read more »

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ ያላገናዘበውና ቆሞ ቀሩ የአሜሪካ አቋም !

ከድሮ እስከ ዘንድሮ ስለኢትዮጵያ ዕድገትም ሆነ ውድቀት ሲነሳ አብሮ ይወሳል፡፡ የታሪክና የፖለቲካ ማጠንጠኛ፤ የዲፕሎማሲ መቀየሻ፤ የኢኮኖሚ ዕድገት ማሳለጫ ፤የወታደራዊ አቅም ማሳያ ተደርጎም ይወሰዳል። ብዙዎችም ዓለምን የመቆጣጠሪያው ቁልፍ ቦታ እን ደሆነም ይስማሙበታል-ቀይባህርና አካባቢው፡፡... Read more »

የድል ማርሽ ቀያሪው ተወዳጁ መሪ !!

ኢትዮጵያ ተገዳ የገባችበትን ጦርነት ለመቀልበስ የመጨረሻ እርምጃ መውሰድ ጀምራለች:: ለዚህ ደግሞ ከመሪዋ ጀምሮ ወደግንባር በመዝመት ጦርነቱን በድል ለመፈፀም ከጫፍ ደርሳለች:: በተለይ የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድን ወደግንባር መዝመት ተከትሎ መላ ኢትዮጵያውያን ከዳር... Read more »

አሮጌው የአሜሪካ ሴራ በአዲሲቷ ኢትዮጵያ ላይ!

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዘመኑን የማይዋጅ ከመሆኑ ባሻገር መንታ መንገድ ላይ ተቅበዝባዥ ሆኗል። የ”ልዕለ ኃያሏ” ዲፕሎማሲም ሆነ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ የቁልቁለት መንገዱን ከተያያዘውም ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ሆኖታል። በእኛ የተጀመረ በእኛም የሚቋጭ... Read more »