የሕዝብ ብሶት ገንፍሎ አደባባይ ሳይወጣ የሚጨበጥ ለውጥ ይምጣ

በቅርቡ አንድ ልብ የሚነካ ንግግር በአንድ የቴሌቪዥን መስኮት ተመለከትኩ። ‹‹በግድ ብሉ እያልኩ አሞላቅቄ ያሳደኳቸውን ልጆች ምግብ ፈልገው ሲያለቅሱ የምሰጣቸው አጣሁ›› የሚል። ንግግሩ የተደመጠው ከመኖሪያ ቀያቸው በአሸባሪው ሕወሓት ወረራ ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያ ከሚገኙ... Read more »

የሰውነት ልካችን፣ የሞራል ከፍታችን ከወዴት አሉ?

እርግጥ ነው ይህ ያለንበት ወቅት የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ ያሉበት፤ በተሰራባቸው ቦታዎች ምርት በስፋት የሚታይበት (የእነ ዘይት ገበያ ቅጡን ቢያጣም)፤ በሥራ እና ቴክኖሎጂ ፈጠራው ዘርፍ የወጣቶች ተሳትፎ እየተበራከተ የመጣበት፤ የባንዲራ ግድባችን እፍታውን የፈነጠቀበት... Read more »

የትናንቱን በይቅርታ ተሻግረን የነጋችንን አገር እንፍጠር

  ዓለም ተሰርቶ ያለቀ ምንም ነገር የላትም። ሁሉም ኩነት፣ ሁሉም ምኞት በጊዜ ሂደት ውስጥ እንዲፈጠር ሆኖ የተሰራ ነው። እኛም እንኳን ቀስ በቀስ የምንሰራ የጊዜ ባሪያዎች ነን። ከትናንት ዛሬ ሌላ ነን። ነገ ደግሞ... Read more »

‹‹በደላላ ሰው ተጉላላ››

ደላሎች ብዙ ወጪ ሳያወጡ ግን ደግሞ ላይ ታች ብለው፤ ወጥተውና ወርደው፤ አንዱን ካንዱ አገናኝተው ዋጋ ተምነው የማሳመን ሥራን በብዙ ሰርተው፤ ጠቀም ያለ ገቢ ያገኛሉ። ማንኛውንም የግል ንብረት ለመሸጥ ከደላላ ውጭ አይሞከርም። ቢሞከርም... Read more »

የእኛ ዛሬ በአባቶቻችን ተፈጥሯል፤ የልጆቻችን ነገ በእኛ መልካም ዛሬ ላይ ይፈጠራል

ኢትዮጵያና ጀግንነት የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው። ልክ እንደ እጅና ጓንት፣… ከዘመን ዘመን ከትውልድ ትውልድ ስማችን በኩራት ሲጠራ ቆይቷል። አርበኝነት ከታሪክነት ባለፈ በእያንዳንዳችን ነፍስ ላይ የበቀለ የኢትዮጵያዊነት አለላ መልክ ነው። ብዙ ትላንትናዎችን... Read more »

አገር ጠል ባለ አገሮች

አገሬን እንደ ተማሪ፤ ማነጻጸሪያው ይጥበቅም ይላላ አገሬን የማመሳስላት ከመደበኛ ተማሪ ጋር ነው። ተማሪ ይማራል፤ የተማረው ትምህርት ግቡን ስለመምታቱ ለማረጋገጥም በተርምና በሴሚስተር እየተፈተነ ዕውቀቱ ይረጋገጣል። አልፎ አልፎም ተማሪው ከተማረው ትምህርት ውጭ የንባብ ጥረቱንና... Read more »

መልስ አልባ ጥያቄዎች፣ አድማጭ አልባ ንግግሮች – እንዳኖሩን

የትዕግስትን ከፍታ በ«መታገስ ዋጋ አለው» ቃኝቶ የትዕግስቱን ጣፋጭ ፍሬ የሚያጣጥመው ኢትዮጵያዊ፤ ትዕግስቱ እንደ ሞኝነት፣ ጊዜ መስጠቱ እንደ ዝንጋኤ ሲቆጠርበት «ትዕግስትም ልክ አለው» ይሉትን ብሂልን ፈጥሮ የትዕግስቱን ልክ ማለፍ፣ የመከፋቱን ጫፍ መውጣት በዝምታ... Read more »

የሚኒስቴሩ አቋም ጥራት ያለው ተማሪ ማፍራት ያስችለው ይሆን?

የአንድ አገር እድገት የሚወሰነው በኢኮኖሚና በተማረ የሰው ኃይል ብዛት ነው። ለዚህ ደግሞ ተቋማዊ የሆነ አሠራርና ክትትል ያስፈልገዋል። በአገራችንም ዘመናዊ ትምህርት ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ የተማረ የሰው ኃይል ማፍራት ላይ ሲሠራ ቆይቷል። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው... Read more »

በዘመናችን ላይ ጀግና ሆነን ለመቆም ጊዜው አሁን ነው

በዘመናት የሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ብዙ ትውልዶች መተው ሄደዋል። ወደ ፊትም አዲዲስ ትውልዶች ይፈጠራሉ። ይሄ የሰው ልጅ ተፈጥሯዊ ሂደት ነው። በዚህ የትውልድ ሽግግር ውስጥ ግን የሚፈጠሩ አገራዊ መልኮች አሉ። ሁሉም አገር የራሱ... Read more »

የመለያየት ግድግዳዎችን በእርቅ እናፍርስ፤ ሞታችንንም በፍቅር እንግደለው

በመካከሉ የመለያየት ግድግዳን ያቆመ ማሕበረሰብ እጣ ፈንታው ምን ይመስላችኋል? ያለፉት ታሪኮቻችን ሰላምን በማምጣት ረገድ ምን አይነት መልክ ነበራቸው? እንደ አገር እኚህን መሰረታዊ ጥያቄዎች መመለስ ይኖርብናል። ሆኖም እንደ አገር በርካታ ያልተመለሱ ጥያቄዎች አሉን።... Read more »