ሃብት በአካፋ፣ ገቢ በጭልፋ

‹‹በጊዜሁ ኀለፈ ክረምት ቆመ በረከት ናሁ ጸገዩ ጽጌያት››! ይህ ሃሳብ በመፀው ወቅት እንደተወለደ የሚነገረው የስድስተኛው ክፍለ ዘመን ሊቅ ቅዱስ ያሬድ በድጓው ያሰፈረው ነው፡፡ ትርጓሜውም ክረምቱ በጊዜው አለፈ፣ አሁን የበረከት ጊዜ ይሆናል፣ አበቦችም... Read more »

የጥምቀት በዓልና ሥርዓቱ በዓለም ሀገራት

የጥምቀት በዓል በዓለም በሚገኙ የክርስትና እምነት በተለይም የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ይከበራል። የበዓሉ ታሪካዊና ሃይማኖታዊ መሰረት ተመሳሳይነት ቢኖረውም ከሀገር ሀገር ያለው የአከባበር ሥርዓት ደግሞ እንየወጉና ባህሉ መሰረት ለየቅል ነው። ለአብነትም የጥምቀት... Read more »

የተቋረጠውን ትምህርት ለማስጀመር በሁለት ቀናት ውስጥ ውሳኔ ይሰጣል

አዲስ አበባ፡- በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ሂደቱ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ መቋረጡንና ላለፉት ዘጠኝ ቀናትም በግልጽ ባልታወቀ ምክንያት ተማሪዎች ወደክፍል አለመግባታቸውን ዩኒቨርሲቲው ገለጸ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት በሁለት ቀናት ውስጥ በሚደርሰው ውሳኔ መሰረትም... Read more »

ኢህአዴግ የድርጊት አቅጣጫዎችን አስቀመጠ

አዲስ አበባ:- የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታዎችን በዝርዝር ገምግሞ የድርጊት አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ መደበኛ ስብሰባውን አጠናቀቀ፡፡ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ማጠናቀቁን አስመልክቶ ትናንት ባወጣው መግለጫ ፣ከጥር 07/2011 ዓ.ም ጀምሮ... Read more »

በእነ አቶ አብዲ መሀመድ ዑመር ላይ ክስ ሊመሰረት ነው

አዲስ አበባ፡- በሐምሌ ወር 2010 ዓ.ም በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማና አካባቢው በተከሰተው ሁከትና ብጥብጥ በወንጀሉ ጠንሳሽነትና ተሳታፊነት በተጠረጠሩት የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እነ አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ) አራት ተጠርጣሪዎች... Read more »

መልዕክተ ጥምቀት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓብይ አህመድ

* ኢየሱስ ክርስቶስ ዘጠና ዘጠኙን ነገደ መላእክት ትቶ በባሕር መካከል ተገኘ እንላለን፡፡ ዝቅ ያለው ከፍ ሊያደርገን፣ የወረደውም ሊያወጣን ነው፡፡ ሕዝባችን ወደ ሥልጣኔ ሠገነት ከፍ እንዲል ከፈለግን፣ እኛ ዝቅ ማለትና መውረድ አለብን። ሳይወርዱ... Read more »

በዓለ ከተራ በጃንሜዳ

ከሰላሳ አምስት በላይ  ነጫጭ ድንኳኖች የደመቀው ጃንሜዳ ትናንት ከቀትር በኋላ ክብ  ክብ ሰርተው ዝማሬ በሚያሰሙ ምዕመናንና የተለያዩ ጨዋታዎችን በሚጫወቱ ወጣቶች  ተሞልቷል። ፀሐይ ማዘቅዘቅ ስትጀምር ደግሞ ስፍር ቁጥር የሌለው ህዝበ ክርስቲያን በአምስቱ በሮች... Read more »

የአል-ሸባብ ተደጋጋሚ ጥቃቶች ያቆሰሏት ኬንያ

አሸባሪው አል-ሸባብ ሰሞኑን በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ በሚገኝ አንድ ሆቴል ላይ በፈፀመው ጥቃት 21 ሰዎች ተገድለዋል፡፡ የኬንያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሟቾች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ትንበያውን አስቀምጧል፡፡ የቡድኑ ታጣቂዎች በሆቴሉ ላይ ጥቃት... Read more »

መልካም አጋጣሚውን ለሰላም ጠንቆች አሳልፈን መስጠት የለብንም

ለቀኑ ውሎአቸው ሰላም የሚመኙ ሰዎች ጠዋት ከእንቅልፋቸው ተነስተው «በሰላም አውለኝ»፤ ማታ ሲተኙም «በሰላም ያዋልከኝ በሰላም አሳድረኝ» በማለት ፈጣሪያቸውን ይማፀናሉ፡፡ይህንን የሚያደርጉትም የሰላምን ትልቅነት በመረዳታቸው ነው፡፡ ነገር ግን ብዙዎች ስለ ሰላም ያስቡ እንጂ ጥቂቶች... Read more »

ለአጋርነት-ደም መለገስ

«ለእናቶች ተብሎ በተዘጋጀ ልዩ የደም ልገሳ ላይ ተገኝቼ ደም ስለግስ የመጀመሪያዬ ነው፡፡ ከወሊድ ጋር በተያያዘ በደም መፍሰስ ምክንያት እናቶች እንደሚሞቱ ስሰማ ልቤ በጣም ስለተነካ እኔም የበኩሌን ለማድረግ ተነሳሳሁ፡፡ «በእኔ ደም ህይወት ማትረፍ... Read more »