የትህነግ ቡድን የመንግሥትና የሕዝብ ሰነዶችን የማውደም ተግባር በሕግ ዓይን

ከገብረክርስቶስ እንደምን ሰነበታችሁ! እንኳን በጤና ተገናኘን! እኔ ለዛሬ የምጠይቀው ጉዳይ ሰሞኑን የትህነግ ቡድን በመቀሌ የሚገኙ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን ሰነድ ሙሉ ለሙሉ ማውደሙን ሰምተናል። በዚህም በጣም አዝነናል። መቼም የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጭ (ትህነግ)... Read more »

”ጦርነት ድምጹ የአድናቆት ጭብጨባ አይደለም”እዮብ ተፈሪ – ፎቶ ጋዜጠኛ

ፎቶ ጋዜጠኛ እዮብ ተፈሪ ሜቴክ ካቋቋማቸው ኢንዱስትሪዎች መካከል አንዱ በሆነው በኢትዮ ፕላስቲክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ስምንት ዓመት ከዘጠኝ ወር ገደማ ሰርቷል። ከግማሽ በላይ የሆነው ስራው በኦዲዮቪዥዋል ላይ ያተኮረ ነው። ቀጥሎም በመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች... Read more »

”ለአገሬ የራሴን አስተዋጽኦ በማበርከት ሂደት ውስጥ ብሰዋ እንኳን ምንም አይመስለኝም ነበር” ኢያሱ መሰለ – ጋዜጠኛ

ጋዜጠኛ ኢያሱ መሰለ የጋዜጠኝነቱን ዓለም ከመቀላቀሉ በፊት ከ20 ዓመት በላይ በመምህርነት ሙያ አገልግሏል። ወደ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መስሪያ ቤት ተቀላቅሎ እየሰራ ባለበት ወቅት መስሪያ ቤቱ መፍረሱን ተከትሎ ወደ ኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅ መቀላቀል... Read more »

”በውጊያው አውድ የሠራዊቱን ትብብር ሳስተውል ትንሿን ኢትዮጵያ እንዳይ አድርጎኛል” ዳኜ አበራ – ፎቶ ጋዜጠኛ

አስቴር ኤልያስ የፎቶ ጋዜጠኛ ዳኜ አበራ በፎቶግራፍ ሙያ ወደ 38 ዓመት ያህል አገልግሏል። በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ከደርግ ሥርዓት ጀምሮ ብዙ ውጣ ውረዶችን ማለፍ የቻለ ሲሆን፣ ብዙ ጊዜም ከሞት ጋር እንደተጋፈጠም ይናገራል። የኢትዮ-... Read more »

‹‹የቴክኖሎጂ ስራዎች ከመጻሕፍት መደርደሪያ ወርደው መፍትሄ ፍለጋ በየኢንዱስትሪው ሲሄዱ አይስተዋልም››- ዶክተር አስረግደው ካሳ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በቀድሞው አጠራሩ ህንጻ ኮሌጅ ረዳት ፕሮፌሰር

አስቴር ኤልያስ  በየትኛውም ዘርፍ ቴክኖሎጂን የመጠቀሙ ነገር ትኩረት የሚደረግበት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ስላለው እንደሆነ ይታመናል። ቴክኖሎጂን የመጠቀሙ አንዱና ዋናው ነገር ስራዎችን ቀላል በማድረግ የተሻለ ህይወትን መምራት ስለሚያስችል ነው። ከዚህም አንጻር በየጊዜው የሚወጡ... Read more »

”የትግራይ ህዝብ ጥያቄ ከጦርነት ወደ ጦርነት እየተገላበጡ መኖር ሳይሆን ሰላም፣ ልማትና ብልጽግና ነው”አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤልየትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ

እፀገነት አክሊሉ “ የህወሓት ጁንታ ቡድን እራሱ በለኮሰው ጦርነት ተለብልቦ እንዳያንሰራራ ሆኖ እስከ ወዲያኛው ተሸኝቷል። ይህንን ተከትሎም አጥፊ ቡድኑን ለሰራው ስራና ላጠፋው ውድመት በህግ ተጠያቂ ለማድረግ የሚሰሩ ስራዎችም እስከ አሁን ድረስ ተጠናክረው ቀጥለዋል።... Read more »

“ጁንታው ህጋዊ የንግድ ውድድርን ማዛባት ብቻ ሳይሆን ተፎካካሪዎችን በማጥፋት የሃገርን ኢኮኖሚ አዳክሟል” -አቶ ውብሸት ሙላት የህግ ባለሙያ

 ወርቁ ማሩ በአሁኑ ጊዜ አገሪቷ ወደዚህ ቀውስ እንድትገባ ያደረገው የህወሓት ጁንታ ቡድን ገና ከበረሃ ጀምሮ ባደራጀው የኢኮኖሚ መዋቅሩ አማካኝነት አብዛኛውን የሃገሪቷን ሃብት በቁጥጥሩ ስር በማድረግ በህገወጥ መንገድ የከበረ ድርጅት ነው። በተለይ ኤፈርት... Read more »

የዲያስፖራው ተሳትፎ ሲቃኝ

የዲያስፖራ ወገናቸውን ትርጉም ባለውና ዘላቂ በሆነ መንገድ በአግባቡ ማንቀሳቀስ በቻሉ አገሮች ዲያስፖራዎች በትውልድ አገራቸው ልማት ላይ የሚጫወቱት ሚና ቁልፍ ሥፍራ ተሰጥቶት የኖረ ጉዳይ ነው። በዚህ ሁኔታ ዲያስፖራ ወገናቸውን በአግባቡ አንቀሳቅሰው ውጤታማ ከሆኑ... Read more »

«ማታ ማታ በምናደርገው ኦፕሬሽን በርከት ያለ ሰው በሚኖርበት ሰአት ይህ ኃይል የእኛ ኦፊሰሮች ሊኖሩበት ይችላል ብለን ያቆየናቸው ሚሳኤሎች እና ቦምቦች ዛሬ ያኮሩናል፤ እነዛ ተተኩሰው ቢሆን ዛሬ እነ ብ/ጀነራል አዳምነህን በመካከላችን አናያቸውም ነበር»ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ

በሞገስ ጸጋዬ እና በኃይሉ አበራ የህወሓት ጁንታ ቡድን በመከላከያ ሰራዊት ላይ የሰነዘረውን ጥቃት ተከትሎ አገር የማዳንና ህግ የማስከበር ዘመቻው ሲጀመር እና ሲጠናቀቅ ብቻ ሳይሆን በየአንዳንዱ አውደ ግንባር በነበረው ውዲያ ውስጥ ከፍተኛ የማድረግ... Read more »

‹‹ሰራዊታችን ከመልሶ ማቋቋም ስራው በተጓዳኝ ወንጀለኞችን የመልቀም ተግባሩን ይቀጥላል›› ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ -የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም

በትግራይ የተጀመረው ህግ የማስከበር ዘመቻ በድል ተጠናቋል። ይህንኑ ህልውናና ህግ ማስከበር ዘመቻ በማጠናቀቅም የመከላከያ ሰራዊታችን መቀሌ ገብቶ የማረጋጋትና የመልሶ ማቋቋም ስራዎችን ከትግራይ ህዝብ ጋር በማከናወን ላይ ይገኛል። ይህንኑ አስመልክቶም የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት... Read more »