
የኑሮ እንቆቅልሽ ለመንደርደሪያነት የምንጠቅሰው የልጅነታችንን ወራት የእንቆቅልሽ ጨዋታ ነው። ጠያቂ፡- “እንቆቅልህ?” መላሽ፡- “ምን አውቅልህ!” – “ሲሄድ ውሎ ሲሄድ የሚያድር?” – “መልሱን አላውቀውም!” – “እንግዲያውስ ሀገር ስጠኝ?” – “ኢትዮጵያን ሰጠሁህ!” – “ኢትዮጵያን አግኝቼ... Read more »

ነዋሪነታቸው በአሜሪካ ቨርጂኒያ ግዛት ነው። ተወልደው ያደጉት እዚሁ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ሲሆን የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን መድኃኒዓለም ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ ወደ ሱዳን በመሄድ አፍሪካ በተባለ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ... Read more »

ባለፉት አራት ዓመታት በኢትዮጵያ እየታየ ያለው ነገር በታሪኳ ያልሆነና ሊታሰብ የሚችል አይደለም። የዜጎች ህይወት ባልተገባ መልኩ ለህልፈት ሲዳረግ በአደባባይ እየታየ ነው። በሰሜኑ ክፍል የእርስ በርስ ጦርነት ተደርጎ በአጠቃላይ የበርካቶች ህይወት አልፏል። ጦርነቱም... Read more »

ከምዕራብ ወለጋውና ከጋምቤላው የንጹሐን ጭፍጨፋ በቅጡ ሳናገግም በቄለም ወለጋ አሸባሪው ሸኔ ተመሳሳይ ጭፍጨፋ መፈጸሙን ተረዳን። ያሳዝናል። መንግሥት የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥና አሸባሪዎችን ለመደምሰስ ከሚያደርገው ዘመቻ ጎን ለጎን ከዚህ አዙሪት በዘላቂነት ሰብሮ ለመውጣት የሚያስችሉ... Read more »

የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን፣‹‹የአስተሳሰብ ልዩነት ፣ፉክክርና የሚጋጭ ፍላጎት (Conficting Interest) ባለባቸው አገራት ውስጥ ችግሮች በአንድ ፓርቲ ፣በአንድ ቡድን ወይንም በጥቂት ሰዎች አይፈቱም።ጥቂቶች በር ዘግተው ቢጨነቁና ቢጠበቡም መፍትሄ ሊሆኑና ሊያመጡም ፈፅሞ አይቻላቸውም። በመሆኑም ልዩነቶችን... Read more »
ለሚመለከተው ሁሉ… እንሆ ግለሰባዊ አቋም… እኔ ከዚህ ትውልድ አይደለሁም ከዚያኛው ከአባቶቼ ትውልድ ነኝ። ከዛኛው አብሮ እየበላ፣ አብሮ እየጠጣ ኢትዮጵያዊነትን በፍቅር ቀለም ከቀለመው አብራክ ነኝ። ከዛኛው..በጨዋነት አገር ካቆመው፣ በፍቅር ጥልን ከገደለው፣ በአንድነቱ ታሪክ... Read more »

የለውጡ መንግሥት ወደ መሪነት ከመጣ በኋላ በአገሪቱ የሥልጣን መንበር ላይ ቁንጮ የነበረው ሕወሓት ከፌዴራል መንግሥቱ ጋር የነበረው ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሻከረ ሄዶ ጦርነት እስከ መክፈት ደርሷል። ቀድሞም ሕወሓት እየሄደበት ያለው መንገድ... Read more »

የሀገሬ የመንግሥታት ሽግግር ዋና መለያው ነባር ተቋማትን አፈራርሶና አጥፍቶ “አዲስ” በሚሰኙ መዋቅሮች ማውገርገር ስለመሆኑ ታሪካችን የሚመሰክርልን “እያነባ” ጭምር ነው። የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት እጅግ ደክሞበትና ዋጋ ከፍሎበት ያቋቋማቸውን መንግሥታዊ መሥሪያ ቤቶች... Read more »

ክረምትን ተከትለው በአዲስ አበባ ከሚከሰቱ ተደጋጋሚ አጋጣሚዎች መካከል የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ዋነኛው ነው። ዝናብ ጠብ ባለ ቁጥር የሚቋረጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰኔ ግም ማለቱን ተከትሎ በየአካባቢው የነበረ ተለምዶውን እያስቀጠለ ነው። በኤሌክትሪክ መቆራረጥ በተደጋጋሚ... Read more »

የከተማ ግብርና በበርካታ ሀገራት የሚተገበር ሲሆን የአደጉ ሀገሮች አብዛኛውን የከተማ የምግብ ፍጆታቸውን የሚሸፈኑት በከተማ ግብርና ነው።በዓለማችን 125 ሚሊዮን የሚጠጉ ነዋሪዎች በከተማ ግብርና ተሳታፊ እንደሆኑ ሰነዶች ያሳያሉ።ብዙ ዩኒቨርሲቲዎች በዲግሪ እና በሰርተፍኬት መርሃ ግብራቸው... Read more »