ከፈተና የተዘገነ ህይወት…

የልጅነት ትዝታዎች… ነፍስ ከማወቁ በፊት እናት አባቱ በፍቺ ተለያዩ:: ትንሹ ልጅ የወላጆቹን ፍቅር በእኩል ሊያገኝ አልታደለም:: እናት አባቱን በወጉ ሳያውቅ እንደዋዛ ከዓይኑ ራቁት::እንዲያም ሆኖ መልካም አሳዳጊ አላጣም:: ከደብሪቱ ዘገየ እጆች አረፈ:: ጠንካራዋ... Read more »

 እጅ ያጠረው ዕድሜ

ያለፉት ሰማንያ ዓመታት ለእማማ ሁሉአገርሽ ተሰማ በጎና ምቹ አልነበሩም። በእነዚህ ጊዚያት አብዛኛው የህይወት መንገድ ጎርባጣና ሻካራማ ነበር። ወይዘሮዋ ያለፈውን በትዝታ መልሰው ሲያወጉት ከልብ ይከፋቸዋል፣ ያዝናሉ፣ ይተክዛሉ። እንደዋዛ ሰማንያ ዓመታት ነጉደዋል፡፤ እንደቀልድ ስምንት... Read more »

ሕይወት ከነሰንኮፉ …

ዕድገት ውልደቱ ከለምለሙ የገጠር መንደር ውስጥ ነው:: ምዕራብ ሸዋ ዞን ኖኖ ወረዳ:: ሱሌማን እንደ ሀገሬው ባሕልና ወግ በሥርዓት ተኮትኩቶ አድጓል:: ለእናት አባቱ ታዛዥ ለቃላቸው ተገዢ ሆኖ:: እሱ ወላጆቹ ያሉትን ይሰማል፣ የተባለውን በአክብሮት... Read more »

የበኩር ልጅ ፈተና

ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል። ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል። አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል። ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉ።... Read more »

ስለ ልጅ ፍቅር …

አስፋው የብርቱ ገበሬ ሥም … ምዕራብ ወለጋ የጊምቢ ገጠራማው ስፍራ አስፋው ደለቴራን የመሰሉ ብርቱዎችን አፍርቷል። በዙሪያ ቀበሌው ጠንካራ ገበሬዎች በሬዎችን ጠምደው ሲያርሱ ፣ ሲያዘምሩ ይውላሉ። አስፋው የስድስት ልጆች አባት ነው። ሶስቱ ሴቶች፣... Read more »

ስለ ጤና – ከ‹‹ቡልቡል›› አዲስ አበባ…

እሳቸው… አባ ፋጂ አባቦር መልካም ገበሬ ናቸው። በሚኖሩበት የጅማ ‹‹ቡልቡል›› ቀበሌ ጉልበታቸው አያመርተው፣ እጃቸው አያፍሰው ምርት የለም። ጤፍና በቆሎ፣ በርበሬና ቡና፣ ሙዝና አቮካዶ የልፋታቸው ሲሳይ ናቸው። እሳቸው ዓመቱን ሙሉ የሚደክሙ ብርቱ ሰው... Read more »

 ለመኖር – መልካም እጆችን ፍለጋ

እሷና ልጅነት… ልጅነቷን ስታስብ ብዙ ጉዳዮች ውል ይሏታል። እንደ ልጅ የእናት ፍቅር አላየችም። እንደእኩዮቿ እናቷን ‹‹እማዬ›› ብላ አልጠራችም። ገና ጨቅላ ሳለች ወላጆቿ ባይስማሙ እናት ልጆቻቸውን ትተው ከቤት ጠፉ ። የዛኔ እሷና ታናሽ... Read more »

ተስፋን ያዘለ ትከሻ …

ልጅነት ደጉ.. ደብረማርቆስ ጎዛምን አካባቢ ከምትገኝ አንዲት ቀበሌ ተወልዳ አድጋለች። ልጅነቷ እንደማንኛውም የገጠር ልጅ ነበር። ከእናት አባቷ ጉያ አልራቀችም። ወላጆቿ በስስት እያዩ እንደአቅማቸው ያሻትን ሁሉ ሞልተውላታል። ትንሽዋ ትርንጎ ጫኔ ነፍስ ማወቅ ስትጀምር... Read more »

መልካሚቱ እረኛ – ስለ አንዲቱ ግልገል …

እንደ መነሻ … ሀድያ ዞን ‹‹እሙጩራ›› ቀበሌ መሬቱ ለምለምና አረንጓዴ ነው። ስፍራው ያሉ ነዋሪዎች እንሰትና ቡና ያመርታሉ። ከአብዛኞቹ ጎተራ በቆሎና ስንዴ ይታፈሳል። መሬቱ የሰጡትን አብቃይ ነውና ጠንካሮቹ አርሶአደሮች ዓመቱን ሙሉ ሥራ አይፈቱም።... Read more »

የሻማው ብርሃን …

የገበሬ ልጅ ነች። ወሎ መርሳ አባ ጌትዬ ፣ ከአንድ የገጠር መንደር ተወልዳ አድጋለች። ልጅነቷ እንደ እኩዮቿ ነው። በሜዳ በመስኩ ከብትና ፍየል ትጠብቅ ነበር። ከጓሮው እሸት ከማጀቱ ትኩስ ወተት አላጣችም። ወላጆቿ ፍቅር አልነፈጓትም።... Read more »