
ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረችበት ወቅት አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ቀዬያቸውን ለቀው ለጊዜው ራሳቸውን መሸሸግ ወደሚያስችላቸው ስፍራ ለመሰወር ያመራሉ:: በከፋ ጠቅላይ ግዛት ኮንታም አካባቢ የሆነው ይኸው ነው:: ወይዘሮ ሚኖቴ አሰሌ ወላጆቻቸው ከተሸሸጉበት ጫካ ወደቀደመው ቀዬያቸው በመመለስ... Read more »

ወይዘሮ ሽታዬ ምናለ ይባላሉ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከ20 ዓመት በላይ አገልግለዋል፡፡ በምክትል አፈጉባኤነት ብቻ 16 ዓመታት ያህል ያገለገሉ ናቸው። የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባልና ለ10 ዓመት ያህል የአፍሪካ ፓርላማ ህብረት የኢትዮጵያ ቡድን... Read more »

አቶ ፈቃዱ ጸጋዬ ይባላሉ:: በአይነስውርነታቸው ያጋጠማቸው በርካታ ፈተናዎች ቢኖሩም እነዚህን ፈተናዎች በብዙ ትግልና ውጣውረድ ተሻግረው ምክትል ጠቅላይ አቃቤ ህግ እስከመሆን የደረሱ ናቸው:: ከዚህ በፊትም ቢሆን የተለያዩ ቦታዎች ላይ በሀላፊነት ጭምር ተቀምጠው በፍትሁ... Read more »

የዛሬ 53 ማለትም በ1960 ዓም ነበር ወደዚህች ምድር የተቀላቀሉት:: በአዲስ አበባ ከተማ ጎፋ አካባቢ ነው ተወልደው ያደጉት:: በወቅቱም በአካባቢያቸው ባለው የነጻነት ጮራ ትምህርት ቤት በመቀላቀል የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አንድ ብለው ጀመሩ፤ የአንደኛ... Read more »

ኢትዮጵያ የዓለም ሆቴሎች ካውንስል በነበረችበት ወቅት አባል በመሆን ሰርተዋል:: የሆቴልና ቱሪዝሙ ዘርፍ ላይ በአማካሪነትና በመሪነት ለብዙ ዓመታት በመስራት እንደ አፍሪካ ህብረት ያሉ ትልልቅ ዝግጅቶችን በሆቴል መስተንግዶ መምራት የቻሉ ናቸው:: በተለይም ከኢትዮጵያ ይውጣ... Read more »

ዘላለም ግዛው በደርግ በጊዜ ትልልቅ አውራጃዎችን የመሩ ሰው ናቸው። ለአብነትም በከፋ ክፍለ ሀገር የማጂ አውራጃ የኢሰፓአኮ ተጠሪ፣ ደቡብ ሸዋ የኢሰፓአኮ ተጠሪና በማጂ አንደኛ ጸሐፊ ሆነውም አገልግለዋል። ከዚያ ደግሞ ሾኔ ላይ የኢሰፓ አንደኛ... Read more »

የጥቁር አንበሳ ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ስራ አስፈጻሚ የአዕምሮ ሀኪም፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ፋክሊቲ መምህርና የጥቁር አንበሳ ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ስራ አስፈጻሚ ናቸው።ትሁት፣ ታታሪ እና ህዝብ አገልጋይነታቸው መታወቂያቸው ነው።ተጨማሪ ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ... Read more »

በከተማዋ ከሚደረጉ የተለያዩ የኢኮኖሚ መስኮች አንዱ የከተማ ግብርና ነው፡፡ዘርፉ ለከተማ ነዋሪዎች በምግብ አቅርቦት ፣ በሥራ ዕድል ፈጠራ ፣ገቢ ማስገኛ በመሆን የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ እንዲሁም የአመጋገብ ስርዓትን በማስተካከልና መሰል ችግሮችን ለማቃለል የሚጫወተው ሚና... Read more »
«ሰርቼ አረካሁም፡፡ ለአገሬ ገና ብዙ የማበረክተው እንዳለ አምናለሁ፡፡ ወገኔን በድርጅቴ አማካኝነት ለማገዝ አስባለሁ›› ይላሉ፡፡ ሰዎች በስራቸው ብቻ እንዲያውቋቸው ይፈልጋሉ፡፡ ለዚህ ቃለ ምልልስ ስናወራቸው እንኳን «ለመገናኛ ብዙሃን ለማውራት የሚበቃ ሥራ ሰርቻለሁ ብዬ አላስብም፡፡... Read more »
የኮሮና ቫይረስ በዓለም ከተከሰተ ጊዜ አንስቶ እጅግ በርካታ የሰው ልጆችን ህይወት ቀጥፏል፤ በርካታዎችም የቫይረሱ ሰለባና ተጠቂ ሆነዋል። አሁንም ቢሆን የቫይረሱ ስርጭት በፍጥነት በመስፋፋት የዓለም ሀገራትን እያዳረሰይገኛል። በሰው ልጆች ላይ እያሳደረ ካለው የጤና... Read more »