በበጎ ተግባራቸው የከበሩ ኢትዮጵያዊ

ሩያል ባንክ ኦፍ ካናዳ በየዓመቱ ምርጥ አዲስ ወደ ካናዳ የገቡ ስደተኞችን ይሸልማል። በካናዳ ዙሪያ ከተጠቆሙ 3000 አዲስ ስደተኞች መካከል 25ቱ በበጎ ተግባራቸው ነጥረው የወጡ ሲሆኑ ከእነዚህ መካከል አንደኛ በመሆን የተሸለሙ ናቸው። በሚሰሩት... Read more »

“ተፈጥሮን መጋፈጥ ባይቻልም ምቹ ማድረግ ይቻላል” – ወይዘሪት ዘነበች ጌታነህ

የአካል ጉዳቷ እየተፈታተናትም ቢሆን ተምራ ለውጤት በቅታለች፡፡ በአካውንቲንግ ዲፕሎማ፣ በማኔጅመንት ዲግሪዋን ይዛ በሙያዋ ወገንና አገሯን እያገለገለች ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ጽህፈት ቤት ከባለሙያነት እስከ ኃላፊነት ደረጃ ተመድባ ሠርታለች፡፡ አሁን ደግሞ... Read more »

ሀገርን ለማዳን ቤተሰብን ማከም!

ከዓመት በፊት ነበር ወይዘሮ ሙሉእመቤት አለሙ (ስማቸው የተቀየረው) የባላቸው የኖረ ጸባይ እየተቀያየረባቸው ሲመጣ ባላቸውን በስውር ወደ መከታተሉ የገቡት። ከወራት በኋላም የልባቸው ትርታ የነገራቸው ሁሉ እውን ሆኖ ያገኙታል፡፡ እናም ከባላቸው ጋር ያለው ግንኙነት... Read more »

ያልተንበረከከች ህይወት

በህይወታቸው የገጠማቸው ተግዳሮት ተደጋ ጋሚና ተስፋ አስቆራጭ ቢሆንም እጅ አልሰጡም። ወደኋላ መለስ ብለው ያሳለፉትን ችግር ባስታወሱ ቁጥር ዓይናቸው እምባ ያቀርራል። ሆኖም በእል ህና አልሸነፍ ባይነት ሁሉን በበጎ ተመልክተው አሳልፈዋል። ይሄም ወደ ቀጣዩ... Read more »

ትንሹ ልብ በትልቅ ተግባር

በቀበና የካ ተራራ በአልጋ ወራሽ ጫካ ውስጥ ንጹህ አየር እየተነፈሱ ከዕድሜ አቻዎቻቸው ጋር ከወዲያ ወዲህ እየተሯሯጡ ማደጋቸው ለተክሎች ልዩ ፍቅር እንዲኖሯቸው አድርጓቸዋል።ያ በአጼ ኃይለስላሴ ጦር ወይም በክቡር ዘበኛ የሚጠበቀው ጫካ ለእርሳቸው የሁልጊዜ... Read more »

ትልቁ የ“እዳዬ” ቤተሰብ

ከሰማኒያ ሁለት ዓመታት በኋላ እርጅና ጓዙን ሰብስቦ ለብዙዎች እናት፤ ቤተሰብ ላጡት ማረፊያ ወደሆኑት እናት ቤት ከገባ አራት ዓመታትን አስቆጥሯል። ከሰፊውና የበርካታ ሥራዎች መናኸሪያ ከሆነው ግቢ ውስጥ አንዲት ሰፋ ያለች ክፍል የሙሉ ቤት... Read more »

«ላብ ደምን ያድናል»መቶ አለቃ ክፍለገብርኤል ወ/ትንሳይ

ለብዙ ሰዎች “ዓላማ” ከቃልነቱ ያለፈ በሕይወት ጉዞአቸው ትርጉም የለውም፡፡ የአንዳንዶቻችን የሕይወት ታሪክ ሸለቆ ደርሶ መቆም እንደተገደደ ከተራራ አናት ላይ እንደተፈነቀለ አለት ከዕለት ወደ ዕለት ከማናልፈው ሞት እስከምንደርስ ድረስ እንደመንከባለል ያለ ሂደት ነው፡፡... Read more »

«ግጥም ሕይወቴና መንፈሴን ማደሻ ነው»

የግጥም፣ ዜማና ተውኔት ደራሲ ታደሰ ገለታ የሙዚቃ ግጥም፣ ዜማና የተውኔት ደራሲ ነው:: ሥራዎቹ በአብዛኛው በሚባል ደረጃ በአንጋፋና እውቅ ሙዚቀኞች እጅ ደርሰው አንቱ ያስባሉ ናቸው:: በመረዋ ድምጽ ሲንቆረቆሩ ስሜት ይኮረኩራሉ:: በተለይ እርሱም ሆነ... Read more »

“ ቡናው ይልማ” – ከቡና ጋር ለዓመታት

ብቻዬን ይህንን አደረኩ ብለው አይኩራሩም። ለሥራ አጋሮቻቸው ቀዳሚውን ቦታ ይሰጣሉ። በዚህ ባህሪያቸው ብዙዎች ይወዷቸዋል። ትልቅ ትንሹን በሙያም ሆነ በሰውነቱ አክባሪ ናቸው። ይህም በሰዎች ዘንድ ትልቅ አክብሮት እንዲኖራቸው አድርጓል። ብዙዎችም “የቡና ልማት አባት”... Read more »

‹‹ምኞቴ ታካሚዎቼ ነጻ የኩላሊት እጥበት ሲያገኙ ማየት ነው›› – ዶክተር ሞሚና አህመድ

የልጅ አዋቂ፣ ምሁር ደግሞ ሩህሩህ መሆናቸውን ብዙዎች ይመሰክራሉ:: ከታመመው ጋር ታመው፤ ስቃዩንም ተካፍለው የሚኖሩ ናቸው። ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የሚለፉ፣ እንደባለሙያ፣ እንደ እናት፣ ቤተሰብ ሆነው የተጨናቂዎችን ጭንቀት ይካፈላሉም። በሙያቸው ምስጉንና ለተቸገሩ ደራሽም ናቸው።... Read more »