«አገር ተወሮ ቁጭ ማለት፤ መጨረሻው መኖሪያን ማጣት ነው»-አቶ ሰፊው ኃይሌ በጋሸና ግንባር ዘማችና ድጋፍ አድራጊ

ሕወሓት ወደ አማራ ክልል ከመግባቱ ቀደም ብለው ነው ዘመቻውን በድጋፍ የተቀላቀሉት፡፡ መከላከያ ሲገባ ደግሞ የበለጠ ግንባር ላይ ሆነው ማገዙን ተያያዙት፡፡ በተለያየ ቦታ ላይ ሲወጣም ቢሆን አወዳድሞ በመሄዱ የአካባቢው ሕዝብ እንዳይጎዳ ብዙ ድጋፎችን... Read more »

”የሰው እጅ አይቶ መለወጥ በራሱ ብልጠት ነው‘ – ወጣት ሽመልስ ካሳሁን

በጎ አሻራ ማንነት ነው። ሁላችንን ከሁላችን የሚለይ መታወቂያ። በዚህም በአኖርነው አሻራ ብዙዎች ይለዩናል፤ ምስክርነታቸውንም ይሰጡልናል፤ ወደፊትም እንድንራመድ ያደርጉናል። ሚዛን የደፋ ሀቅን ይዘን ስለምንተክለውም ነጸብራቁን በሰራነው ልክ ያሳየናል። ሰውንና አገርን እየገነባልንም ይሄዳል። በተለይ... Read more »

‹‹ሕወሓት ቢያሴርም ኢትዮጵያ በደማችን እንድታሸንፍ ማድረጋችን አይቀርም›› ሻምበል መስፍን ጌቱ የቀድሞ መከላከያ ሠራዊት አባል

ትናንት የወንድሙን አካል ለአሞራና ጅብ ሲሳይ ያደረገውን ከሀዲ ቡድን መግለጽ ከእኛ ይልቅ አብሮ የኖረ የበለጠ ያስቀምጠዋል። ምክንያቱም ኖረውት ስላዩት እርሱን ለመግለጽ እልፍ ቃላቶችን አይደለም የሚጠቀሙት። በአካላዊ፣ በስነልቦናና በተለያዩ ነገሮች ያደረሰባቸውን ጫና እያሳዩ... Read more »

«ዝቅ ብሎ መሥራት ከማስገደድ በላይ ያሠራል» – አቶ ሙሉቀን ተካ

ሕይወት ብርቱ ሰልፍ ናት፤ በድካም፣ በልፋት በውጣ ውረድ የተሞላች። በሌላ በኩል ብርሃን፣ ፈንጠዝያ ያለባትም ትሆናለች፡፡ ለበጎም ይሁን ለመጥፎ ተራችንን እየጠበቅን የምንኖርባት የዚህ ምድር ስጦታችን በመሆኗም ፊትና ኋላ ሆነን የምንቆምባትም ነች፡፡ ስለዚህም ጉዟችን... Read more »

‹‹ከትልቅ ሰው ጋር መዋል የወደፊቱን ማንነት መተንበይ፤ ራስን ማወቅ ነው›› – ጋዜጠኛ ዘውዱ መንግስቴ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ የተግባር ምክርቤት የአውሮፓ ተጠሪ

ሕይወትን አንዳንዶች ሰዎች በግላቸው ዝናን ለማግኘት ወይም ለማደግና ኑሮን ለማሸነፍ የሚቀመጡበት ተመልሰው ተሽከርካሪ ወንበር ነው ይሉታል። ምክንያታቸው ሁሉም ወደ አንድ ስፍራ ወይም ወደ ተለያየ ቦታ ይጓዛልና ነው። አንዳንዶች ደግሞ ከዚህ የተለየ ትርጉም... Read more »

‹‹በዓለም ላይ ከ6ሺህ በላይ ቋንቋዎች ቢኖሩም ያን ያህል የሰው ዘር ግን የለም›› – ቆሞስ አባ ጌዲዮን ብርሀነ

በዚህች ምድር ስንኖር እያንዳንዳችን የየራሳችን የሕይወት ፍልስፍና አለን። ኑሯችንንም የምንመራው በአሰብነውና መሆን በምንፈልገው ልክ እንደሆነ ብዙ ማሳያዎችን መጥቀስ ይቻላል። እነዚህ አካላት የነገ እጣ ፋንታቸውን ጭምር በእጃቸው ይዘው የሚዞሩ ናቸው። ፍላጎታቸውን ለማሳካት ከጣሩበትና... Read more »

‹‹መልካም እንጀራ ከእሳት በስተጀርባ እንደሆነ አምናለሁ›› -መምህር በቀለ ወርቁ

ህይወት ለጠቢባን ህልም፣ ለሰነፎች ጨዋታ፣ ለሀብታሞች ፌሽታና ለድሆች ፈተና ነች ይባላል። ምክንያቱም በቆየንበት ዘመንና እድሜ ጥበቡን መረዳትና በዚያ መኖር ካልቻልን ስንፍናው ቤታችን ይሆንና መቀለጃ ያደርገናል። ዘላለም አስር ሞልቶ አያውቅም የሚለውን አባባል እንድንኖረውም... Read more »

የሥራ ትንሽ እንደሌለ በተግባር ያሳየች ወጣት

ብዙዎቻችን ‹‹የስራ ትንሽ የለውም›› የሚለውን አባባል ከንድፈ ሀሳባዊ ፍችው በዘለለ አናውቀውም። አንድ የሆነ ስራ እንድንሰራ ምክር ሲሰጠን አይመጥነንም በሚል እጃችንን አጣጥፈን የተቀመጥነውን ቤቱ ይቁጠረን። ኑሯቸውን ለማሸነፍ የሚጥሩ ሰዎች ግን ስራ አይመርጡም፤ ‹‹የስራ... Read more »

መስከረም ሁለትን- በትዝታ ማሾለቂያ

የአዲሱ ዓመት መጀመሪያ መስከረም 2/2014 ዓ.ም ላይ እንገኛለን። መላው ኢትዮጵያውያን ዘመኑን በፍቅርና በአንድነት መንፈስ ተቀብለው መጪውን ግዜያት በብሩህ ተስፋ ይጠብቃሉ። ከቅርብ ዓመታት በኋላ ኢትዮጵያ “አስቸጋሪ” የሚባል ፈተና ውስጥ የገባች ቢመስልም ትንሳኤዋ ግን... Read more »

«እጣ ፋንታዬን የሰራሁት ራሴው ነኝ» -ብርጋዴር ጀነራል ዋስይሁን ንጋቱ የቀድሞ መከላከያ ሰራዊት አባል

 ዛሬ የአዛውንቱ አዲስ ዘመን ጋዜጣ የእድሜ እኩያ የሆኑ እንግዳ ይዘን ቀርበናል፡፡ እንግዳችን ብርጋዴል ጀነራል ዋስይሁን ንጋቱ ይባላሉ፡፡ ከጉርምስና እስከ ጎልማሳነት እድሜያቸው ድረስ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባል በመሆን ለ30 ዓመታት ያህል በተለያዩ ግንባሮች... Read more »