ሴቶች በማስታወቂያ ውስጥ የሚሳሉበትን ያልተገባ ምስል የማስተካከል ትጋት

ማስታወቂያ መልክ በመጠየቁና የገቢ ምንጭ በመሆኑ ሴቷም የግድ ተፈጥሮ በቸረቻት ውበት ተጠቅማ የዚህ ፀጋ ተቋዳሽ በመሆኗ ብዙዎች ይስማማሉ።ማስታወቂያ በማስተዋወቅ ሰበብ ሴትነትንና ውበትን እንደ ሸቀጥ ማቅረብ፤ ደግሞ ሲያከራክር ይደመጣል።በመገናኛ ብዙሃን በሚተላለፉ ማስታወቂያዎች ከፊል... Read more »

ሴቶች በማስታወቂያዎች የሚሳሉባቸው መንገዶች

‹‹ብዙዎቻችን ልብስ ማጠብ፤ ልጅ መንከባከብና ምግብ ማዘጋጀት ለሴቶች ብቻ ተለይተው የተሰጡ የቤት ውስጥ የሥራ ዘርፎች ይመስሉናል።በቴሌቪዥን መስኮት የምናያቸው ማስታወቂያዎችም እንዲህ ዓይነቶቹን ፍረጃዎችን በማበረታታት የሚያስቀጥሉ ነው የሚመስሉት። ለምሳሌ ኦሞና ዳይፐር እንዲሁም ልጅ ማስከተብና... Read more »

«መኪና ማስዋብ ራሱን የቻለ አርት ነው»- የኢክራም ሞተር ማኑፋክቸሪንግ ትሬዲንግ ማህበር መሥራችና ባለቤትወይዘሮ ኢክራም እድሪስ

የኢክራም ሞተር ማኑፋክቸሪንግ ትሬዲንግ ማህበር መሥራችና ባለቤት ናቸው፡፡ ወይዘሮ ኢክራም እድሪስ፡፡ይሄን በስፋት በወንዶች የተያዘ ዘርፍ እሳቸው በዘመናዊ መልኩ በቴክኖሎጂ በተደገፈ ማሽን ይስሩት እንጂ እናታቸውም በባህላዊ አሰራር ተሰማርተውበት ለረዥም ጊዜ ይዘውት ቆይተዋል፡፡ ለወላጆቻቸው... Read more »

ችግር ያስተማራት ለሌሎች የተረፈች ነፍስ

የምሥራች ዓለሙ ትባላለች። ተወልዳ ያደገችው ከአዲስ አበባ በ76 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሞጆ ከተማ ነው። የአንደኛ ደረጃ ትምህርቷንም በሞጆ ቁጥር አንድ ትምህርት ቤት ተከታትላለች። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ደግሞ እዚያው ሞጆ ከተማ... Read more »

ከእቴጌ ጣይቱ እስከ አዝማሪ ፃዲቄ

ሴትነት ሲነሳ ጥበብ የተሞላበት ድል አድራጊነት እንደሆነ ለመረዳት አያስቸግርም፡፡ ከትላንት ታሪካችን ጀምሮ ዛሬም ድረስ በታላላቅ የስልጣን ደረጃ ተቀምጠው ኃላፊነታቸውን በትጋት የሚወጡ እልፍ ሴቶች ስለመኖራቸው ህያው ሥራቸው ምስክር ነው። ሀገር ሚዛንዋን ጠብቃ እንድትቆም... Read more »

ከሁመራ ሰሊጥ አራሚነት እስከ ጥበቃ ሠራተኝነት ለልጆች የተከፈለ ዋጋ

በሰው ዘር ብቻ ሳይሆን በእንስሳቱ ዓለም ላይም እናትነት ባለ ከባድ ሚዛን ነው። በምድር ያሉ ሁሉ ሲሆኑት የሚገባቸው በመኖር የሚረዱት የህይወት ትልቁ መሰጠት ነው። የመኖር ጽዋ መሙያ የለጋስነት በአት የጥሩነት ዋሻ። እኔ ለእኔ... Read more »

የእናቶችን ድካም ለማቅለል ቆርጣ የተነሳችው ወጣት

ትውልዷና እድገቷ በውቢቷ ባህርዳር ከተማ ነው። የፊደልን ሀሁ የቆጠረችው እዚያው ባህርዳር በሚገኘው በባህርዳር አካዳሚ ሲሆን፤ የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷንም በባህርዳር አካዳሚ ተከታትላለች። እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የሴቶች ድካምና ዘርፈ ብዙ የሆኑ ጫናዎችን እያየች አድጋለች።... Read more »

ግብርናን በሙያ፣ ገበሬነትን በማዕረግ

በረከት የበጎነት፣ የመልካምነት ፍሬ ማሳያ ነው። የበረከት እሴቶች በምድር ጸጋዎች፣ በድንቅ ተፈጥሮዎች ይመሰላሉ። ይህ እውነት ከስም በላይ ግብር ሆኖ ሲታይ ደግሞ የቃሉን ትርጉም ይበልጥ ያገዝፋል። ‹‹ሥምን መልአክ ያወጣዋል›› እንዲሉ ወላጆቿ ‹‹በረከት›› ይሉትን... Read more »

የሴቶችን መብት ማክበር ከነጭ የተማርነው አይደለም

ባደጉት አገራት የታሪክ አዛቢነት እና በራሳችንም ቸልተኝነት ጥሩ እና ጠቃሚ የሆኑ ባህሎችን ፤ ፖሊሲዎች ፤ አመለካከቶችን፤ የኪነ ህንጻ ጥበቦች እንደው በአጠቃላይ የጀብዱ ታሪኮች ሁሉ ከነጮች እንደቀዳን ተደርጎ ይቀርባሉ። ለአብትነት ያህል የተወሰኑትን ላንሳና... Read more »

ፍርድ ሰጪ እጆች

እትመት አሰፋ ትባላለች። ከአስመራ እስከ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ሰብሳቢ ዳኛነት የተደረገ የስኬት ጉዞ ባለቤት ናት። እሷና ባልደረቦቿ የሰጡት ውሳኔ የአገሪቷ ህግ ሆኖ ይጸናል። መጠቃት ሞቷ ነው። ኤርትራ የኢትዮጵያ አካል... Read more »