
ማስታወቂያ መልክ በመጠየቁና የገቢ ምንጭ በመሆኑ ሴቷም የግድ ተፈጥሮ በቸረቻት ውበት ተጠቅማ የዚህ ፀጋ ተቋዳሽ በመሆኗ ብዙዎች ይስማማሉ።ማስታወቂያ በማስተዋወቅ ሰበብ ሴትነትንና ውበትን እንደ ሸቀጥ ማቅረብ፤ ደግሞ ሲያከራክር ይደመጣል።በመገናኛ ብዙሃን በሚተላለፉ ማስታወቂያዎች ከፊል... Read more »

‹‹ብዙዎቻችን ልብስ ማጠብ፤ ልጅ መንከባከብና ምግብ ማዘጋጀት ለሴቶች ብቻ ተለይተው የተሰጡ የቤት ውስጥ የሥራ ዘርፎች ይመስሉናል።በቴሌቪዥን መስኮት የምናያቸው ማስታወቂያዎችም እንዲህ ዓይነቶቹን ፍረጃዎችን በማበረታታት የሚያስቀጥሉ ነው የሚመስሉት። ለምሳሌ ኦሞና ዳይፐር እንዲሁም ልጅ ማስከተብና... Read more »

የኢክራም ሞተር ማኑፋክቸሪንግ ትሬዲንግ ማህበር መሥራችና ባለቤት ናቸው፡፡ ወይዘሮ ኢክራም እድሪስ፡፡ይሄን በስፋት በወንዶች የተያዘ ዘርፍ እሳቸው በዘመናዊ መልኩ በቴክኖሎጂ በተደገፈ ማሽን ይስሩት እንጂ እናታቸውም በባህላዊ አሰራር ተሰማርተውበት ለረዥም ጊዜ ይዘውት ቆይተዋል፡፡ ለወላጆቻቸው... Read more »

የምሥራች ዓለሙ ትባላለች። ተወልዳ ያደገችው ከአዲስ አበባ በ76 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሞጆ ከተማ ነው። የአንደኛ ደረጃ ትምህርቷንም በሞጆ ቁጥር አንድ ትምህርት ቤት ተከታትላለች። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ደግሞ እዚያው ሞጆ ከተማ... Read more »

ሴትነት ሲነሳ ጥበብ የተሞላበት ድል አድራጊነት እንደሆነ ለመረዳት አያስቸግርም፡፡ ከትላንት ታሪካችን ጀምሮ ዛሬም ድረስ በታላላቅ የስልጣን ደረጃ ተቀምጠው ኃላፊነታቸውን በትጋት የሚወጡ እልፍ ሴቶች ስለመኖራቸው ህያው ሥራቸው ምስክር ነው። ሀገር ሚዛንዋን ጠብቃ እንድትቆም... Read more »

በሰው ዘር ብቻ ሳይሆን በእንስሳቱ ዓለም ላይም እናትነት ባለ ከባድ ሚዛን ነው። በምድር ያሉ ሁሉ ሲሆኑት የሚገባቸው በመኖር የሚረዱት የህይወት ትልቁ መሰጠት ነው። የመኖር ጽዋ መሙያ የለጋስነት በአት የጥሩነት ዋሻ። እኔ ለእኔ... Read more »

ትውልዷና እድገቷ በውቢቷ ባህርዳር ከተማ ነው። የፊደልን ሀሁ የቆጠረችው እዚያው ባህርዳር በሚገኘው በባህርዳር አካዳሚ ሲሆን፤ የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷንም በባህርዳር አካዳሚ ተከታትላለች። እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የሴቶች ድካምና ዘርፈ ብዙ የሆኑ ጫናዎችን እያየች አድጋለች።... Read more »

በረከት የበጎነት፣ የመልካምነት ፍሬ ማሳያ ነው። የበረከት እሴቶች በምድር ጸጋዎች፣ በድንቅ ተፈጥሮዎች ይመሰላሉ። ይህ እውነት ከስም በላይ ግብር ሆኖ ሲታይ ደግሞ የቃሉን ትርጉም ይበልጥ ያገዝፋል። ‹‹ሥምን መልአክ ያወጣዋል›› እንዲሉ ወላጆቿ ‹‹በረከት›› ይሉትን... Read more »

ባደጉት አገራት የታሪክ አዛቢነት እና በራሳችንም ቸልተኝነት ጥሩ እና ጠቃሚ የሆኑ ባህሎችን ፤ ፖሊሲዎች ፤ አመለካከቶችን፤ የኪነ ህንጻ ጥበቦች እንደው በአጠቃላይ የጀብዱ ታሪኮች ሁሉ ከነጮች እንደቀዳን ተደርጎ ይቀርባሉ። ለአብትነት ያህል የተወሰኑትን ላንሳና... Read more »

እትመት አሰፋ ትባላለች። ከአስመራ እስከ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ሰብሳቢ ዳኛነት የተደረገ የስኬት ጉዞ ባለቤት ናት። እሷና ባልደረቦቿ የሰጡት ውሳኔ የአገሪቷ ህግ ሆኖ ይጸናል። መጠቃት ሞቷ ነው። ኤርትራ የኢትዮጵያ አካል... Read more »