
1ሳይንስ የእድገት ዋንኛ ማሳያና ማፍጠኛ የብልፅግ ጣሪያ መቃረቢያ መንገድ ነው። ሳይንስ ቀርቦ የማይለውጠው ተሳክቶ የማያስተካክለው ጉዳይ ማግኘት ይከብዳል። የምርምር ሥራ ችግርን መፍቻ ዋንኛ ተግባርና ወሳኝ ጉዳይ ነው። ለምርምር ሥራዎች የተለየ ትኩረት ተሰጥቶ... Read more »
ይህቺ ምድር በሳይንስና ምርምር ዘርፍ እጅግ የተሳካላቸው ኢትዮጵያውያንን አለምን አጀብ! ያሰኙ ሀበሾችን አፍርታለች። ቁጥራቸው ቢያንስም በአለም መድረክ የሀገራቸውን ስም ከፍ አድርገው ያስጠሩ፤ ምጡቅ በሆነ አዕምሮአቸው አለምን ያቀኑ ኢትዮጵያውያን፤ ከፍተኛ በጎ ተፅዕኖ መፍጠር... Read more »

ችግር ፈቺ ሳይንሳዊ ጥናትና ምርምሮች ለሀገር ዘርፈ ብዙ ለውጥ የሚያበረከቱት አስተዋጽኦ የጎላ ነው። ለዚህም ነው ሀገራዊ የፈጠራ ስራዎችን ለማበረታታት በሀገር ደረጃ ጥረት በመደረግ ላይ ያለው፤ ሀገር በቀል የሆኑ የፈጠራ ስራዎች መነሻቸው አካባቢያዊ... Read more »
አገራት በኢኮኖሚ አቅማቸውና በዕድገታቸው በቅደም ተከተል ለመሰለፋቸው ዋና ምክንያት የሳይንስና የቴክኖሎጂ አቅማቸውን መሰረት ያደርጋል። ዓለምን ለመቆጣጠር፤ ጊዜን ለመመጠን በሳይንስና በቴክኖሎጂው ዘርፍ የተሻሉ ሆኖ መገኘት ግድ ይላል። ለዚህም ነው ዘርፉ መጠንከር አለበት። ዘመኑን... Read more »
ሳይንስ የምርምርና የፈጠራ ራስ፣ የጊዜ ማዘመኛ መንገድ፣ የስልጣኔ መገለጫ ነው። ትናንት በብዙ ልፋት ይከናወኑ የነበሩ ስራዎች ዛሬ ጠፍቶ በሚበራና በአንዲት መጫን ብቻ ያለ ልፋት መተግበራቸው ለዚህ ማሳያ ነው። ሳይንስ በፈጠረው መልካም አጋጣሚ... Read more »

በሳይንስና ቴክኖሎጂው ዘርፍ የሴቶች ተሳትፎ እምብዛም ነው። ለዚህም ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ ጫናዎች እንደ ምክንያትነት ይጠቀሳሉ። ከዚህ በተለየ መልኩ የሚገጥማቸውን ፈተና በመቋቋም ያለሙትን ግብ የሚያሳኩ ትንታግ እንስቶች እዚህ እዚያም ብቅ ማለት ጀምረዋል። ቤተሰብ፣ማህበረሰብና... Read more »

ለአንድ አገር የዕድገት መሰረቱ ትምህርት እና ስልጠና ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት የብልጽግና ማማው ላይ የተቀመጡ አገሮች አሁን ላሉበት የዕድገት ደረጃ የበቁት የሰው ኃይላቸውን በትምህርትና ስልጠና በመገንባታቸው መሆኑ አያጠያይቅም። ኢትዮጵያም የእነዚህ ያደጉ አገሮችን ልምድ... Read more »

መረጃዎች እንደሚያሳዩት በኢትዮጵያ 60 ሚሊዮን የሚሆነው ህዝብ የኤክትሪክ ኃይል አቅርቦት አያገኝም። ከዚህ መካከል 35 በመቶ የሚሆነው ህዝብ የእለት ጉርሱን ለማዘጋጀት ናፍጣና ባትሪን እንደ ዋና ግብዓትነት ይጠቀማል። በተጨማሪም፤አሁን ላይ የሶላር ቴክኖሎጂ እየተስፋፋ መምጣቱን... Read more »

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መረጃ፤ ከዓለም ህዝቦች መካከል 15 በመቶ የሚሆኑት ቀላል እና ከባድ የአካል ጉዳት እንዳለባቸው ያመለክታል። ከነዚህ ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት እንደኢትዮጵያ በማደግ ላይ ባሉ አገራት የሚገኙና በከፋ ድህነት ውስጥ የሚኖሩ... Read more »
የሰው ልጅ የስልጣኔው ደረጃ ከፍታ ላይ ለመድረስ ምርምርና ፈጠራ መነiው፤ ሳይንስ ደግሞ መንገዱ ነው። ህይወትን ለማቅለል፣ የአ‘‘ር ስልትን ለመቀየር፣ ጊዜን በተiለ ለማዘመን ምርምርና ፈጠራ ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል። በምርምር ችግሮች ሲፈቱ፤ በፈጠራ አዳዲስ... Read more »