
ወጣትነት ትኩስነት ነው። ወጣትነት ብርታት ነው። ወጣትነት ፈጣሪነት ነው። ወጣትነት ጉልበት ነው። ወጣትነት አዋቂነት ነው። ወጣትነት ውበት ነው። ወጣትነት ሁሉ ነገር ነው። ሆኖም የወጣትነት እድሜ በብልሃትና በብልጠት ካልተያዘ ጉዳቱ የዛኑ ያህል ሰፊ... Read more »

በኢትዮጵያ 17 ሚሊዮን የሚጠጉ የተለየያ የአካል ጉዳት ያለባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች እንዳሉ ይታመናል። ይህም ሁለት አነስተኛ የቆዳ ስፋት ካላቸው ሀገራት የህዝብ ቁጥር ጋር ይስተካከላል። በኢትዮጵያ ካለው ከፍተኛ የሆነ የአካል ጉዳተኞች ቁጥር አንፃር ግን... Read more »

በኢትዮያ ለትርፍ ያለተቋቋሙና በበጎ አድራጎት ሥራ ላይ የተሰማሩ በርካታ ሀገር በቀል ድርጅቶች አሉ። እነዚህ ድርጅቶች በአብዛኛው ድጋፍ የሚሹ ወጣቶችን፣ ሴቶችን፣ ወላጅ አልባ ህፃናትን፣ አረጋውያንና የአእምሮ ህሙማንን በተለያየ መንገድ ያግዛሉ። ይህንኑ ሥራቸውን ለማከናወን... Read more »

የበርካታ ተማሪዎች የሂሳብ ትምህርት ውጤት ዝቅተኛ እንደሆነ ይነገራል። ሂሳብ ብቻ ሳይሆን ፊዚክስም ቢሆን ብዙ ተማሪዎች ዝቅተኛ ውጤት ሚያገኙበት የትምህርት ዓይነት ነው። ለዚህም በተለያዩ ጊዜያት ከትምህርት ሚኒስቴር የወጡ የፈተና ውጤት ትንተና መረጃዎች አመላክተዋል።... Read more »

በኢትዮጵያ የሚዘጋጁ ኤግዚቢሽኖችና ባዛሮች በአብዛኛው ሸማቹን ከነጋዴው የሚያገናኙ ናቸው። በባዛርና ኤግዚቢሽን ነጋዴው ያሉትን ምርቶችና አገልግሎቶች ለሸማቾች የማስተዋወቅ እድል ይፈጠርለታል። በተመሳሳይ ሸማቹም በአንድ ቦታ ላይ ተገኝቶ የተለያዩ ምርቶችን ከነጋዴው የመግዛት እድል ይፈጠርለታል። ከንግድ... Read more »

እየሩሳሌም ሙሉዘውድ የአስራ ሰባት ዓመት ታዳጊ ናት። በዘንድሮው ዓመት የአስራ ሁለተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳለች። እናቷ ናቸው ገና የስድስተኛ ክፍል ተማሪ እያለች ‹‹ላይፍ ሴንተር›› ወደተሰኘው ወላጅ አልባ ህፃናትና መበለቶች መርጃ ድርጅት... Read more »

የአዕምሮ እድገት ውስንነትን በሚመለከት የተለያዩ ዓለም አቀፍ መረጃዎች ቢኖሩም በሀገር አቀፍ ደረጃ በቂ ጥናት ባለመደረጉ የችግሩን ስፋት በሚገባ ማረጋገጥ አልተቻለም። ሆኖም ከሚታየው እውነታ በመነሳት የችግሩን ስፋት መገመት አያዳግትም። በተለይ በማህበረሰቡ በኩል ባሉ... Read more »

ሴቶች በሕይወታቸው ልዩ ልዩ ችገሮች ይገጥማቸዋል:: እነዚህ ችግሮች ማኅበራዊ አልያም ኢኮኖሚያዊ ሊሆኑ ይችላሉ:: ኑሯቸውን ለማሸነፍ ሲሉ ወደተለያዩ ዓረብ ሀገራት ተሰደው ስንት ደክመው የሠሩበት ሳይከፈላቸው ባዶ እጃቸውን የሚመለሱ ሴቶች ጥቂት አይደሉም:: በቤተሰብና በተለያዩ... Read more »
ወይዘሮ መሠረት በሻዳ ትባላለች። ምትኖረው እዚሁ አዲስ አበባ ጠመንጃ ያዥ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው። ባለትዳርና የአራት ልጆች እናት ነበረች። ባሏ መጠጥ ጠጥቶ እየመጣ ይደበድባታል። ለልጆቿ ስትል ሁሉን ችላ ብትኖርም በመጨረሻ አንገሽግሿት ከባሏ... Read more »
ከኦቲዝም ጋር የሚኖሩና የአዕምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ልጆች ባደጉት ሀገራት ትምህርት ቤት ገብተው ለመማር አይቸገሩም:: ክህሎታቸውን ለማዳበር የሚያስችሉ፣ ለእነርሱ ተብለው የተዘጋጁ ማዕከላት ከመኖራቸው ባሻገር በመደበኛው ሥርዓተ ትምህርትም ታቅፈው ለመማር የሚያስችላቸው ቅድመ ሁኔታዎች... Read more »