‹‹ረጅም ርቀት መጓዝ፤በመኖርያ ቤቴ ውስጥ መንቀሳቀስ አልችልም። ደረጃ መውጣትም ይቸግረኛል። በአጠቃላይ እጄን ለመዘርጋት ወይም በጉልበቴ ለመንበርከክ ካለመቻሌም ባሻገር ጣቶቼን ተጠቅሜ የሆነ ነገር እጅግ ያዳግተኛል። ነገር ግን እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ ራሴን ችዬ... Read more »

የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ድርጅት /ኢጋድ/ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሚገኙ ስምንት ሀገራትን ማለትም ኢትዮጵያን፣ ጂቡቲን፣ ኤርትራን፣ ሱዳንን፣ ደቡብ ሱዳንን፣ኬንያን ሶማሊያንና ኡጋንዳን የሚያጠቃልል የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ድርጅት ነው። የቀጣናው ሀገራት የሚገኙበት የአፍሪካ ቀንድ ታዲያ... Read more »

የወይዘሮ መንበረና የመሳለሚያ ሰፈር ትውውቅ ከ1960 ዓ.ም ይጀምራል። የዛኔ የመላው ቤተሰብ መኖሪያ ፒያሳ አሁን የእሳት አደጋ መሥሪያ ቤት ከተገነባበት ስፍራ ነበር። በዘመኑ ቦታው ለልማት በመፈለጉ አባት ቤተሰቡን ይዘው አካባቢውን መልቀቅ ነበረባቸው። በወቅቱ... Read more »
ዮሴፍ ኃይለማርያም ይባላል። የራሱን መጽሐፍቶች ለማሳተም የበቃ ጋዜጠኛ፤ ደራሲና የፎቶግራፍ ባለሙያ ሲሆን በአዲስ ዘመንና በቀድሞው የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጋዜጦች፣ በለገዳዲ ሬዲዮ ጣቢያ፤ እንዲሁም አሁን እየሰራበት በሚገኘው በአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ኤፍ ኤም 96.3 ሬዲዮ... Read more »

የአካል ጉዳተኞች ጉዳይ ትልቅ አገራዊ አጀንዳ ቢሆንም በመገናኛ ብዙሃን ተገቢው ሽፋን እየተሰጠው እንዳልሆነ ይነገራል። ሆኖም ከኢትዮጵያ ሕዝብ 17 በመቶው በሰው ሰራሽ አደጋም ሆነ በተፈጥሮ አካሉ የተጎዱ እንደሆነ ጥናቶች ይጠቁማሉ። የትምህርት፤ የጤና፤ የሥራ... Read more »

የዘንድሮ ክረምት ገና ከመግቢያው ጠንከር ያለ ነው። የሚያወርደውን ዶፍ በአዲስ አበባ ከሚገኙ የቀበሌ ቤቶች አብዛኞቹ ሊቋቋሙት አልቻሉም። ቀበሌ ዕድሳት ስለማያደርግላቸውና ነዋሪዎቻቸውም ለማደስ የሚያስችል አቅም ስለሌላቸው አብዛኞቹ በዝናቡ እየፈረሱ ይገኛሉ። በወረዳ አራት መሳለሚያ... Read more »
ገቢያቸው ከእጅ ወደ አፍ የሆነ ፤ ጭራሹኑም ገቢ የሚባል የሌላቸው አቅመ ደካማ አረጋዊያን ቁጥራቸው ብዙ ነው፡፡ ሴት ሲሆኑና የቤተሰብ ኃላፊነት ሲደረብባቸው ችግሩን የበለጠ የከፋ ያደርገዋል። ጎንበስ ቀና ብለው ኑሯቸውን መደጎም ቀርቶ ውሃ... Read more »

ስለ ቤት ሠራተኛና አሰሪ ብዙም መልካም ነገሮች አይደመጥም። ሁለቱም በየፊናቸው ቻል አድርገውት ቢቀመጡም አንዳንድ ጊዜ ግን ተግባቦታቸው ላይ ችግሮች ያጋጥማሉ። የብዙዎቹን የአሰሪና ሠራተኞች ግንኙነትን የእሳትና ጭድ ማለቱ እንደሚሻል የገለፁልንም አሉ። የአሰሪና የቤት... Read more »
ድሮ ድሮ ሕብረተሰቡ አካል ጉዳተኛን የሚያየውና የሚያስበው መሥራት እንደማይችል። ጤናማ እንዳልሆነ። እንደ ተመጽዋች። ብሎም መንም አይነት ማህበራዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም ፖለቲካዊ አበርክቶ እንደሌለው አድርጎ ነበር። በዚህ አስተሳሰብም ብዙ አካል ጉዳተኞች ከመገለል ጀምሮ... Read more »
የወጣት ሴቶች ማቋቋሚያ ማህበር ከተመሰረተ ሦስት አሥርት ዓመታትን ማስቆጠሩን መሥራቾቹ ይናገራሉ። የተመሰረተበት ዋና ዓላማ ወጣት ሴቶችን የተለያዩ ሙያዎች ባለቤት በማድረግ የየራሳቸውን የገቢ ምንጭ በመፍጠር ኑሯቸውን እንዲደግፉ ማድረግ ነው። አስገድዶ መድፈር በደረሰባቸው ሴት... Read more »