በአለም ከአንድ ሺህ ሰዎች 3 በመቶ ከእግር መቆልመም ችግር ጋር እንደሚወለዱ የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያሳያል። ኢትዮጵያን ጨምሮ በማደግ ላይ ባሉ ሀገሮች የጉዳቱ መጠን ከፍተኛ ሲሆን በሀገራችን በአመት 5ሺ ህፃናት ከእግር ቆልማማነት... Read more »
በበዓላት ወቅት አመጋገብን ማስተካከል እንደሚገባ የሥነ ምግብ ባለሙያዎች ይመክራሉ። ሰዎች ብዙ ጊዜ በበዓል ወቅት ቅባት የበዛበት ምግብ ሲመገቡ ለህመም ያጋልጣቸዋል። ቅባት የበዛበት ምግብ ለሠውነት ባለመስማማቱ በዓልን በህክምና የሚያሳልፉም አይጠፉም። በመሆኑም ብዙ ሰዎች... Read more »

ኮቪድ-19 ወደ ኢትዮጵያ የገባው መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም በአንድ ጃፓናዊ ተጠርጣሪ ነበር። እንደ ሀገር ከፍተኛ ውጥረት እና ፍርሃት የተፈጠረበት ጊዜ እንደነበር ይታወሳል። ኮቪድ-19 ከቻይና ተነስቶ በርካታ የዓለም ሀገራት ካዳረሰ በኋላ ነበር... Read more »

ጉበት ከደም ውስጥ መርዛማ ነገሮችን የሚያጣራ ከመሆኑም ባሻገር ቢያንስ ቢያንስ 500 የሚሆኑ ሌሎች አስፈላጊ ተግባራትን ያከናውናል። ሄፒታይተስ ወይም የጉበት ብግነት የአንድን ሰው ጤንነት በእጅጉ ሊጎዳ የሚችለው በዚህ ምክንያት ነው። ሄፒታይተስ አልኮል አብዝቶ... Read more »

ከታህሳስ 2012 ዓ.ም ጀምሮ በቻይና ውሃን ከተማ የጀመረዉ የኮሮና ተዋህሲ ዓለምን አዳርሷል። በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን የሚመዘግበው ድረ ገፅ (WorldOMeter) እንደሚያሳየው በዓለም ከ220 በላይ ሀገሮችን አጥቅቷል። እስከ ትላንት ድረስ... Read more »

አባታቸው እንዳሉ በማሰብ እንዲማሩ ከማድረጉም በላይ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ዝምድና በመፍጠር ሀገራዊ አንድነት እንዲጐለብት ያደርጋል። ይህም ለጽድቅ ሳይሆን ከአንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ የሚጠበቅ የዜግነት ግዴታዬን ለመወጣት ነው። ኢትዮጵያዊያን ከተለያዩ የቋንቋ ተናጋሪዎች የተወለድን ነን፣ አሁን... Read more »
የዘንድሮው የዓለም ጡት ማጥባት ሳምንት ‹‹ጡት ማጥባትን መጠበቅ የጋራ ኃላፊነት›› በሚል መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ30ኛ ግዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ13ኛ ግዜ ከሐምሌ 25 አስከ እስከ ነሃሴ 1 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ... Read more »

የፓርኪንሰን ፔሸንትስ ሣፓርት ኦርጋናይሽን ኢትዮጵያ ከዛሬ 10 ዓመት በፊት በፓርኪንሰን ታማሚ በሆኑት በወይዘሮ ክብሯ ከበደ የተመሠረተ ድርጅት ነው። ድርጅቱ በአሁኑ ወቅት ከ500 ሕሙማን በላይ በማገዝ ላይ ይገኛል፤ የሚሰጣቸውም ዋና ዋና ተግባራት የሚከተሉት... Read more »
በሕይወታችን በበሽታም ይሁን በሌላ አጋጣሚ ከተፈጠረው ችግር ይበልጥ ለዚያ በሽታ ወይም አጋጣሚ ያለን ግንዛቤ አናሳ ከሆነ በቀላሉ ተስፋ እንድንቆርጥና ከባድ ህይወት እንድናሳልፍ ያደርገናል።በተለይ ደግሞ በኢኮኖሚና በስልጣኔ ብዙም ያላደጉ ሃገራት የተለያዩ ተላላፊ እና... Read more »

በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የህፃናት ስፔሻሊስት እና ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር ፋሲል መንበረ ስለህፃናት ሆድ ድርቀት ይሄንን ብለውናል። መልካም ንባብ። ህፃናት ልክ እንደ መልካቸው ሁሉ የአንጀታቸው ባህሪ የተለያየ ነው። አንዳንድ ህፃናት በጠቡ ቁጥር ካካ... Read more »