ከክልሉ 176 ኪሎ ግራም ወርቅ በላይ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ማድረጉ ተገለጸ

– በዘርፉ ከ4ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ እድል መፍጠር ተችሏል አዲስ አበባ፡- የሲዳማ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት 176 ኪሎ ግራም ወርቅ በላይ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ማድረጉን የክልሉ የማዕድን እና ኢነርጂ... Read more »

የቻይና አማራጭ የንግድ አጋር የመፈለግ ጥረት

የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ዢንፒንግ በሦስት የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀገራት ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በቬትናም የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ወደ ማሌዢያ ያመሩ ሲሆን፤ ካምቦዲያም ሦስተኛ መዳረሻቸው ትሆናለች፡፡ የፕሬዚዳንት ሺ ጉብኝት አሜሪካና ቻይና በፕሬዚዳንት ዶናልድ... Read more »

ክርስቶስ በጸሎተ ሐሙስ ያሳየውን ትህትናና ዝቅ ማለት ምዕመኑም በሕይወቱ ሊተገብረው ይገባል

አዲስ አበባ፡- ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሰሙነ ሕማማት በጸሎተ ሐሙስ ያሳየውን ትህትናና ዝቅ ማለት ምዕመኑም በሕይወቱ ሊተገብረው ይገባል ሲሉ መጋቢ ሀዲስ አባ ወልደገብርኤል ገብረኢየሱስ ቆሞስ ገለጹ፡፡ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ስብከተ... Read more »

“የብዝኃ ሕይወት ጥፋትን በመዋጋት ተፈጥሮን ለመጠበቅ ርምጃዎች ሊወሰዱ ይገባል” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሃኖይ እየተገነባ ያለውን የስማርት ሲቲ ፕሮጀክት ጎበኙ አዲስ አበባ፡- የብዝኃ ሕይወት ጥፋትን እና የምድር መራቆትን በመዋጋት ተፈጥሮን ለመጠበቅ አፋጣኝ ርምጃዎች ሊወሰዱ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።ጠቅላይ... Read more »

በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ከ54 ቢሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፦ በተያዘው በጀት ዓመት በትምህርት ለትውልድ የሕዝብ ንቅናቄ ከ54 ቢሊዮን ብር በላይ በገንዘብ፣ በእውቀት፣ በጉልበትና በቁሳቁስ የሚገመት አበርክቶ መሰብሰብ መቻሉን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፤የተቋሙን የዘጠኝ ወር ሪፖርት... Read more »

 ደኅንነቱ ያልተጠበቀ ሥጋ በሚያቀርቡ ተቋማት ላይ ርምጃ ይወሰዳል ተባለ

– ለትንሳኤ በዓል 6 ሺህ 500 እንስሳት እርድ ለመፈጸም ዝግጅት ተደርጓል አዲስ አበባ፡- በቄራዎች ድርጅት ውስጥ ያልታረደ እና በሐኪሞች ጤንነቱ ያልተጠበቀ ሥጋ በሚሸጡ የሥጋ መሸጫ ተቋማት ላይ ቁጥጥር እንደሚያደርግ እና ርምጃ እንደሚወስድ... Read more »

ለአርሶ አደሩ የሚቀርበውን የምርጥ ዘር መጠን በእጥፍ ለማሳደግ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ ወደ አርሶ አደሩ የሚቀርበውን የምርጥ ዘር መጠን በእጥፍ ለመጨመር እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ድሪባ ኩማ አስታወቁ፡፡ ለአርሶ አደሩ የሚቀርበውን ምርጥ ዘር ባለሥልጣኑ ባለው ሃያ ላቦራቶሪዎች... Read more »

የዩኒቨርሲቲ መንደሩ በቀጣይ አስር ዓመት አካታች ሆኖ ይተገበራል

አዲስ አበባ፦ የዩኒቨርሲቲ መንደሩ ሁሉን አካታች እና ሕዝብን የሚያሳትፍ ሆኖ በመጪው አስር ዓመታት እንደሚተገበር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ የቢሮ ኃላፊ አቶ አደም ኑሪ የፕሮጀክቱን... Read more »

 የመድን ፈንዱ የኢንቨስትመንት ክምችቱ 12 ቢሊዮን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ የኢንቨስትመንት ክምችቱ 12 ነጥብ 11 ቢሊዮን ብር መድረሱን አስታወቀ፡፡ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከአባል የፋይናንስ ተቋማት አምስት ነጥብ ሁለት ቢሊዮን ብር መሰብሰቡንም አመልክቷል፡፡ የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ... Read more »

 ለበዓል የእህል ገበያ በቂ የአቅርቦት ዝግጅት ማድረጋቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፦ ለበዓል የእህል ገበያ በቂ የአቅርቦት ዝግጅት ማድረጋቸውን በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የሊበን ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አለሙ ረፌራ ገለጹ። ሰብሳቢው በተለይ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር በነበራቸው... Read more »