
በዛሬው አዲስ ዘመን ድሮ አምዳችን በ1950ዎቹ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ካስነበባቸው የውጪ ዜናዎች መካከል ተነባቢ ናቸው ብለን ያሰብናቸውን ይዘንላችሁ ቀርበናል፡፡ የዘር ልዩነት እንዳይጠቀስ ተጠየቀ ለንደን፡- የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሰር አሌክስ ዳግላስ ሂዩም ፓርቲያቸውን... Read more »
ሠዓሊ ንጉሤ ታፈሰ የልብስ ሥፌት ክርን ልዩ ልዩ ቀለም እንደ ብሩሽ ተጠቅሞ፣ ሠሌዳውን ደግሞ እንደ ሸራ ተገልግሎ የጥበብ አፍቃሪዎችን እጆች በግርምት አፋቸው ላይ የሚያስጭኑ ሥዕሎችን በመስራት ይታወቃል።ይህ ድንቅ ሠዓሊ ከዚህ ዓለም ከተለየ... Read more »

የዛሬው የሳምንቱ በታሪክ አምዳችን አንዱ ርእሰ ጉዳይ የአምባቦ ጦርነትን ይመለከታል። በዳግማዊ አጼ ምኒልክ እና በጎጃሙ ንጉስ ተክለሃይማኖት መካከል የተካሄደውና በአጼ ምኒሊክ አሸናፊነት የተጠናቀቀው ጦርነት የተካሄደው ግንቦት 30 ቀን በ1874ዓ.ም ነበር። “ታሪከ ዘመን... Read more »

ግንቦት 30 ቀን 1933፤ ከፊት ገጹ ላይ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በአውቶሞቢል ሆነው በአጀብ የሚሄዱበት ምስል ተሰይሟል። ይኸውም አርበ ጠባብ ቁመቱ 42፣ ስፋቱ ደግሞ 31 ሴንቲ ሜትር የሆነው ከራስጌው ላይ “አዲስ... Read more »
ሀገራዊ ለውጡ በመጣበት ወቅት ልክ የዛሬ ሦስት ዓመት አካባቢ ሀገራችን ምን ያህል በፓለቲካ ፓርቲዎች እንደተጥለቀለች የምናስታውስ እናስታውሳለን።ያ ወቅት ሀገራችን የብሄሮች፣ ብሄረሰቦች ብዝሃነት መገለጫ ብቻ እንዳይደለች የታየበትም ነበር።የአመለካከት ብዝሃነት የተንፀባረቀባት ሀገር መሆን የጀመረችበት... Read more »

ጠንካሮች ያሸንፋሉ “the strongest will survive” ሲሉ የስኬት ምሳሌዎች ይገልጻሉ።እነዚህ በምድራችን ላይ “ትጋትና የማይረታ መንፈስ ባለቤት መሆን ከዓለማችን መልካም በረከቶች ለመቋደስ አማራጭ የሌለው መንገድ” መሆኑን ይናገራሉ። የሰው ልጅ በምቾት እና በነጻነት እንዲኖር... Read more »
ከሥራ አጥነት ከተሰደድኩ በኋላ፤ መቀመጫዬን ክብሬና ኩራቴ ወደ ሆነችው ሥራዬ ላይ አድርጌ ራሷን “ታላቋ” እያለች መጥራት የሚቀናት “ደመወዜን” ቀንም ማታም አስባታለሁ። አባቴ ያለ እርሷ ማን አለኝ። ምንም እንኳ በ30 ቀን አንዴ ብቻ... Read more »

ገና በንጋት ፀሀይ በምስራቅ በኩል ብቅ ስትል የሰው ትርምስ አይታ አርፍጄ ይሆን እንዴ ማለትዋ አይቀርም:: “ዛሬ ነው ዓለም ደስታቸው ዛሬ ነው ዓለም ደስታቸው… ሆሆ የሁለታቸው” የሰርግ ሙዚቃው አካባቢ ላይ የተለየ ድባብ አላብሶታል::... Read more »

ሰውዬው በአንድ የቤተሰብ ትልቅ ሰርግ ላይ ውሏል:: በሰርጉ በጣም ተደስቶበታል:: በተለይ ከብዙ ጊዜ በኋላ ባገኘው ጠጅ ተደስቷል:: በዚህ ዘመን ይህን አይነት ጠጅ ከየት ተገኘ ብሎ ውስጥ አዋቂ ያላቸውን ጠየቀ:: በትእዛዝ በተዋቂ ጠጅ... Read more »

ከስሜታችን ከፍ የምትል ከእኛ የምትልቅ በምክንያት የተገነባች አገር አለችን። ኢትዮጵያ ያለችበት ሁኔታ ለወዳጅም ለጠላትም ግልፅ ነው። በእርግጥ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ሆና ለመቆም የምታደርገው ታላቅ ፍልሚያ አንዱ ክፍል ነው። ፀንታና ጠንካራ ሆና ለልጆችዋ ምቹ... Read more »