ባለፉት ዓመታት ፈጣን ዕድገት ካስመዘገቡት ሀገራት ኢትዮጵያ አንዷና ዋነኛዋ ብትሆንም ዕድገቷ ተመስርቶ የቆየው በውጭ ብድር ላይ በመሆኑ ዕድገቱ ዘላቂ መሆን ተስኖት ሀገሪቱን አጣብቂኝ ውስጥ እንድትገባ አድርጓታል።ሀገሪቱን ያለማቋረጥ ከአበዳሪ ሀገራትና ከዓለም አቀፍ ተቋማት... Read more »
መጪው የ2012 ዘመን የእውነት አዲስ ዘመን ሆኖ እንድንቀበለው የሁላችንም መንፈሳዊ ዝግጅት ያስፈልጋል። አዲስ ዓመት በመጣ ቁጥር ሁሉም እንደ አቅሙና እንደገቢው መጠን ጎጆውን ያድሳል፤ ጓዳውን ለመሙላት ይጥራል፤ የልጆቹን የዓመት ልብስና የትምህርት ቁሳቁስ ለማሟላት... Read more »
በአዲስ አመት ዋዜማ ላይ ቆመን በሀገራችን እየነፈሰ ያለው የሰላም እና የፍቅር ንፋስ መልኩ ቀየር ያለ እንደሆነ እናስተውላለን፤ ሁኔታው ከወትሮው ይለያል፡፡ ቀድሞ አንድ የነበሩ ቤተሰቦችን፤ እናትና ልጅን፤ እህትና ወንድምን፤ ለዘመናት ተቀራርበው የኖሩ ህዝቦችን... Read more »
በተለያየ ዘመን የኖሩ ፈላስፋዎች፣ የስነ ጽሁፍ ሰዎችና የትምህርት ባለሙያዎች፣ ፖለቲከኞች፣ ወዘተ ትምህርት ምንድ ነው? ለሚለው የተለያየ ብያኔ ሰጥተዋል፡፡ የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንትና የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ‹‹ትምህርት ማለት እጅግ ሃይለኛው አለምን የመቀየሪያ... Read more »
መጣና መጣና ደጅ ልንጠና፤ መጣና ባመቱ፣ ኧረ እንደምን ሰነበቱ፤ ክፈት በለው በሩን የጌታዬን፤ ክፈት በለው ተነሳ፣ ያንን አንበሳ፤ ወዘተ… ከስጦታ በኋላ ደግሞ እዚህ ቤት፣ እዚህ ቤት ይግባ በረከት፣ የወፋፋ የወፋፋ፣ የወለዱት ይፋፋ... Read more »
በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተለያየ ጊዜ ለሚሰማው የሰላም መደፍረስ አንዱ ምክንያት ተማሪው ከታች ጀምሮ በስነ ምግባር የታነጸና በምክንያት የሚያምን ካለመሆኑ ጋር የተያያዘ ነው። ተማሪውን በስነምግባርና በስነዜጋ ትምህርት ለመቅረጽ ከታች ጀምሮ ትምህርቱን ቀደም ሲል... Read more »
ሠላም ጤና ይስጥልኝ ውድ አንባቢያን፤ እንደምን ከረማችሁልኝ? ደግ እንግዲህ ሰላምታዬን አሳጥሬ ወደ አብይ ነገሬ ልግባና፤ ኪነ ጥበብ የአንድን ማህበረሰብ ባህል፣ እሴት፣ ታሪክና ሌሎች ዕሴቶች ባማረና በተዋቡ ቃላት በመከሸን ታዳሚ ሳይሰለቸው ሀሳብ የሚጋራበት... Read more »
የዓለም ዕድገት መሠረቱ ዕውቀት እንደሆነ አይጠረጠርም። የእውቀት መገኛ ማዕዱ ደግሞ ትምህርት ነው። ትምህርት በመደበኛና በኢመደበኛ መንገድ የሚቀሰም፤ የሚጠራቀምና መልሶ ጥቅም ላይ የሚውል መንፈሳዊ ሀብት ነው። ይህ ሀብት ግለሰባዊ ይሁን እንጂ በአንድ በኩል... Read more »
የአንድ አገር ውስጥ የሥራ አጥ ቁጥር እያሻቀበ መሄድ ለመንግሥት ትልቅ ፈተና እንደሆነ ብዙዎች ይስማማሉ።በሌላ መልኩ ደግሞ ይህን የሥራ አጥ ቁጥር ሥራ ለማስያዝ መንግሥት የሚያመጣቸው አዳዲስ አሠራሮች እና ዘዴዎች ወይም እቅዶች ለመንግሥትነቱ ዕድሜ... Read more »
‹‹ይገርማል ዛሬ በዚህች አገር በጋዜጠኛነት ሙያና በፖለቲካ ውስጥ እጁን ያላስገባ ማግኘት አይቻልም፤ ግን ለምን?›› እያልኩ ለጥያቄዬ መልስ ለማግኘት በሃሳብ ስማስን የጋዜጠኛነት ሙያ ትልቅ አደጋ እንደተጋረጠበት የሚጠቁም አንድ ፅሁፍ ጉግል ላይ አነበብኩ፡- ‹‹በጋዜጠኛነትና... Read more »