በባዶ እግር የተጻፈ ወርቃማ ታሪክ

አንድ ለስፖርት ቅርብ ያልሆነ ሰው ‹‹አበበ ቢቂላ ምንድነው?›› ተብሎ ቢጠየቅ ‹‹ሯጭ›› ማለቱ ግልጽ ነው። ኢትዮጵያ በዓለም ታሪክ ከታወቀችባቸው እንደ ዓድዋ ያሉ ድሎች አንዱ ነው ማለት ይቻላል፤ ምክንያቱም በዓለም አደባባይ ኢትዮጵያ ስሟ የሚጠራበት... Read more »

ሁለተኛው የዓለም ጦርነት በዓለም ታሪክ

 የዛሬው ሳምንቱን በታሪክ ክስተቶች ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮችን ያስታውሱናል። ወደ ዋናው የዓለም ጦርነት ታሪክ ከመሄዳችን በፊት መጀመሪያ በዚህ ሳምንት የተከሰቱ የሀገራችን ታሪኮችን እና ሌሎች የዓለም ክስተቶችን በአጭሩ እናስታውስ። ከ92 ዓመታት በፊት በዚህ ሳምንት... Read more »

ወራሪን ያጨደው የመድፉ ጌታ

 የሰለጠኑ ናቸው በሚባሉ ሀገራት አንዲት ትንሽዬ ታሪክ የሰራ ሰው ከውልደቱ እስከ ሞቱ ያሉ ታሪኮቹ ይጻፋሉ። ስሙን ወደ በይነ መረብ ስናስገባ ለማንበብ እስከሚያታክተን ረጃጅም ማብራሪያዎች ይመጣሉ። ኢትዮጵያ ውስጥ ግን ይህ ብዙም የለም። የአንድ... Read more »

 የ13 ወር ፀጋ እና የቱሪዝም አባት

የነሐሴ ወር የመጀመሪያው ሳምንት ላይ እንገኛለን።የነሐሴ ወር በኢትዮጵያ ታሪካዊ ብቻ ሳይሆን ተፈጥሯዊ ክስተቶች የሚበዙበት ነው። ብዙ የባህልና ቱሪዝም ሁነቶች የሚከናወኑበት ነው። ወዲህ ደግሞ የአዲስ ዘመን መቀበያ ዋዜማ ነው። የተሰናባች ዓመት የመጨረሻው ወር... Read more »

 ድሬ ያቺን ሌሊት

የታሪክ አንዱ ጠቀሜታው ጥሩ ነገሮችን ለማስቀጠል፣ ከመጥፎ አጋጣሚዎች ደግሞ ለመማር ክስተቶችን ማስታወሱ ነው። በተለይም የክስተቶች ታሪክ ደግሞ በወቅቱ የነበሩ ሁነቶችን ስለሚያስታውስ ሰዎች ወደ ኋላ መለስ ብለው ‹‹ለካ እንዲህ ሆኖ ነበር›› ይላሉ። ከእነዚህ... Read more »

ሰማዕቱ አርበኛ አቡነ ጴጥሮስ

ሀዲስ ዓለማየሁ ‹‹ፍቅር እስከ መቃብርን እኔ ጻፍኩት፤ ወጋየሁ ንጋቱ ነፍስ ዘራበት›› እንዳሉት ነው።ሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ ለሀገራቸው ክብር ተሰዉ፤ ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድኅን ሕያው እንዲሆኑ አደረጋቸው።‹‹ጴጥሮስ ያቺን ሰዓት›› የተሰኘው የጸጋዬ ገብረመድኅን ግጥም አቡነ ጴጥሮስ... Read more »

የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሥ

ኢትዮጵያ ለሺህ ዘመናት በንጉሣዊ ሥርዓት አስተዳደር ኖራለች። በእነዚህ የንጉሣዊ አስተዳደር ዘመናት ብዙ የውጭ እና የውስጥ ጦርነቶችን አስተናግዳለች። በእያንዳንዱ ነገሥታት ዘመን አያሌ የታሪክ ክስተቶች አሉ። የነገሥታቱ ዘመን በኢትዮጵያ የጥንት ታሪክ ውስጥ ጉልህ ድርሻ... Read more »

 የመጀመሪያው የተጻፈ ሕገ መንግሥት

 ኢትዮጵያ እንደ ብዙዎቹ የአውሮፓና ሌሎች ዓለም ሀገራት ለረጅም ዘመን በንጉሣዊ ሥርዓት ስትተዳደር የኖረች አገር ናት።በእነዚህ ንጉሣዊ ሥርዓቶች ዘመን የነበረው አስተዳደር ብዙውን ዘመን በተጻፈ ዘመናዊ ሕገ መንግሥት አልነበረም፡፡ ሆኖም ግን ኢትዮጵያ የተጻፈ ዘመናዊ... Read more »

የአርቲስት ሃጫሉ ድንገተኛ ግድያ

 አንዳንድ የበይነ መረብ ሰነዶች እንደሚያሳዩት አንድ ክስተት ታሪክ የሚባለው ከ10 ዓመት በኋላ ነው። ያ ግን ምናልባትም ነገርየውን በታሪክ ዓይን ለማየት እንጂ ክስተቱን ለማስታወስ አይደለም፤ ክስተቱን አስታዋሽ አጋጣሚዎች ሲገኙ በየትኛውም ጊዜ ማስታወስ ይቻላል።... Read more »

ሁለቱ ሰኔዎች

 ‹‹ሰኔ እና ሰኞ›› እንዳንለው ሁለቱም ክስተቶች በዕለተ ቅዳሜ የተከሰቱ ናቸው። የታሪክ ግጥምጥሞሽ አንዳንዴ እንዲህ ነው! በግንቦት ወር ውስጥ የኢህአዴግና የደርግን የታሪክ ግጥምጥሞሽ ስናስታውስ ነበር። እነሆ በሰኔ ወር ውስጥ ደግሞ የብልጽግና የታሪክ አጋጣሚዎች... Read more »