‹‹አህሊ››-ቤተሰባዊዝምድናንየሚያሳየውየሀረሪብሔረሰብመገለጫ

ኢትዮጵያ የበርካታ ብሔር ብሔረሰቦች መገኛ ነች። ይህ ደግሞ እጅግ ብዙ ባሕል፣ ማንነት፣ ወግና ማራኪ እሴቶች እንዲኖራት ምክንያት ሆኗል። ከምስራቅ ተነስተን እስከ ምዕራብ፤ ከደቡብ ጀምረን እስከ ሰሜን ብንጓዝ በሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች በሚያስደንቅ ሁኔታ... Read more »

የጎዳና ተዳዳሪዎችን ሕይወት ለመለወጥ የሚተጋው ምግባረ ሰናይ ተቋም

ዓለም የተራቀቁ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በየቀኑ እየተመለከተች ባለችበት በዚህ ዘመን፣ መከራዋና ሰቆቃዋም እየበዛ ነው። በየቦታው የሚፈጠሩ ተፈጥሯዊና ሰው ሠራሽ ችግሮች ነዋሪዎቿን ለስቃይና መከራ መዳረጋቸውን ቀጥለዋል። እነዚህ ችግሮች ከሚፈጥሯቸው ማኅበራዊ ቀውሶች መካከል አንዱ የጎዳና... Read more »

ቦር- የፈውስ ተራራ

ኢትዮጵያ የባህል፣ የታሪክ፣ የተፈጥሮና የቅርስ ሀብቶች በስፋት ከሚገኝባቸው ቀዳሚ ሀገራት ተርታ ትመደባለች። ይሁን እንጂ እነዚህን ሀብቶች በሚፈለገው መጠን የማስተዋወቅ፣ የማልማትና ከሀብቱ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ አቅም አሁንም ድረስ እንዳልጎለበተ ይታመናል። ሀገሪቱ ለዓለም በኪነ... Read more »

አረጋውያን የታወሱበት ማዕከል

የ80 ዓመት የእድሜ ባለጸጋዋ ወይዘሮ ዓይናለም ደሳለኝ በብዙ የሕይወት ውጣ ውረዶች ውስጥ አልፈዋል። በባለቤታቸው፣ በልጆቻቸው እንዲሁም በእናትና አባት ሞት ብዙ መጎዳታቸውን ይገልፃሉ። “በልጅነት ካገኘኋቸው ሁለት ወንድ ልጆቼ ጋር ረሃብ ሲገርፈኝ የማበላቸው ሳጣ፤... Read more »

 ‹‹ተስፋአዲስ›› – የካንሰርሕሙማንሕፃናትየሕይወትተስፋ

በኢትዮጵያ ገና በለጋነታቸው የካንሰር ተጠቂ የሆኑ ሕፃናት ቁጥር በየጊዜው እየጨመረ መጥቷል:: ኅብረተሰቡ ስለካንሰር ሕመም ያለው የተሳሳተ ግንዛቤ፣ ሕክምናው እንደልብ አለመገኘቱ እንዲሁም በጥቂት ተቋማት ውስጥ ብቻ የሚሰጡት ሕክምናዎችም ውድ መሆናቸው የችግሩን ክብደት የበለጠ... Read more »

የጎዳና ተዳዳሪዎችን ሕይወት የማሻሻል ባለራዕይ

በኢትዮጵያ ሰብዓዊነትና መደጋገፍ ባህል መሆኑን የሚያሳዩ እጅግ በርካታ አብነቶችን መጥቀስ ይቻላል። የሀገሪቱ ሕዝብ የተቸገረንና አቅም በማጣቱ ድጋፍ የሚሻን ወገን በቡድንና በተናጠል በመሆን የሚደግፍባቸው የተለያዩ አደረጃጀቶች ባለቤት ነው። ከእነዚህ መንገዶች መካከል እቁብ፣ እድር... Read more »

በንፁህ ልብ ሰብዓዊነትን የማጠንከር በጎ ተግባር

የኢትዮጵያውያን መገለጫ ናቸው የሚባሉ በርካታ መልካም እሴቶች እየተዳከሙ መጥተዋል የሚለው ወቀሳና ስጋት፣ ብዙ ዜጎችን ጉዳዩ እንዲያሳስባቸውና እነዚህን መልካም እሴቶች ለመመለስም ጥረት እንዲያደርጉ ምክንያት ሆኗቸዋል፡፡ ‹‹ልባችን አላስፈላጊና ጎጂ በሆኑ ነገሮች ተሞልቶ ሰብዓዊነት ነጥፏልና... Read more »

የበጎ ምግባር ተጠቃሚዎቹ አንደበት ይናገራል

የሀገራችንን የመደጋገፍ ባህል የበለጠ የሚያጎሉ ተግባሮች እየታዩ ናቸው። አቅመ ደካሞችን መደገፍ፣ የአእምሮና መሰል ህሙማን መጠየቅ እንዲሁም ተስፋ እንዲታያቸው «አለሁ» ማለት እየጎለበተ መጥቷል። በዚህም መኖሪያ ቤታቸው የዘመመባቸውንና የፈረሰባቸውን ዜጎች ቤቶች በእድሳት እንዲሁም በአዲስ... Read more »

 ለአረጋውያን ክብር የሚተጋው ‹‹ክብረ-አረጋውያን››

ሀገራት አረጋዊነትን የሚበይኑት በራሳቸው ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ የአወቃቀር ሁኔታ ላይ ተመስርተው ነው፡፡ አንዳንድ ሀገራት አረጋዊነትን ከዕድሜ ዘመን ቆይታ አንጻር ሲተረጉሙት፣ ሌሎቹ ደግሞ ከዕድሜ በተጨማሪ ከተደጋጋሚ የጤና መታወክና ከመሥራት አቅም ማነስ ጋር ያቆራኙታል።... Read more »

 «አሸንዳ አሸንድዬ» የሰሜኑ ድምቀት

እየተገባደደ ባለው ወርሃ ነሐሴ ሁለት ተወዳጅ ባህላዊ በዓላት ተከብረዋል። እነዚህ ሃይማኖታዊና ትውፊታዊ ይዘት ያላቸው በዓላት የደብረ ታቦር “ቡሄ” እና “የአሸንዳ፣ አሸንድዬ፣ ሻደይና ሶለል” የሚል መጠሪያ ያላቸው የኢትዮጵያውያን ባህላዊ እሴቶች ናቸው። ኢትዮጵያ የብሔር... Read more »