እግር ኳስ የማይቀዘቅዝባት ከተማ- አርባ ምንጭ

በኢትዮጵያ እግር ኳስ በርካታ ተጫዋቾችን በማፍራት ተጠቃሽ ከሆኑ ስፍራዎች መካከል አርባ ምንጭ ከተማ እና አካባቢው አንዱ ነው:: ከዓመት ዓመት እግር ኳስ እንደተሟሟቀ የሚካሄድባት አርባ ምንጭ ያፈራቻቸው ከ85 በላይ ተጫዋቾች በዚህ ወቅት ብቻ... Read more »

ከድል በላይ የደመቀው ታሪክ ሲታወስ

ክስተቱ ከተፈጠረ ሁለት አስር ዓመታትን ቢያስቆጥርም ዛሬም ድረስ ደምን እንዳሞቀ ቀጥሏል። በአረንጓዴ መለያ የቀረቡት ሦስቱ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች መም ላይ ያሳዩት የሃገርና የወገን ፍቅር በእርግጥም በስታዲየም የታደመውን የአትሌቲክስ ቤተሰብ ቆሞ እንዲያጨበጭብ አድርጓል። ‹‹ታሪክ... Read more »

ክለቦችን ከፋይናንስ ቀውስ ይታደጋል የተባለው አዲስ መመሪያ

የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ አክሲዮን ማኅበር የተጫዋቾች ዝውውርን እና የደመወዝ ክፍያ አስተዳደርን በሕግና ሥርዓት ለመምራት ደንብና መመሪያ አውጥቶ ለማስፈጸም እንቅስቃሴ ከጀመረ ሰንብተል፡፡ በሊጉ የሚወዳደሩ ክለቦች ለተጫዋቾች ዝውውርና ደመወዝ የሚያወጡት ክፍያ ከፍተኛ በመሆኑና እንደ ክለብ... Read more »

2024 ፓሪስ ኦሊምፒክ ዛሬ ይጀመራል

በዘመናዊው ኦሊምፒክ ጠንሳሽነታቸው ‹‹የኦሊምፒክ አባት›› የተሰኙት ፒየር ደ ኩበርቲን ሀገር ፈረንሳይ 33ኛውን ኦሊምፒያድ ዛሬ በድምቀት ታስጀምራለች፡፡ ከ100 ዓመታት በኋላ ለሶስተኛ ጊዜ የአስተናጋጅነት ዕድልን ያገኘችው ፓሪስ፤ ታላቁን ውድድር ከዚህ ቀደም ባልታየ መልኩ የመክፈቻ... Read more »

መቻል የራሱን ሜዳ ለመገንባት ጥረት ጀምሯል

በኢትዮጵያ ስፖርት እድገት ውስጥ የጎላ ሚና ካላቸው ክለቦች መካከል አንጋፋው መቻል የስፖርት ክለብ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። መቻል በተለይም በእግር ካሱ የቀድሞ ገናናነቱን ለማስመለስና ከውጤታማ የአህጉሪቱ ክለቦች ተርታ ለመሰለፍ 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን... Read more »

«ከጀግኖች ስፖርተኞች ጎን ቆሞ ማበረታታት ያስፈልጋል» -ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

ለ33ኛ ጊዜ በፈረንሳይዋ ፓሪስ ከተማ በሚካሄደው የ2024 ኦሊምፒክ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ቡድን ከትናንት በስቲያ በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት አሸኛኘት ተደርጎለታል። በሽኝት መርሃግብሩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የኦሊምፒክ ኮሚቴ አመራሮች... Read more »

 4ኛው ኬሮድ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር በወልቂጤ

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድሮች እየተበራከቱ መጥተዋል። አብዛኞቹ ውድድሮች ትልቅ ዓላማ ሰንቀው ቢጀመሩም ተከታታይነት ሲኖራቸው ግን አይታይም። ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ካስቆጠረው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በስተቀር ብዙዎቹ... Read more »

‹‹ደራርቱ ቱሉ የሥልጠናና ምርምር ኢንስቲትዩት የመሮጫ መም ችግርን ይቀርፋል›› -አትሌት ቀነኒሳ በቀለ

በኦሮሚያ ክልል መንግሥት በሱሉልታ ተገንብቶ ባለፈው ሐሙስ ለምርቃት የበቃው ደራርቱ ቱሉ የስፖርት ማሠልጠኛ እና ምርምር አካዳሚ በኢትዮጵያ ስፖርት ዘርፍ የሚታየውን ክፍተት በተለያየ መንገድ ይቀርፋል ተብሎ ይጠበቃል። ከነዚህም መካከል ከማዘውተሪያ ስፍራዎች፣ ከተተኪ ስፖርተኞች፣... Read more »

ፈር ቀዳጁ ኦሊምፒያኖች አሰልጣኝ- ንጉሴ ሮባ

ውጤታማው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ የድል ታሪኩ የሚጀምረው በውጪ ሀገር ዜጋ አሰልጣኝ ነው። በስዊድናዊው የኢትዮጵያውያኖች የኦሊምፒክ አሰልጣኝ ኦኔ ኔስካነን የጀመረው ጉዞ በሀገር ውስጥ አሰልጣኞች ተተክቶ በደማቅ ታሪክ መቀጠል ከጀመረም ዘለግ ያሉ ዓመታት ተቆጥረዋል። በኦሊምፒክ... Read more »

በአፍሪካ የመጀመሪያው የቦክስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ

በዓለም አቀፉ የቦክስ ማኅበር የሚመራና በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነ ፕሮፌሽናል የቦክስ ሻምፒዮና ምሽት በአዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳል:: በከተማዋ የተከፈተው የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌዴሬሽን ጽሕፈት ቤት በዕለቱ በይፋ የሚመረቅ መሆኑንም የኢፌዴሪ ባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታውቋል::... Read more »