«በነጻነት የተሠራ ሰው መቼም ቢሆን አይወድቅም፤ አይሸማቀቅምም´ -ኢንጂነር አበራ ተስፋዬ

-ኢንጂነር አበራ ተስፋዬ የውሃ መሀንዲስ በውሃ ሀብት ምህንድስና ከቀድሞ አርባ ምንጭ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከአሁኑ አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። ወደ ሀገረ ግብጽ አቅንተው ድህረ ምረቃ ዲፕሎማ በሃይድሮሎጂና በሃይድሮሊክስ ተምረው ያጠናቀቁ ናቸው... Read more »

‹‹ግድቡን በተመለከተ ግብፅ አጀማመሯ የተለሳለሰ ቢሆንም በኋላ ብዙ ጣጣ አምጥታ ነበር›› -አቶ ፈቅአህመድ ነጋሽ

-አቶ ፈቅአህመድ ነጋሽ የዓባይ ጂ ኦ ፖለቲካ ተንታኝ እና ተደራዳሪ በዓባይ ውሃ አጠቃቀም በተለይም በዓባይ ግድብ ዙሪያ እልህ አስጨራሹን ድርድር በድል ከተወጡ የኢትዮጵያ ባለውለታዎች መካከል አንዱ ናቸው። በኢትዮጵያ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል... Read more »

‹‹ የግድቡ መጠናቀቅ ኢትዮጵያ ዕድገቷን ለማስቀጠል ቁርጠኛ መሆኗን ያመላክታል›› – የዓባይ ውሃ ተደራዳሪ ተ/ፕ/ር ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር)

-የዓባይ ውሃ ተደራዳሪ ተ/ፕ/ር ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሃይድሮ ፖለቲክስ መምህር ሰሞኑን አፍሪካውያን ብድር ቢከለከሉ፣ የዲፕሎማሲ ጫና ቢደረግባቸው፣ የራሳቸውን ሃብት በዜጎቻቸው ማልማት እንደሚችሉ በተግባር የታየበት የዓባይ ግድብ፤ ሊመረቅ ጫፍ መድረሱን... Read more »

በድል የታጀበው የ14 ዓመታት እልህ አስጨራሽ ድርድር

በዓባይ ውሃ አጠቃቀም እና የሕዳሴው ግድብ ዙሪያ በኢትዮጵያ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል ከመጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ አስራ አራት ዓመታትን ያስቆጠሩ ንግግሮች አለፍ ሲልም ክርክሮች እና ድርድሮች ተካሂደዋል:: የኢትዮጵያ ባለውለታ ብርቅ... Read more »

«የዓባይ ግድብ መገባደድ እና የባሕር በር ጥያቄ ተያያዥ ናቸው»- አቶ ሙሳ ሼኮ የፖለቲካ ተንታኝ

የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ሙሳ ሼኮ ባለፉት አራት ዓመታት በዓባይ ግድብና በሌሎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም በሆኑ ጉዳዮች ላይ በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በመቅረብ የተለያዩ ቃለ መጠይቆችን በመስጠት ይታወቃሉ። በዛሬው ወቅታዊ ጉዳይ ዝግጅታችን ቀይ ባሕርን... Read more »

ወደ ቀይ ባሕር የመመለስ ጉዞ

በኢትዮጵያ ምድር የባሕር በር ጥያቄ መስተጋባት ከጀመረ ከራርሟል። ይህ ጊዜውን ሲጠብቅ የነበረ እና በበርካቶች ልቦና ውስጥ የኖረ ጥያቄ እነሆ ጊዜው ደርሶ ሀገራዊ አጀንዳ ሆኗል። ለመሆኑ ኢትዮጵያ ከቀይ ባሕር እንዴት ተገለለች? ከታሪክ፣ ከዓለም... Read more »

“የሕዳሴ ግድብ ዳግማዊ ዓድዋ ነው” – አቶ ያለው ከበደ

– አቶ ያለው ከበደ የግሎባል ጥቁር ሕዝቦች ማዕከል የሕዝብ ግንኙነት፣ አጋርነት እና ኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር ከ129 ዓመታት በፊት፤ በ1888 ዓ.ም ከዓድዋ ተራሮች ሰማይ ስር የሀገራቸውን ሉዓላዊነት፤ ከነሙሉ ማንነቱ ለማስጠበቅ ከሰሜን ጫፍ እስከ ደቡብ... Read more »

“ህዳሴ ለመላው አፍሪካ መቻልን ያሳየንበት ነው” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ትናንት በተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት በ2017 ዓ.ም የስድስት ወር የመንግሥት ሥራ አፈጻጸም እና በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል ። ለጠቅላይ ሚኒስትሩ... Read more »

 የችግሮቻችን መፍቻ የሆነውን ሀገራዊ ምክክር ምን ያህል እየተጠቀምንበት ነው?

በኢትዮጵያ የፓርቲ ፖለቲካ ተጀመረ ተብሎ ከሚታሰብበት ከ1960ዎቹ ጀምሮ ያለውን የፖለቲካ ባህል ስናይ ከሀገር ይልቅ የራስን ጥቅም ፤ ከሕዝብ ፍላጎት ይልቅ የራስን ስሜት፤ ከሀገር ሕልውና የፓርቲ ሕልውና ማስቀደም ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ ይህ ደግሞ... Read more »

“የሆኑ ሰዎች እንዲህ ስላደረግን እንዲህ ይደረግልን ስላሉ በምን መልኩ መንግሥት ይሆናሉ ” – አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት

ክፍል ሁለትና የመጨረሻው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ከትናንት በስቲያ በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ሆቴል በክልሉ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ መግለጫ ሰጥተዋል ። በወቅቱም ጋዘጠኞች የተለያዩ ጥያቄዎችን አቅርበዋል። በወቅቱም የፌዴራል... Read more »