«ኢትዮጵያዊነትን በቅጡ ያስተማረኝ መከላከያ ነው ብዬ አምናለሁ»አቶ ናትናኤል አስመላሽ የማኅበረሰብ አንቂ

ውልደቱና እድገቱ በኤርትራ ዋና ከተማ አስመራ ነው፤ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በዚያው በአስመራ የተማረ ሲሆን፣ ከደርግ ውድቀት በኋላ ግን ከቤተሰቡ ጋር በመሆን ቀሪ ቤተሰቦቹ ወዳሉበት ወደ ትግራይ በ1987 ዓ.ም መጣ፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን... Read more »

‹‹በአግባቡ ራሱን እየተቆጣጠረ የሚሄድ የተፈጥሮ ሥርዓትን ማዛነፍ ዋጋ ያስከፍላል››ዶክተር ጌቴ ዘለቀበአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውሃና መሬት ሀብት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር

የተወለዱት በቀድሞ አጠራሩ ጎጃም ክፍለ ሀገር አዲስ ቅዳም በምትባል ከተማ ሲሆን፣ ያደጉት ደግሞ የታላቁ አባይ ወንዝ መፍለቂያ በሆነችው ግሽ አባይ ሰከላ አያታቸው ዘንድ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት በዚያው በሰከላ በደጃዝማች ዘለቀ... Read more »

 ‹‹ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ውሃችን ነዳጃችን ነው›› – አቶ አበራ እንዳሻው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ከፍተኛ አማካሪና የውጭ ጉዳዮች ኃላፊ

የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በማናጅመንት፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በማኅበረሰብ ሳይንስ ይዘዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን እንደያዙ ስራ የጀመሩት በውሃ ዘርፍ ላይ ነው። በእርግጥ ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 17 ዓመታት ያህል በዚሁ በውሃ ዘርፍ ላይ ሲሰሩ ቆይተዋል... Read more »

‹‹አገራዊ ምክክር በራሱ ኢትዮጵያን የሚፈውስ ነው›› የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባል ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ዲሪር

በምክር ቤት አባልነት፣ በአምባሳደርነት፣ በሚኒስትርነት፣ በከፍተኛ አማካሪነት፣ በኢጋድ አስተባባሪነት፣ በሱዳን ልዩ መልዕክተኛነትና በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ በዲፕሎማሲው መስክ ሰፊ ልምድ እና ዕውቀት ያላቸው ናቸው: – አምባሳደር መሐሙድ ዲሪር ጌዲ። በዓለም አቀፍ ሕግ የሁለተኛ... Read more »

 «ኢትዮጵያ ዓባይን ፍትሐዊ በሆነ መልኩ መጠቀሟን ትቀጥላለች» – ዶክተር አረጋዊ በርሄ የህዳሴው ግድብ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር

 ዶክተር አረጋዊ በርሔ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በጥቅምት ወር 2013 ዓ.ም መሾማቸው የሚታወስ ነው፡፡ ከታላቁ የኢትዮጵያ... Read more »

‹‹ፅንፈኝነት በባሕሪው ደካማና ሥርዓተ መንግሥትን የመቆጣጠር አቅም የሌለው ነው››አቶ ተስፋሁን ዓለምነህ በአማራ ክልል የተፎካካሪ ፓርቲዎች ምክር ቤት ሰብሳቢ

ፅንፈኝነት በብሔር፣ በሃይማኖት ወይም በቡድን ላይ ተመሥርቶ የሚነሳ ፤ የአመፅ እና የሽብር መንስኤ እንደሚሆን የዓለም የፖለቲካ ጸሐፍት ይገልጹታል። አንድን ሀገር እስከመፍረስ ከሚያደርሱ ምክንያቶች መካከል አንደኛው እንደሆነም እንዲሁ ። ፅንፈኝነት ማለት ምን ማለት... Read more »

‹‹በየክልሉ ያሉ ልዩ ኃይሎችን ወደ ተለያዩ የጸጥታ መዋቅር መልሶ የማደራጀቱ እንቅስቃሴ ተገቢ ነው››- ሌፍተናንት ዮሴፍ ሸጋው በቀድሞ የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ረዳት ትምህርት መኮንን

የቀድሞው የኢትዮጵያ ባህር ኃይል በንጉሱ ዘመን በ1948 ዓ.ም ሲመሰረት ከሶስቱ የኢትዮጵያ ጦር ሰራዊት አንዱ ሆኖ ሙሉ በሙሉ ራሱን የቻለ አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋመ ነው፤ ዋነኛ ተልዕኮውም የቀይ ባህርን የባህር ዳርቻ ለመጠበቅ ነበር፡፡ በንጉሠ... Read more »

«ምርትና ምርታማነት እንዲያድግ ከተፈለገ የሁሉም ወገን መብት መከበር አለበት» አቶ ካሳሁን ፎሎ የኢሰማኮ ፕሬዚዳንት

 ለሥራ ጉዳይ ወደጅማ እያቀኑ ባሉበት በአንድ ዕለት አንድ የስልክ ጥሪ ይደርሳቸዋል።የስልክ ጥሪው ለጊዜው ስሙን መጥቀስ ከማይፈልጉት ድርጅት ውስጥ ከሚሠራ የሠራተኛ ማኅበር ሊቀመንበር የመጣ ነው።የማኅበሩ ሊቀመንበር መረር ባለ ድምጸት በሚሠራበት ድርጅት ውስጥ ባለ... Read more »

“ኢትዮጵያ ለእስልምና ያደረገችው አስተዋፅኦ ተቆጥሮ አያልቅም” -ሼህ ሱልጣን ሀጂ አማን ኤባ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት

ሼህ ሱልጣን ሀጂ አማን ኤባ ይባላሉ:: ተወልደው ያደጉት ወልቂጤ ቢሞራ የምትባል መንደር ውስጥ ነው። በአገራቸው ባህል መሰረት ቁርአንን የቀራ ሼህ በአካባቢው ካለ የአካባቢውን ልጆች ጠዋት ከማለዳ እስከ ከብቶች ማሰማሪያ ሰዓት ድረስ ያስቀራሉ።... Read more »

‹‹የትንሳኤውን በዓል ስናከብር የተቸገሩ ወገኖችን በማሰብ ሊሆን ይገባል›› – መልአከ ምህረት አማረ አበበ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በየረር በር መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ዋና አስተዳዳሪ

ለአገር ሰላምም ሆነ ሕዝባዊ አንድነት መረጋገጥ የእምነት ተቋማት ወሳኝ ሚና እንዳላቸው እሙን ነው።በእስካሁን የኢትዮጵያ ታሪክም የአገር ግዛታዊ አንድነት እንዲጠበቅ፤ በመቻቻል የተመሠረተ ሕዝባዊ አንድነት እንዲሰፍን በማድረግ ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሲያበረክቱ ቆይተዋል።በተለይም አብዛኛው የአገሪቱ... Read more »