
ጊዜው 1950ዎቹ ውስጥ ነው፡፡ የአፍሪካ መዲና በሆነችው አዲስ አበባ ውስጥ የባሕር ኃይል ዩኒፎርም (የደንብ ልብስ) ለብሰው አልፎ አልፎ ብቅ የሚሉ መኮንኖችን ሲያዩ ከእነርሱ እንደ አንዱ የመሆን ፍላጎት ያድርባቸዋል፡፡ ሌላው ቀርቶ ሲኒማ ቤት... Read more »

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ ስፍራ ሰጥታ ከምታከብራቸው ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል አንዱ የጥምቀት በዓል ነው። በዓሉ መከበር የሚጀምረው ጥር 10 ነው። ጥር 10 ከተራ ሲሆን፣ ጥር 11 ደግሞ ዋናው የጥምቀት በዓል... Read more »

የዛሬው የዘመን እንግዳችን መምህር ዳንኤል ሰይፈሚካኤል ይባላሉ፡፡ የተወለዱት በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢ ነው፤ ይሁን እንጂ እድገታቸው አዲስ አበባ ከተማ ነው፡፡ እርሳቸው፣ ዘመናዊውንም ሃይማኖታዊውንም ትምህርት ተምረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት የሚሰሩት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መንበረ... Read more »

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ፕሮፌሰር አደም ከማል ናቸው:: የኢትዮ ዓረብ ከፍተኛ የታሪክ ተመራማሪ እና ጸሐፊ የሆኑት ፕሮፌሰር አደም፤ ከ27 ዓመታት በላይ በውጪ አገር ኖረዋል:: በእነዚህ ዓመታት ከኖሩባቸው ሀገራት መካከል አንደኛዋ ግብፅ ናት:: ረዳት... Read more »

/የኢትዮጵያ አየር ኃይል 88ኛ የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከተቋሙ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ሙሉ ቃል / ጥያቄ፤- የኢትዮጵያ አየር ሃይል ከተመሠረተ 88 ዓመታትን አስቆጥሯል። ያለፉት 88... Read more »

ኢትዮጵያ የተለያዩ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ባህላቸውና ማንነታቸው ተከብሮ በአንድነት የሚኖሩባት ሕብረ ብሔራዊት ሀገር ናት፡፡ ይህንኑ መነሻ በማድረግም ኢፌዴሪ ህገ-መንግስት የጸደቀበት ህዳር 29 የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን ተብሎ በአገርአቀፍ ደረጃ በድምቀት... Read more »

እዚሁ አዲስ አበባ ተወልደው ያደጉት የዛሬዋ የዘመን እንግዳችን ወይዘሮ አዜብ አልፍሬድ ሻፊ ይባላሉ። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በሊሴ ገብረማርያም የተማሩ ሲሆን፤ በመቀጠል የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እስከ 10ኛ ክፍል ድረስ ናዝሬት የልጃገረዶች ትምህርት ቤት... Read more »

ገመቹ ዋቅቶላ (ዶ/ር)፤ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በቢዝነስ አድምኒስትሬሽን፣ ማስተርሳቸውን በማርኬቲንግ ማኔጅመንትና ኢንተርናሽል ቢዝነስ ነው፡፡ ሦስተኛ ዲግሪያቸው (ዶክትሬታቸው) ደግሞ ሂዩማን ካፒታል ዲቨሎፕመንት ላይ ነው የሠሩት፡፡ በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ መምህር... Read more »

የቀድሞ የኢትዮጵያ ልማት ምርምር ኢንስቲትዩት የአሁኑ የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት መሥራች ተመራማሪ ናቸው፡፡ በእርሳቸው መሪነት በኢትዮጵያ ግብርና ዙሪያ 30 የሚደርሱ ምርምሮች ተካሂደዋል። ከምርምሩ ጎን ለጎን የሁለተኛ ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልም... Read more »

የአንድ ሀገር የእድገት ደረጃ ከሚታይባቸው የልማት እንቅስቃሴዎች መካከል የኮንስትራክሽን ዘርፉ ቀዳሚና ተጠቃሽ ነው፡፡ኮንስትራክሽን ባሕልን የሥልጣኔ ደረጃን እንዲሁም የወደፊት ሕልምን ለማሳየት የሚያግዝ ከመሆኑ ጋር በተያያዘም ሀገራት እድገታቸው በዛ ሊለካ ይችላል፡፡ ኢትዮጵያም ረዘም ያለ... Read more »