
እነዘውዴ መታፈሪያ እንደልማዳቸው የመንግሥትን ጥፋት እያነሱ ከመውቀስ ወጣ ብለዋል:: የዛሬ የመወያያ ርዕሳቸው የኖረ የመከባበር እሴት እንዳይጠፋ መጠንቀቅ እና ከበፊቱ በተሻለ መልኩ ማዳበር የሚል ነው:: ቀድሞም ቢሆን ለሀገር ስኬት ማኅበረሰብ ላይ መሠራት አለበት፤... Read more »

አብዛኞቹ ፖለቲከኞች የፖለቲካ ‹‹ሀሁ››ን የሚጀምሩት በሕዝብ ስም በመማል ነው። መነሻም ሆነ መድረሻቸው ሕዝብ እንደሆነና ለሕዝብ ጥቅም ሲሉም ሕይወታቸውን አሳልፈው እንደሚሰጡ ሲምሉና ሲገዘቱ መስማት አዲስ አይደለም፡፡ እንደውም የጀማሪ ፖለቲከኛ መለያ እስከመሆን ደርሷል፡፡ ከየትኛውም... Read more »

ሶስቱ ጓደኛሞች ከሌላ ጊዜ ለየት ያለ ቦታ መሔድ ፈልገዋል። ቀድመው በመነጋገራቸው ጋባዡ ተሰማ መንግስቴ የሚያውቀው መዝናኛ ቤት ሊጋብዛቸው ሁለቱም ጋር ደወለ። ዘውዴ መታፈሪያ እና ገብረየስ ገብረማርያም አዲስ ቤት በመግባት ጓደኝነታቸውን ለማደስ በመጓጓታቸው... Read more »

የኅዳር ወር ንፋስ በርትቷል፡፡ ልክ እንደድሮ ጥቅምት፤ ውርጩ ፊት ይለበልባል፡፡ ቀኑን ሙሉ ቢሮ ውስጥ ተቀምጠው የሚውሉት ዘውዴ መታፈሪያ፣ ገብረየስ ገብረማርያም እና ተሰማ መንግስቴ የቀትር ፀሐይ ሳያሞቃቸው ውለዋል። እንደለመዱት አመሻሽ ላይ በቢራ ለመሟሟቅ... Read more »

ዛሬ ሦስቱም ጓደኛሞች በኢትዮጵያ ዓለምአቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተዋል። በስፍራው የመገኘታቸው ምስጢር የጓደኛቸው የሮማን የቅርብ ዘመድ የውጭ ሀገር ትምህርቱን አጠናቅቆ የሚመለስበት ዕለት በመሆኑ ሊቀበሉት በማሰባቸው ነው። እንደአጋጣሚ በአየር መንገዱ ቀድመው የደረሱት ዘነበች ደስታ... Read more »

ዘነበች ደስታ ከትምህርት ቤት የተመለሱት ልጆቿ የቤት ሥራ ባለመሥራታቸው ብስጭት ገብቷታል። 3ኛ እና 5ኛ ክፍል የደረሱት ልጆቿ ለክፍላቸው የተሰናዱ መጽሐፍትን ከትምህርት ቤታቸው ባለማግኘታቸው የቤት ሥራውን ለመሥራት አለመቻላቸውን ነገሯት። የቤት ሥራቸውን ኢንተርኔት ከፍታ... Read more »

ዘነበች ደስታ፣ ቤቷ የገባችው ከወትሮው ዘግይታ ባይሆንም ቡናው ተቆልቶ የጠበቃት ግን ቀደም ብሎ ነው፡፡ ጓደኞቿ ሮማን ባልቻ እና ማርታ ታደሰ እንደሚመጡ ስለምታውቅ የጠበቀቻቸው የቡና ቁርስ በማዘገጃጀት ነበር፡፡ በጥቂት ደቂቃዎች ልዩነት ተቀዳድመው የገቡት... Read more »

ሰፈር የደረሰችው አርፍዳ ነው፤ እንደዋዛ የእጅ ቦርሳዋን ጠረጴዛው ላይ ጣል አድርጋ የሁለቱን ጓደኞቿን ጉንጮች አንዳንድ ጊዜ ብቻ በጎንጯ አነካክታ ሶፋው ላይ ዘፍ አለች፡፡…ወደ ኋላዋ ደገፍ ብላ በረጅሙ ከተነፈሰች በኋላ ‹‹እኔ ደግሞ አቦሉ... Read more »

“ክቡራትና ክቡራን እንደማመጥ! .. ያለነው እኮ የስብሰባ አዳራሽ እንጂ የገበያ አዳራሽ አይደለም። ጥያቄ ካላችሁ እጃችሁን አውጡ። በዚህ የደቦ ሕዝበ ዝማሬ የማናችሁን ድምጽ ከማን እንለየው? ይብዛም ይነስም እዚህ ያለን አብዛኛዎቻችን አንድም ትሁን ሁለት... Read more »

የጠቆረው ሰማይ የተድቦለቦለ የውሃ እንክብል ወደ ምድር እየወረወረ አዲስ አበባን እያጠባት ነው። የዝናቡን ውሃ የጠገበው መንገድም በንፋስ ሃይል ታጥቦ እንደተሰጣ ልብስ ጠፈፍ ማለት ተስኖት በየቦታው ውሃ አቁሯል። ዘውዴ መታፈሪያ ወደ ማምሻ ግሮሰሪ... Read more »