
በሰለጠኑት አለማት ከሚታዩ የሚያስቀኑ ባህሎች መካከል መመሰጋገን አንዱና ዋነኛው ነው። በእነዚህ ሀገራት በትንሽ በትልቁ መመሰጋገንና መበረታታት በስፋት ይታያል። ከህጻን እስከ አዋቂው፤ ከሴት እስከ ወንዱ፤ ከተማረው እስካልተማረው ድረስ የሚያመሳስላቸው ነገር ቢኖር የምስጋና አጠቃቀማቸው... Read more »

‹‹መንግሥት ሥራውን ይሠራል፤ ሕዝብን ይመራል። ጊዜው ሲያልቅ በየትኛውም መንገድ የሚቀየርበት አጋጣሚ ይፈጠራል። በጣም የሚደንቀኝ ግን በሥልጡን ዓለም የሚኖሩ አንዳንድ ዲያስፖራዎች ይህንን አያውቁም። ወይም ድርጊታቸው በሙሉ ይህን እንደማያውቁ አስመስሏቸዋል። ›› ሲል ተሰማ መንግሥቴ... Read more »

ብሔራዊ ጥቅም በአስተሳሰብም ሆነ በድርጊት ለሀገርና ለሕዝብ ሲባል የሚከፈል ዋጋ ነው:: ዋጋው መስዋዕትነትንም የሚጨምር ነው:: ሀገር እና ሕዝብም የሚጸኑትና ከአሰቡትም ደረጃ መድረስ የሚችሉት ብሔራዊ ጥቅም ሲከበር ነው:: ብሔራዊ የጥቅሙን የማያስከብር ሀገር ሉአላዊነቱን... Read more »

እነገብረየስ ገብረማሪያም ዛሬም በማምሻ ግሮሰሪ ጠረጴዛ ከበው ተቀምጠዋል፡፡ ዘውዴ መታፈሪያ ማማረሩን ተያይዞታል፡፡ ተሰማ መንግሥቴ እና ገብረየስ የዘውዴን ምሬት ከመቀላቀል ይልቅ በፅኑ እየተቃወሙት ነው፡፡ እርሱ ደግሞ ‹‹እኔ ኢትዮጵያን ሀገሬ ናት ለማለት እየተቸገርኩ ነው፡፡... Read more »

ብዙ ጭንቀቶች እያለፉም ቢሆን ሕይወት ይቀጥላል። ተሰማ መንግሥቴ፣ ገብረየስ ገብረማሪያም እና ዘውዴ መታፈሪያ አንዳንዴ በየተራ ብዙ ጊዜ ደግሞ በአንድ ላይ ብዙ የጭንቀት ጊዜዎችን አልፈዋል። አንድ ሰሞን ተሰማ ስለ ቤተሰቡ ስለ ዘመዶቹ በአጠቃላይ... Read more »

እነተሰማ መንግሥቴ፣ ገብረየስ ገብረማሪያም እና ዘውዴ መታፈሪያ እንደልማዳቸው በማምሻ ግሮሰሪ ተገናኝተዋል:: የዕለቱ ውይይታቸው ኢትዮጵያውያን ጥያቄዎችን እና ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ የመፍታት ባህል ላይ ያተኮረ ሲሆን፤ ጠንከር ያለ ቃላት ሲሰናዘሩ ነበር:: ተሰማ ‹‹ኢትዮጵያውያን ሰላም... Read more »

ሐምሌ 10 ቀን 2014 ዓ.ም ነበር። ክረምቱ ከባተ አስረኛው ቀን ላይ ደርሷል፡፡ ክረምቱ ጫን ያለ ነበር። በወሩ የመጀመሪያዎቹ ሳምንታት ከፍተኛ የሆነ ነጎድጓዳማና በረዶ የቀላቀለ ዝናብ እየዘነበ ስለሰነበተ ሰው ብርዱን ለማጥፋት መላዬ የሚለውን... Read more »

በፈንጂ ወረዳ ውስጥ ሴራና ገፀ ባህሪያቱ በምናባዊ ፈጠራ የተሽሞነሞኑ ቢሆንም፤በእውነታ ላይ ተመርኩዞ የተጻፈ ስለመሆኑ ለውድ አንባቢያን ለማስገንዘብ እወዳለሁ። የተጠመደች፤የፈነዳችና ገና የምትፈነዳ…አምካኝና ጠማጅ የሚፈራረቁባት ወጣት ፍንዳታ። ጠምደው ካጠመዷት ሥፍራዎች መሃከል አንደኛው በቆስጠንበር እምብርት... Read more »

ጀግናና ጀግንነትን አብዝቶ ይወዳል። የሚሊቴሪ ልብስ የለበሰ ወታደር ሲያጋጥመው እጅ ነስቶ መሄድን ይመርጣል። የሚኒቴሪ ልብስ ልክ እንደባንዲራ መከበር አለበት ብሎ ያምናል። አባቱ አቶ መታፈርያ ከኃይለሥላሤ መንግሥት ጀምሮ ሀገራቸውን በውትድርና ያገለገሉ ስመ ጥር... Read more »

እነዘውዴ መታፈሪያ እንደልማዳቸው የመንግሥትን ጥፋት እያነሱ ከመውቀስ ወጣ ብለዋል:: የዛሬ የመወያያ ርዕሳቸው የኖረ የመከባበር እሴት እንዳይጠፋ መጠንቀቅ እና ከበፊቱ በተሻለ መልኩ ማዳበር የሚል ነው:: ቀድሞም ቢሆን ለሀገር ስኬት ማኅበረሰብ ላይ መሠራት አለበት፤... Read more »