‹‹የሰኔ የጅምላ ግዥን ሙሉ ለሙሉ አስቁመናል›› አቶ ሃጂ ኢብሳ የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር

ሰኔ ሲመጣ በመንግስት ተቋማት ጎልተው ከሚታዩ ተግባራት መካከል የግዥ ጥድፊያ ዋነኛው ነው። በጀት እንዳይቃጠል በሚል ሰበብ በችኮላ ብዙ ግዥዎች ይፈፀማሉ። በዚህ ሳቢያ የመንግስት ገንዘብ ለብክነት ይጋለጣል። ጊዜው ደረሰ በሚል ሰበብ ጥራታቸውን ያልጠበቁ... Read more »

<<በግሉ ዘርፍ ትምህርትን እንደ ንግድ እና ትርፍ ማጋበስ ብቻ ማሰብ ከመጣ ዜጋ ማፍራት አይቻልም>> ዶክተር ሞላ ፀጋዬ የግል ከፍተኛ ትምህርት እናቴክኒክና ሙያ ተቋማት ማህበር ፕሬዚዳንት

በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት በሺዎች የሚቆጠሩ ሲሆኑ፤ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 350 ደርሰዋል። ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ደግሞ የማህበሩ አባላት ናቸው። የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርትና ቴክኒክ ሙያ ተቋማት ማህበር ዘጠኝ የሥራ... Read more »

‹‹አንድ መቶ አምስት አቤቱታዎች ቀርበው የመለስንላቸው ከአስር አይበልጡም››- አቶ ሞላ ንጉሥ አራዳ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ

በስፋት ሲነሱ ከነበሩ እና መገናኛ ብዙኃኑን አጨናንቀው ከከረሙ ጉዳዮች መካከል የሕዝብ የውይይት መድረክ ላይ ይነሱ የነበሩ አቤቱታዎች ተጠቃሾች ናቸው:: በሕዝቡ የተነሱ አቤቱታዎችን በማዳመጥ እየተወሰዱ ያሉ ርምጃዎች ካሉ ለመጠየቅ እና አሁንም ድረስ እየቀረቡ... Read more »