ያለአግባብ ወጪ የሆነ የመንግሥት ብር ተመላሽ መደረጉ ተገለጸ

ጋምቤላ፡- ያለአግባብ ወጪ የሆነን የመንግሥት ብር በምርምራ አረጋግጦ ተመላሽ እንዲሆን ማድረጉን የጋምቤላ ክልል የሥነ-ምግባር እና ፀረሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ የሥነ-ምግባር እና ፀረሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ቱት ንዑት ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ በጡረታ የተሰናበቱና... Read more »

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ዓለም አቀፋዊ ሥራዎችን እንዲሠሩ የሚፈቅድ ሕግ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፡– የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች/ በጎ አድራጎት ድርጅቶች አህጉራዊ እና ዓለምአቀፋዊ ሥራዎችን እንዲሠሩ የሚፈቅድ ሕግ እየተዘጋጀ መሆኑን የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ገለጸ። ባለስልጣኑ አዋጅ 1113/2011 መሠረት በማድረግ 12 መመሪያዎችን ሥራ ላይ መዋሉን... Read more »

በዳውሮ ዞን የሚገኘው የኢንትሮግራፊክ ሙዚየም የመጀመሪያ ዙር የዲጂታላይዜሽን ሥራ ተጠናቀቀ

– በሦስት ዕፅዋቶች ላይ በተደረገ ሳይንሳዊ ምርምር ጥቅማቸውን ማረጋገጡም ተጠቆመ አዲስ አበባ፣ የዳውሮ ማኅበረሰብን ቅርስና ባህላዊ የዕፅዋቶች ዝርያዎችን የያዘው ኢንትሮግራፊክ ሙዚየም የመጀመሪያ ዙር የዲጅታላይዜሽን ሥራው መጠናቀቁን የባዮና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። በሦስት... Read more »

በመዲናዋ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ይሰጣል

አዲስ አበባ፦ ከመጪው ሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ (online) እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።... Read more »

ደም ልገሳን የሕይወታቸው መርህ ያደረጉት ወጣቶች

ዜና ሀተታ ጊዜው 1999 ዓ.ም ነው። በዚህ ጊዜ የ 19 ዓመቱ ተማሪ ባንታለም ጉግሳ በትምህርት ቤት የቀይ መስቀል በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ክበብ አባል ይሆናል። ከዚያም ወደ ቀይ መስቀል ተቋም በመሄድ እንዴት የመጀመሪያ... Read more »

የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ጠንካራ የሥራ ባህልን ማዳበር ይገባል

አዲስ አበባ፡– የተሟላ ነጻነትና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ጠንካራ የሥራ ባህልን ማዳበር ይገባል ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለጹ። የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት “የሥራ ባህልና ምርታማነት... Read more »

ባለስልጣን መሥሪያ ቤቱ በማዕከል ደረጃ ለ11 የግል ጤና ተቋማት ዕውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፡– በመዲናዋ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት በማደስ በ2017 ዓ.ም. በሀገር አቀፍ ደረጃ (ስታንዳርድ) መሠረት የተሻለ የአፈጻጸም ውጤት ላስመዘገቡ 11 ጤና ተቋማት ዕውቅና መስጠቱን የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ገለጸ። የባለስልጣኑ ዋና... Read more »

በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ሁሉም የመንግሥት ተቋማት አገልግሎቶች በበይነ መረብ ይሠጣሉ

አዲስ አበባ፦ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂክ እቅድ መሠረት ሁሉም የመንግሥት ተቋማት አገልግሎቶች በበይነ መረብ (ዲጂታል) አማካኝነት እንደሚሰጡ የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ስዩም መንገሻ... Read more »

ልዩ የምርመራ ዘዴ ዓለም አቀፍ የምርመራ መስፈርትን የተከተለ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- ልዩ የምርመራ ዘዴ ሕገ ወጥ የገንዘብ፣ የሰዎች፣ የአደንዛዥ እጽ እና የጦር መሣሪያ ዝውውርን በመቆጣጠር የሚደርሱ ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊና ሠብዓዊ ቀውሶችን ለመቆጣጠር ሀገራት የሚከተሉትን የምርመራ መስፈርት የተከተለ መሆኑ ተገለጸ። በወንጀል ድርጊት... Read more »

“የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ አወንታዊ መልስ እስከሚያገኝ ድረስ የሚዘጋ ፋይል አይደለም” -ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም

–ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም የቀድሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ አወንታዊ መልስ እስኪያገኝ የሚዘጋ ፋይል ስላልሆነ የተጀመረው ሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ የባሕር በር ጥያቄ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የቀድሞ የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን... Read more »