የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ወርቃማ ዘመን

 ኢትዮጵያ ረዥም ጊዜ ታሪክ ያላት እንደመሆኗ መጠን፤ ከዓለም ሀገራት ጋር ያላት የውጭ ግንኙነት ዘለግ ያለ ዕድሜ አስቆጥሯል። በእነዚህ ዘመናት ብዙ ወዳጅ ሀገራትን አፍርታለች። በተለይ ሀገሪቱ ካለችበት ስትራቴጂካዊ መልክዓ ምድር አቀማመጥ አኳያ፤ ለዲፕሎማሲ ግንኙነት ተመራጭ ሀገር ናት። ይህን ተከትሎ የአፍሪካ የዲፕሎማሲ ማዕከልም ናት። ይሁን እንጂ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ባለፉት ሁለት ዓመታት ሲካሄድ በነበረው ጦርነት ሳቢያ፤ የሀገሪቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ተቀዛቅዞ እንደነበር ይታወቃል። ሆኖም በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ከተደረሰው የሰላም ስምምነት በኋላ፤ ሀገሪቱ አዲስ የሚባል የዲፕሎማሲ ግንኙነት ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሰሞኑ ወቅታዊውን የሀገሪቱን የዲፕሎማሲ ሁኔታ አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ፤ አዲሱ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ምዕራፍ ውጤታማ መሆኑን አስታውቀዋል። «ሰላምን የማጽናትና የልማት እንቅስቃሴን የማስፋት አዲሱ ዲፕሎማሲያችን ተጠናክሮ ይቀጥላል» ብለዋል። ከዚህ በመነሳት ከሰላም ስምምነቱ በኋላ የተገኙ ዲፕሎማሲያዊ ድሎችና ቱሩፋቶቻቸው ምን ይመስላሉ? የሀገሪቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ቅርቃር ውስጥ እንዳይገባ ከማን ምን ይጠበቃል? በሚል አዲስ ዘመን ጋዜጣ በጉዳዩ ዙሪያ የዘርፉን ባለሙያዎች አነጋግሯል።

በዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር አቶ ሙሉዓለም ኃ/ማርያም፤ ‹‹ላለፉት ሁለት ዓመታት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በነበረው ጦርነት ምክንያት አሜሪካን ጨምሮ አብዛኛው የምዕራባውያን ሀገራትና በእነርሱ ከሚዘወሩ ተቋማት ጋር ያለው ግንኙነት ሻክሮ ነበር። በጦርነቱ መሃል ከሀገሪቱ ብሔራዊ ጥቅምና ፍላጎት እንዲሁም ሀቅ በተቃራኒ የቆሙበት ሁኔታም ነበር። እንደሀገር በርካታ እርዳታ ተከልክለናል፤ ብድር የምናገኝባቸው በሮች ሁሉ ተዘግተው ነበር። ›› ይላሉ።

ከሀገራቱ ጋር የነበረው ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ ግንኙነት ተዳክሞ ነበር። ለአብነት አሜሪካ የአፍሪካ ሀገራት የተለያዩ ምርቶችን ከቀረጥና ከታሪፍ ነፃ ወደ አሜሪካ ገበያ እንዲያቀርቡ በሰጠችው ማበረታቻ፤ ኢትዮጵያ እንዳትጠቀም ከአጎዋ ተሰርዛለች። በተጨማሪም አሜሪካና አብዛኛው የአውሮፓ ሀገራት ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችን ቪዛ እስከማገድ ደርሰው ነበር። ነገር ግን ሁለቱም ወገኖች ፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ላይ ደርሰው ናይሮቢ ላይ ዝርዝር ነገሩን በተፈራረሙ ማግስት፤ ምዕራባውያንና አሜሪካ «ጉዳዩ በሰላም ድርድር መቋጨቱ ትልቅ ድል ነው። እንኳን ደስ አላችሁ!» የሚል መልዕክት አስተላለፈዋል። ምክንያቱም ችግሩ በውይይት እንዲፈታ ግፊት ሲያደርጉ ነበር። አሜሪካ ውሳኔ ሰጪ ባትሆንም በሰላም ስምምነት ሂደቱ ውስጥ ታዛቢ ነበረች። ይህን ተከትሎ ከሰላም ስምምነቱ በኋላ ተቀዛቅዞ የነበረው የሀገሪቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተነቃቃ መሆኑን ይናገራሉ።

ከፖለቲካ ዲፕሎማሲ አንጻር ሲታይ በጦርነቱ መሀል ሀገሪቱ ከሌሎች ሀገራት ጋር የነበራት የሁለትዮሽና የባለብዙ ወገን ግንኙነት ተቋርጦ ነበር። ከሰላም ስምምነቱ በኋላ ግን የሀገሪቱን ገጽታ እንደገና በጉልህ ለማሳየት በተሠራው ሥራ የሁለትዮሽና የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አብቧል። በመሪዎች ደረጃ የሚደረግ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ሲታይ ደግሞ በርካታ የአውሮፓ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች (ለአብነት የፈረንሳይ፣ የጀርመን ወዘተ) ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል። በተመሳሳይ የሀገሪቱ መሪዎችም ወደ በርካታ ሀገራት ሄደዋል። ሚኒስትሮች አሜሪካን ብቻ ሳይሆን፣ የአውሮፓ ሀገራትን ጎብኝተዋል።

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የዲፕሎማሲ ማዕከል እንደመሆኗ መጠን፤ አሁን ላይ በየቀኑ የውጭ ሀገር መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ወዘተ ቀን ከሌሊት እያስተናገደች ያለች ሀገር ናት። ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ያላት ግንኙነትና ተሳትፎም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል። ሌላው ሀገሪቱ በጦርነቱ ምክንያት በአፍሪካ ቀንድ የነበራት ተደማጭነት ቀንሶ ነበር። ምዕራባውያኑ የሚወያዩት የኢትዮጵያን ጨምሮ በጥቅሉ ስለቀጣናው ጉዳይ ከኬንያ ጋር ነበር። በዚህም ኬንያ የኢትዮጵያን ሚና ወስዳ ነበር። ከሰላም ስምምነቱ በኋላ ግን ሀገሪቱ በቀጣናው የነበራትን ተደማጭነት መልሳ አግኝታለች ይላሉ።

በዚህም ሱዳን ላይ የተፈጠረውን የእርስ በእርስ ግጭት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እልባት ለመስጠት በተደጋጋሚ ደብዳቤ ጽፈዋል፤ በኢጋድ በኩል ተወያይተዋል፣ ግብጽ እና ሳዑዲ አረቢያ ድረስ ሄደው መምከራቸውንም አስታውሰዋል። አራት የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ግንኙነት መለኪያዎች እንዳሉ አቶ ሙሉዓለም ጠቅሰው፤ የመጀመሪያው መለኪያ የኢንቨስትመንት ፍሰት ነው። እንደሚታወቀው ሰላም ከሌለ የኢንቨስትመንት ፍሰት አይኖርም። በጦርነቱ ወቅት የሀገሪቱ የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰት ከመቀዛቀዙ ባሻገር፤ በተለይ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ሲያለሙ የነበሩ የውጭ አልሚዎች ሀገሪቱን ለቀው ስለመውጣታቸው ያስታውሳሉ።

ከሰላም ስምምነቱ በኋላ ግን የሚጠበቀውን ያህል ባይሆንም የውጭ ኢንቨስትሮች ወደ ሀገሪቱ ገብተው እያለሙ ነው። በዚህም ኢኮኖሚውን ከማነቃቃት ባሻገር ለዜጎች የሥራ ዕድል እየፈጠሩ ነው። በየሀገራቱ ያሉ ዲፕሎማቶች በሀገሪቱ ያሉ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን ለቀሪው ዓለም በስፋት በማስተዋወቅ የውጭ አልሚዎች ወደ ሀገሪቱ መጥተው እንዲያለሙ ሰፊ ሥራዎችን እያከናወኑ ነው። ሁለተኛው የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መለኪያ ሀገሪቱ ለውጭ ገበያ የምታቀርባቸው ምርቶች ናቸው። ከዚህ አንጻር ሀገሪቱ ዳግም በአጎዋ ተጠቃሚ የምትሆንበትን ዕድል አላገኘችም። ነገር ግን በጦርነቱ ወቅት የሀገሪቱን ምርቶች አንቀበልም የሚል አዝማሚያ የነበራቸው ሀገራት ነበሩ። ከሰላም ስምምነቱ በኋላ ምርቷን በአራቱም የዓለም ማዕዘናት በነፃነት ወደ ውጭ እየላከች፤ እየሸጠች ነው። ይህም ሀገሪቱ ያለባትን የውጭ ምንዛሪ እጥረት በአንጻራዊነት የሚቀርፍ ነው ብለዋል።

ሦስተኛው የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መለኪያ ቱሪዝም ነው። በነበረው ጦርነት የውጭ ጎብኚዎች ቁጥር ዜሮ የሚባል ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር። ከሰላም ስምምነቱ ማግስት ጀምሮ የውጭ ጎብኚዎች ወደ ሀገሪቱ መጥተው የሀገሪቷን የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች እየጎበኙ ነው። የቱሪስት ፍሰቱ መነቃቃት አሳይቷል። ቀሪ የቤት ሥራዎች በመኖራቸው ፍሰቱ የሚፈለገውን ያህል አይደለም ብለዋል።

አራተኛው ደግሞ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መለኪያ የልማት ድጋፍ ነው። እንደሚታወቀው በጦርነቱ ወቅት አሜሪካን ጨምሮ ምዕራባውያን ሀገራት እንዲሁም ዓለምአቀፍ ተቋማት እርዳታና ብድር ላለመስጠት ወስነው ነበር። ከሰላም ስምምነቱ በኋላ ግን የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአካል መጥተው ሀገሪቱን ጎብኝተው ለሰብዓዊ እርዳታ ድጋፍ የሚውል 330 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አድርገዋል። ዓለም አቀፍ ተቋማትም የአውሮፓ ኅብረት፣ ዓለም ባንክ፣ አይኤምኤፍ ወዘተ በተመሳሳይ በተለይ ለሰብዓዊ ድጋፍና ለልማት የሚውል በርካታ እርዳታ ሰጥተዋል። በተጨማሪም በቅርቡ ዓለም ባንክ የአዲስ-ጂቡቲ የትራንስፖርት ኮሪዶርን ለማሻሻል የሚውል 730 ሚሊዮን ዶላር ገንዘብ ለቋል። እንዲሁም 400 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት ከኢትዮጵያ ጋር ተፈራርመዋል።

ከዚህ ባለፈ የተቋማቱ መሪዎች ጭምር በአካል መጥተው ሀገሪቱን ጎብኝተዋል። ለአብነት ከሰሞኑ የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸው ለተለያየ ልማት የሚውል ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል። የገቡት ቃል ወደ ተግባር የሚቀየር ከሆነ አሁን ላይ የሚስተዋሉ አንዳንድ የልማትና የኢኮኖሚ ችግሮች በጊዜ ሂደት እየተፈቱ የሚሄዱበት ዕድል ይሰፋል። የአውሮፓ ኅብረት የልማት ድጋፍ ከማድረግ በዘለለ በደህንነት ዘርፍ ከፍተኛ ገንዘብ ለሀገሪቱ ከሚለግሱ ዓለም አቀፍ ተቋማት ግንባር ቀደም ነው። ነገር ግን ከሰላም ስምምነቱ አተገባበር ጋር ተያይዞ ኅብረቱ ያስቀመጣቸው ቅድመ ሁኔታዎች በመኖራቸው በተለይ ለደህንነት ዘርፉ የሚያደርገውን ድጋፍ እስካሁን አልለቀቀም። እንዲሁም አሜሪካ ለሀገሪቱ ደህንነት ተቋማት 130 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ በየዓመቱ ታደርግ ነበር። በተመሳሳይ አሜሪካ ይህንን ገንዘብ አልለቀቀችም። አሜሪካም ሆነ የአውሮፓ ኅብረት ለደህንነት ተቋሙ ሲያደርጉት የነበረውን ድጋፍ እንዲለቁ ከፍተኛ የዲፕሎማሲ ሥራ መሠራት እንዳለበት አቶ ሙሉዓለም ይናገራሉ።

በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የአመራርና የአስተዳደር ምክትል ዲን ሙሐመድ ዓሊ (ዶክተር) በበኩላቸው፤ በሀገሪቱ ከመጣው ፖለቲካዊ ለውጥ ጋር ተያይዞ በታሪክ የተሻለ የዲፕሎማሲ ግንኙነት መፍጠር ተችሎ ነበር። ነገር ግን በሂደቱ ያንን ማስቀጠል አልተቻለም። ምክንያቱ ደግሞ ላለፉት 27 ዓመታት ሕወሓት ሥልጣን ተቆጣጥሮ በነበረበት ወቅት በተለይ ከምዕራቡ ዓለም ጋር ጠንካራ የዲፕሎማሲ ኔትወርክ መስርቷል። በጦርነቱ ወቅት ሕወሓት ይህንን ዓለም አቀፍ ኔትወርክ በመጠቀም ኢትዮጵያ ላይ የተቀናጀ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ከፍቷል። በዚህም በተለይ ምዕራቡ ዓለም ከእውነታው በተቃራኒ በመቆም ኢትዮጵያ ላይ ከባድ ጫና ሲፈጥሩ ነበር ይላሉ።

በሌላ በኩል ደግሞ የለውጡ አመራር ታላቁ ህዳሴ ግድብ እንዲጠናቀቅ ቁርጠኛ አቋም ይዞ እየሠራ ይገኛል። ግብፅ ደግሞ ግድቡ እውን እየሆነ መምጣቱ አበሳጭቷታል። በመሆኑም ግብፅ የግድቡን ግንባታና ውሃ ሙሌት ለማስተጓጎል የአረብ ሊግና የምዕራቡ ዓለምን በማስተባበር በኢትዮጵያ ላይ ሀሰተኛ ዘመቻ ከፍታ ነበር። በዚህም አንድ የውሃ ግድብ የምትገነባ ሀገር ልክ ኒውክሌር ለመታጠቅ የምታብላላ ይመስል፤ የሀገሪቱ የውሃና መስኖ ኢነርጂ ሚኒስትሩ በተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት ፊት ቀርበው ስለግድቡ ማብራሪያ እንዲሰጡ ተጠይቀው፤ መስጠታቸውን አስታውሰዋል።

በነዚህ ምክንያቶች የሀገሪቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ቅርቃር ውስጥ ገብቶ ነበር። «ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ» በሚለው መርህ የህዳሴ ግድቡ ጉዳይ በአፍሪካ ኅብረት እንዲታይ በመደረጉ እና የሰሜኑ ጦርነት በፕሪቶሪያው ስምምነት መቋጫ በማግኘቱ የሀገሪቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እየተሻሻለ መምጣቱን ዶክተር ሙሐመድ ያስረዳሉ። ኢትዮጵያ በዚህ ሁሉ ምስቅልቅልና ቀውስ ውስጥ ሆና፤ በአፍሪካ በፍጥነት እያደጉ ካሉ ሀገሮች ተርታ በግንባር ቀደምትነት የምትጠቀስ መሆኗን ጥናቶች እያሳዩ ነው።

እንደ ሙሐመድ (ዶክተር) ገለፃ፤ ሀገሪቱ በፈተና ውስጥ ሆና እንኳን ትልቅ አቅም እንዳላት ቀሪው ዓለም ይረዳል። ስለዚህ ሀገሪቱ ትንሽ ብትታገዝ ወደፊት በልማት ተስፈንጥራ መውጣት እንደምትችል ስለሚታመን የኢትዮጵያ መንግሥትን ማገዝ አስፈላጊ እንደሆነ የምዕራቡ ዓለም ይረዳል። በመሆኑም ከሰላም ስምምነቱ በኋላ የአይኤምኤፍ ቡድን አባላቶች ቀደም ሲል ሚያዝያ ወር አካባቢ መጥተው ኢትዮጵያ ውስጥ አስፈላጊውን ጥናትና አሰሳ አድርገው የተመለሱበት ሁኔታ አለ።

ሌላው ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ትልቅ ተጽዕኖ ያላት ሀገር ነች። ስለዚህ ምዕራባውያን ኢትዮጵያን ሳይዙ አፍሪካ ላይ ጥቅማቸውን ማስጠበቅም ሆነ በተለይ አፍሪካ ቀንድ ያለውን ሰላም ማረጋገጥ አይችሉም። የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በአፍሪካ ቀንድም ሆነ በሌሎች የአፍሪካ ሀገራቶች ሰላም ለማስከበር ሲጫወት የነበረውን ሚና ምዕራባውያን ጠንቅቀው ያውቁታል። ስለዚህ ከኢትዮጵያ ጋር ተባብሮ መሥራት ለአፍሪካ ቀንድ ብቻ ሳይሆን ለቀሪው ዓለም ሰላም ዋስትና መሆኑን ጭምር የተረዱበት ሁኔታ አለ። በመሆኑም ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር መሥራት አማራጭ የሌለው መሆኑን ተገንዝበው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቱ ዳግም ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።

«የሩሲያና የዩክሬን ጦርነት የዓለም ሀገራትን በሁለት ጎራ አሰልፎ የለየለት ጦርነት ውስጥ ሊከት መባቻው ላይ ነው ያለነው» የሚሉት ሙሐመድ (ዶክተር)፤ የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደፊት ለመግፋትና ጠንካራ ማድረግ ከተፈለገ በዚህ ወቅት መንግሥት የራሺያ ወይም በምዕራቡ ዓለም የምትደገፈው የዩክሬን ደጋፊ ሆኖ መታየት የለበትም። ኢትዮጵያ ገለልተኛ መሆን አለባት። ታሪኳም የሚያሳየው ይሄንኑ ነው። ሁለቱንም ወገን ሳትደግፍ የመሀል ሜዳውን ይዛ መጫወት አለባት። ይህ የመሀል አሰላለፍ ደግሞ ሁለቱም ወገን የኢትዮጵያን ቀልብ ለመሳብ የሚችሉትን ሁሉ ስለሚያደርጉ በመሀል ሀገሪቱ ተጠቃሚ ትሆናለች ብለዋል።

ሌላው የሀገሪቱን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ጥላሸት የሚቀባው ዋነኛው ችግር የውስጥ ሰላምና አንድነት ማጣት ነው። መከፋፈልና ሰላም ማጣቱን ደግሞ የውጭ ኃይሎች ለእኩይ ዓላማ ይጠቀሙበታል። ስለዚህ ከምንምና ከየትኛውም ጊዜ በላይ ውስጣዊ ሰላማችንንና አንድነታችንን ማጽናት ያስፈልጋል። ሰላሙን የጠበቀና አንድ የሆነን ማኅበረሰብ ማንም አይፈረካክሰውም፤ አይደፍረውም። ስለዚህ ሁሉም በአንድነት ለሰላሙ ዘብ መቆም እንዳለበት አሳስበዋል።

አቶ ሙሉዓለም በበኩላቸው እንደ አዲስ እያበበ ያለው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ዳግም ቀውስ ውስጥ እንዳይገባ፤ እዚህም እዚያም እየታዩ ያሉ አለመግባባቶችን ሁሉም በጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብሎ፣ በመደራደር ሰጥቶ በመቀበል መርህ ችግሮችን መፍታት ያስፈልጋል። መንግሥት ከየትኛውም አኩራፊም ሆነ ታጣቂ ኃይሎች ጋር በሰላማዊ መንገድ ለመደራደር ከግማሽ በላይ እርቀት መሄድ አለበት። ባህላዊና ኃይማኖታዊ የሰላም መንገዶችን ተጠቅሞ የታጠቁ ኃይሎች ወደ ሰላም እንዲመጡ ማድረግም ያስፈልጋል።

ሌላው በሰሜኑ ጦርነት ወቅት እውነታውን በተገቢው ልክ ለውጭው ማኅበረሰብ ማስገንዘብ ባለመቻሉ፤ ብዙዎች ለሀገሪቱ ፊት ነስተዋት ነበር። ስለዚህ ከባለፈው ትምህርት በመውሰድ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ ለተቀረው ዓለም በማስገንዘብ መሬት ላይ ያለውን ሀቅ ማስረዳት ያስፈልጋል። የተሳሳተ ግንዛቤ እንዳይያዝ በተለይ ዲፕሎማቶች የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ ባሉበት የማስረዳት ሥራ በስፋት ማከናወን አለባቸው። በተጨማሪም ሁሉም ሰው ለሀገሩ ዲፕሎማት ነው። በመሆኑም በየትኛውም የዓለም ክፍል የሚኖር የሀገሪቱ ተወላጅ እና ዜጋ የሕዝብ ለሕዝብ የዲፕሎማሲና የገጽታ ግንባታ ሥራ መሥራት እንዳለበት አቶ ሙሉዓለም ተናግረዋል።

በጥቅሉ እንደ ባለሙያዎቹ እምነት ከዓለም የፖለቲካ አሰላለፍ ወገንተኝነት ገለልተኛ በመሆን የሀገሪቱን ሰላምና አንድነት ማስጠበቅ ከተቻለ የሀገሪቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እያደር እንደወይን እየጠነከረና እያማረ ይሄዳል። በቀጣናው ያላት ተደማጭነት ይበልጥ ያድጋል። በአንጻሩ የውስጥ አንድነትና ሰላሟን ካጣች ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቷ ከመታወኩ ባለፈ ሉዓላዊነቷና ብሔራዊ ጥቅሟ አደጋ ውስጥ እንደሚገባ ባለሙያዎቹ ይናገራሉ።

 ሶሎሞን በየነ

አዲስ ዘመን   ነሐሴ 9/2015

Recommended For You

449 Comments to “የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ወርቃማ ዘመን”

  1. This awesome blog is obviously interesting and informative. I have found a lot of helpful advices out of this source. I ad love to return again and again. Cheers!

  2. Piece ᧐f writing writing iis alѕo a excitement, ifyoս know afterward ʏou can ѡrite if not it is complicated towrite.Feel free tߋ visit mү blog post :: situs pkv terpercaya

  3. I am really impressed with your writing skills as well aswith the layout on your blog. Is this a paid theme or did you customizeit yourself? Either way keep up the nice quality writing, it is rare to see anice blog like this one today.

  4. When I initially commented I clicked the «Notify me when new comments are added» checkbox and now each time a comment is added I get several emails with the same comment. Is there any way you can remove me from that service? Thanks a lot!

  5. I am usually to blogging and i also truly appreciate your articles. This great article has really peaks my interest. My goal is to bookmark your blog and maintain checking for brand new details.

  6. I blog often and I truly appreciate your content. The article has truly peaked my interest. I will bookmark your blog and keep checking for new information about once per week. I opted in for your Feed as well.

  7. constantly i used to read smaller articles that as well clear their motive,and that is also happening with this paragraph which I am reading at this place.

  8. Greetings! Very useful advice in this particular article! It’s the little changes that make the biggest changes. Many thanks for sharing!

  9. I like the valuable info you provide in your articles. I’ll bookmark your blog and check again here frequently. I am quite sure I will learn plenty of new stuff right here! Good luck for the next!

  10. It is in reality a nice and useful piece of info. I am happy that you shared this helpful information with us. Please keep us up to date like this. Thank you for sharing.

  11. Hi, I do believe this is a great blog. I stumbledupon it 😉 I will revisit once again since I bookmarked it. Money and freedom is the greatest way to change, may you be rich and continue to guide other people.

  12. I wish to show appreciation to this writer for rescuing me from this circumstance.As a result of scouting through the world-wide-web and coming across recommendations which were not pleasant,I assumed my life was over. Existing withoutthe presence of approaches to the difficulties you’ve fixed by means ofyour article is a crucial case, and ones which might have in a wrong wayaffected my career if I hadn’t encountered your site. That training and kindness in touching all things was crucial.I don’t know what I would have done if I hadn’t discovered such a thing likethis. It’s possible to at this point relish my future.Thank you very much for this expert and effective help.I will not be reluctant to refer your web page to anybody who would need guide about this topic.Also visit my blog post: Rapid Fire Keto Review

  13. I know this if off topic but I’m looking into starting my own blog and was wondering what all is required to get set up? I’m assuming having a blog like yours would cost a pretty penny? I’m not very internet savvy so I’m not 100 sure. Any recommendations or advice would be greatly appreciated. Cheers

  14. I appreciate, cause I found exactly what I was looking for. You’ve ended my 4 day long hunt! God Bless you man. Have a nice day. Bye

  15. Hello! Do you know if they make any plugins to help with SEO?I’m trying to get my blog to rank for some targeted keywords but I’mnot seeing very good gains. If you know of any please share.Many thanks!

  16. I blog frequently and I really thank you for your content. Your article has truly peaked my interest. I am going to take a note of your site and keep checking for new information about once a week. I opted in for your RSS feed too.

  17. Oh my goodness! Impressive article dude! Thanks, However I am going through problems with your RSS. I don’t know the reason why I can’t join it. Is there anyone else having the same RSS problems? Anybody who knows the answer will you kindly respond? Thanks.

  18. Greetings! Very useful advice in this particular article!It is the little changes that produce the biggest changes.Many thanks for sharing!

  19. Thanks for this wonderful article. Also a thing is that a lot of digital cameras can come equipped with the zoom lens that permits more or less of that scene to generally be included by way of ‘zooming’ in and out. These kinds of changes in {focus|focusing|concentration|target|the a**** length are reflected within the viewfinder and on huge display screen at the back of your camera.

  20. I’m really enjoying the design and layout of your blog. It’s a very easy on the eyes which makes it much more enjoyable for me to come here and visit more often. Did you hire out a developer to create your theme? Superb work!

  21. Aw, this was a very nice post. Taking the time and actual effort to make a very good article… but what can I say… I hesitate a whole lot and never manage to get anything done.

  22. Fantastic items from you, man. I’ve keep in mind your stuff previous to and you’re just extremely fantastic. I actually like what you’ve obtained right here, certainly like what you are saying and the way in which by which you say it. You make it enjoyable and you still care for to stay it wise. I can’t wait to learn far more from you. That is actually a tremendous site.

  23. nice article ave a look at my site “https://www.newsbreak.com/crypto-space-hub-313321940/3799652652916-top-crypto-investments-in-2025-bitcoin-ai-projects-tokenized-assets”

  24. I?m not sure where you are getting your info, but good topic. I needs to spend some time learning more or understanding more. Thanks for magnificent information I was looking for this information for my mission.

  25. Discover the future of decentralized finance with Woofi Finance, a cutting-edge platform for seamless crypto staking and yield farming. Maximize your returns with low fees and high rewards. Join the revolution in DeFi today!

  26. Discover CowSwap, the trusted decentralized exchange platform for seamless crypto trades in 2025. With low fees, high security, and fast transactions, CowSwap is a go-to solution for DeFi users worldwide

  27. Do you have a spam issue on this blog; I also am a blogger, and I was wondering your situation; wehave created some nice practices and we are looking to exchangesolutions with other folks, please shoot me an email if interested.

  28. I’m extremely impressed with your writingskills as well as with the layout on your blog. Is this a paid themeor did you customize it yourself? Either way keep up the excellent qualitywriting, it is rare to see a great blog like this one today.

  29. I am not sure where you’re getting your information, but great topic.I needs to spend some time learning much more or understandingmore. Thanks for excellent info I was looking for this info for mymission.

  30. I do believe all the ideas you’ve offered on your post. They’re very convincing and will definitely work. Nonetheless, the posts are very quick for newbies. Could you please prolong them a bit from subsequent time? Thank you for the post.

  31. Hi there! This post couldn’t be written any better! Reading through this post reminds me of my good old room mate!He always kept talking about this. I will forward this articleto him. Pretty sure he will have a good read.Thank you for sharing!

  32. excellent issues altogether, you just won a new reader. What might you recommend in regards to your put up that you simply made some days ago? Any sure? Timmie Alaster Marlee

  33. b darlin modr媒 lace 拧aty mesh snapback baseball cappelli sneaker outsole dr martens kensington flora cherry rot porsche dekking iphone nike womens phillip dorsett game navy blue home jersey new england patriots nfl 13 passfirsttime

  34. F*ckin’ tremendous things here. I’m very happy to see your article. Thanks a lot and i am looking forward to touch you. Will you kindly drop me a e-mail?

  35. I really like looking through a post that can make men and women think. Also, thank you for permitting me to comment!

  36. I do agree with all the ideas you have presented to your post.They are really convincing and will certainly work. Nonetheless,the posts are too brief for novices. May youplease prolong them a little from next time? Thanks for the post.

  37. I have not checked in here for some time since I thought it was getting boring, but the last several posts are good quality so I guess I will add you back to my everyday bloglist. You deserve it my friend 🙂

  38. Профессиональный сервисный центр по ремонту бытовой техники с выездом на дом.
    Мы предлагаем:сервис центры бытовой техники москва
    Наши мастера оперативно устранят неисправности вашего устройства в сервисе или с выездом на дом!

  39. Wow! This could be one particular of the most beneficial blogs We’ve ever arrive across on this subject. Basically Excellent. I am also an expert in this topic so I can understand your hard work.

  40. My brother recommended I might like this blog. He was totally right.This post truly made my day. You can not imagine simply howmuch time I had spent for this information! Thanks!

  41. Hello! I could have sworn Iíve been to your blog before but after looking at many of the posts I realized itís new to me. Anyways, Iím definitely pleased I came across it and Iíll be bookmarking it and checking back regularly!

  42. I’ll immediately grab your rss feed as I can’t find your email subscription link or e-newsletter service. Do you’ve any? Please let me know in order that I could subscribe. Thanks.

  43. I do not even know the way I stopped up right here, however I believed this submit used to be good. I don’t understand who you are however certainly you’re going to a well-known blogger if you happen to aren’t already 😉 Cheers!

  44. Hello there! I know this is kind of off topic but I was wondering if you knew where I could locate a captcha plugin formy comment form? I’m using the same blog platform as yours andI’m having difficulty finding one? Thanks a lot!

  45. We are searching for some people that might be interested in from working their home on a part-time basis. If you want to earn $500 a day, and you don’t mind creating some short opinions up, this is the perfect opportunity for you!

  46. We are searching for some people that might be interested in from working their home on a full-time basis. If you want to earn $100 a day, and you don’t mind writing some short opinions up, this might be perfect opportunity for you!

  47. Hi my family member! I want to say that this post is awesome, great written and come with approximately all vital infos. I would like to look more posts like this .

  48. Hey, you used to write great, but the last few posts have been kinda boring… I miss your great writings. Past several posts are just a bit out of track! come on!

  49. Hi, after reading this awesome piece of writing i am too happy to sharemy familiarity here with mates.

  50. Aw, this was an exceptionally nice post. Spending some time and actual effort to generate a really good articleÖ but what can I sayÖ I hesitate a whole lot and don’t seem to get nearly anything done.

  51. That is a very good tip especially to those fresh to the blogosphere. Simple but very accurate info… Thank you for sharing this one. A must read post!

  52. There is perceptibly a bundle to know about this. I assume you made various good points in features also.

  53. hello!,I love your writing very a lot! share we keep up a correspondence more about your post on AOL? I require an expert on this house to resolve my problem. Maybe that is you! Looking forward to look you.

  54. I?d need to get in touch with you below. Which is not something I generally do! I take pleasure in checking out a post that will make people believe. Likewise, many thanks for permitting me to comment!

  55. I don’t even know how I ended up here, but I thought this post wasgreat. I don’t know who you are but definitely you’re goingto a famous blogger if you aren’t already 😉 Cheers!

  56. It is really a nice and useful piece of information. I’m glad that you shared this useful information with us. Please keep us informed like this. Thank you for sharing.

  57. Thanks for your personal marvelous posting! I actually enjoyed reading it, you are a great author.I will make certain to bookmark your blog and may come back from now on. I want to encourage you to continue your great posts, have a nice afternoon!

  58. WOW just what I was searching for. Came here by searching forminecraft free to play 2018 minecraft free to play2018

  59. These are actually great ideas in about blogging. You have touched some good things here. Any way keep up wrinting.

  60. Very nice info and straight to the point. I don’t know if this is truly the best place to ask but do you guys have any thoughts on where to get some professional writers? Thanks 🙂

  61. you’re soooo gifted on paper. God is really utilizing you in great ways. You are carrying out a superb work! It was an excellent blog!

  62. essay writing service toronto p41gwo essay writting services x82udk writing essay introduction x59egy

  63. Heya i am for the first time here. I came across this board and I find It really useful & it helped me out a lot. I am hoping to provide something again and help others such as you aided me.

  64. whoah this blog is great i love reading your articles. Keep up the good work! You realize, a lot of persons are searching around for this info, you can aid them greatly.

  65. When I originally commented I clicked the -Notify me when new comments are added- checkbox now every time a comment is added I am four emails using the same comment. Is there in any manner you may eliminate me from that service? Thanks!

  66. The Birch of the Shadow I feel there may become a several duplicates, but an exceedingly helpful list! I have tweeted this. Quite a few thanks for sharing!

  67. Greetings! Very useful advice in this particular article! It is the little changes that will make the biggest changes. Thanks for sharing!

  68. Attractive section of content. I just stumbledupon your blog and in accession capital to assert that I acquire in fact enjoyed accountyour blog posts. Any way I will be subscribing to your augment andeven I achievement you access consistently fast.

  69. I read this piece of writing completely on the topic of the differenceof most up-to-date and earlier technologies, it’s remarkable article.

  70. I need to to thank you for this very good read!! I definitely loved every little bit of it. I’ve got you book-marked to check out new things you post…

  71. each time i used to read smaller content that as well clear their motive, and that is also happening with this piece of writingwhich I am reading here.

  72. At this time it looks like Expression Engine is the top blogging platform out there right now.(from what I’ve read) Is that what you’reusing on your blog?Feel free to surf to my blog post :: daftar slot online

  73. Hey There. I found your blog using msn. This is a really well written article. I’ll be sure to bookmark it and return to read more of your useful info. Thanks for the post. I will certainly comeback.

  74. An interesting discussion is definitely worth comment. I think that you ought to write more about this topic, it may not be a taboo subject but generally people do not talk about such issues. To the next! Cheers.

  75. An impressive share! I have just forwarded this onto a
    friend who had been doing a little homework
    on this. And he in fact ordered me breakfast because I found it for him…
    lol. So let me reword this…. Thanks for the meal!! But yeah,
    thanx for spending time to discuss this subject here on your
    web site.

    Feel free to surf to my blog gut drops

  76. I am not sure where you are getting your information, but great topic.I needs to spend some time learning more or understanding more.Thanks for fantastic information I was looking for thisinfo for my mission.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *