አገራቱ የህዳሴ ግድብ ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ ስምምነት ላይ ለመድረስ ቁርጠኝነታቸውን አረጋገጡ

አዲስ አበባ:- የህዳሴ ግድብን የውሃ አሞላልና ኦፕሬሽን በተመለከተ በዋሽንግተን ዲ.ሲ የተወያዩት የኢትዮጵያ፣ የሱዳን እና የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ሁሉን አቀፍ፣ ዘላቂ እና ሁሉንም ወገን ተጠቃሚ የሚያደርግ ስምምነት ላይ ለመድረስ ቁርጠኝነታቸውን አረጋገጡ። በአሜሪካን... Read more »

አፋጣኝ መፍትሄ የሚያሻው የዋጋ ግሽበት

የዋጋ ንረቱ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች የሚጎዳ መሆኑን በማስታወስ መንግሥት ይህንን ለመቆጣጠር በከፍተኛ ትኩረት የሚሠራ መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በፓርላማው መክፈቻ ንግግራቸው ከገለጹ አንድ ወር ሆኗል፡፡ ችግሩን ለማቃለል መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦችን... Read more »

የመደመር የውጭ ጉዳይ እሳቤ ለቀጣናው የጂኦ ፖለቲካ እንቅስቃሴ ምቹ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- የመደመርን እሳቤ መነሻ ያደረገው አዲሱ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ በቀጣናው በየጊዜው ተለዋዋጭ ለሆነው የጂኦ ፖለቲካ እንቅስቃሴ ምቹ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ተንታኝ አቶ መሐመድራፊ አባራያ በተለይ... Read more »

የአረጋውያን ጥሪ በወጣቶች ምላሽ ቢታጀብ

የአዳራሹ ድባብ ልዩ ነው፡፡ የአረጋውያንን ባለውለታነት የሚገልፁ፤ የአዛውንቶችን ስራ የሚዘክሩ ጣዕመ ዜማዎች ከመድረኩ ተከታትለው ይደመጣሉ፡፡ የእነርሱ በዓል ነውና በአዳራሹ የታደሙ እድሜ ጠገብ አባትና እናቶች በራሳቸው መዘከሪያ ቀን ባህላዊ አልባሳትን ለብሰው የክብር መጎናፀፊያቸውን... Read more »

ሚኒስቴሩ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱንና ሕዝባዊ አንድነትን እንዲያስጠብቅ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

 • ወንጀለኞችን ለመያዝ ሥርዓት መዘርጋቱን ኮሚሽኑ ገለጸ አዲስ አበባ:- ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱንና ሕዝባዊ አንድነትን የሚፈታተን፣ አገሪቱ እንዳትረጋጋ የሚሰራ የተደራጀ ኃይል ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ መኖሩን በመገንዘቡ፤ የሰላም ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት አደጋውን ለመከላከል ኃይላቸውን አስተባብረው... Read more »

የአንድነት ፓርክ የልማት ድርጅት እንደሚሆን ተጠቆመ

አዲስ አበባ፡- በታላቁ ቤተ መንግሥት ውስጥ የሚገኘው አንድነት ፓርክ የልማት ድርጅት እንዲሆን የመተዳደሪያ ደንብ ለማጸደቅ በሂደት ላይ እንደሆነ የፓርኩ ሥራ አስኪያጅ ገለጹ፡፡ ፓርኩ በቀን አምስት ሺ ጎብኚዎችን የማስተናገድ አቅም እንዳለውም አስታውቀዋል፡፡ የአንድነት... Read more »

እያከሙ ማምረት

 የኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ሜዳና ተራራ በሚዘናፈለው የጤፍ፣ የስንዴ፣ የገብስ እና ሌሎች የመኸር ሰብሎች ተሸፍኖ ሲታይ መንፈስን ያረካል፤ ዓይንን ያጠግባል፡፡ በኤጀሬ ወረዳ ዳሞቱ ቀበሌ በኩታ ገጠም እርሻ የተቀናጁ አርሶአደሮች በአሲድ የተጠቃ... Read more »

የአንበጣ መንጋ ጥፋትን የመከላከል ጥረት

የሕይወት ኡደቱን በአፋርና ሶማሌ ክልል እየጨረሰ ሰሞኑን ወደ ትግራይ፣ አማራና ኦሮሚያ ክልሎች የሚተመው የአንበጣ መንጋ በሰብል ምርቶች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው፡፡ መንጋው በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ ማህበረሰቦች ሥራቸውን ገትተው ሰብሎችን ከጥቃት  ለመከላከል ግብግብ... Read more »

አዲስ የአየር መንገድ የጉዞ ትኬት የክፍያ መፈጸሚያ ካርድ ሥራ ላይ ዋለ

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ‹ፕላቲኒየም ኮ ብራድድ› የተሰኘ አዲስ የአየር መንገድ የጉዞ ትኬት የክፍያ መፈጸሚያ ካርድ ሥራ ላይ ማዋላቸውን አስታውቀዋል፡፡ አገልግሎት ላይ የዋለውን ካርድ አስመልክቶ የኢትዮጵያ አየር... Read more »

ኮሚሽኑ የሥራ ዕድል ፈጠራን አቀናጅቶ ለመምራት መቋቋሙ ተገለፀ

አዲስ አበባ፡- የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን በሥራ ዕድል ፈጠራ ዙሪያ የተለያየ ተግባር ያላቸውን ተቋማት አቀናጅቶ በመምራት፣ በዘርፉም ጠንካራ የመረጃ አያያዝ ሥርዓት እንዲኖር፣ በአጠቃላይ የመንግሥት የሥራ ዕድል ፈጠራ አጀንዳን የሚመራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የሥራ... Read more »