
አዲስ አበባ፡- በቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫ የወጣቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ የሚመለከታቸው አካላት በተለይ ፖለቲከኞች የድርሻቸውን መወጣት እንደሚገባቸው ኮንሰርቲየም ኦፍ ዩዝ ዴቨሎፕመንት ኦርጋናይዜሽን ኢን ኢትዮጵያ የተሰኘው የሲቪክ ማህበር አሳሳበ፡፡ ማህበሩ ትናንት በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል... Read more »

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ለውይይት ባቀረበው ጊዜያዊ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ እንደሚጠ ቁመው ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በይፋ የምረጡኝ ቅስቀሳ የሚጀምሩት ሚያዚያ 27 ቀን 2012ዓም ነው። ይሁን እንጂ አንዳንድ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሚያገኙት መድረክ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በሚካሄደው ድርድር ኢትዮጵያ ታዛቢን ፈርታ አሳልፋ የምትሰጠው ብሔራዊ ጥቅም እንደሌለ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ረዳት ፕሮፌሰር እና የዩኒቨርሲቲው የውጭ ግንኙነት ትብብር... Read more »

በፌዴራል አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ማስፋፊያ ባለስልጣን የ2012 ዓ.ም የመጀመሪያው ዙር አገር አቀፍ የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ኤግዚብሽንና ባዛር ላይ 176 ተሳታፊዎች ተገኝተዋል። ከእነዚህ መካከል ከተግባረዕድ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት ሁለት ማሽኖችን... Read more »

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ጥቅሞቿን ለማስከበር የሚያስችል ድርድር ማካሄዷን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ተናገሩ። በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚናፈሱ መረጃዎችን በመውሰድ የኢትዮጵያ አቋም እንደተሸረሸረ ተደርጎ የሚገለፀው... Read more »

አዲስ አበባ፡- የግብርናው ዘርፍ ብዙ እድ ገት ማስመዝገብ ቢችልም አሁንም ማነቆዎች እንደበዙ በት ተገለፀ። በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ትናንት በተዘጋጀው ‹‹አዲስ ወግ፣ አንድ ጉዳይ›› የግብርናው ዘርፍ ቁልፍ የሪፎርም አጀንዳዎች በሚል በተካሄደው ውይይት... Read more »

አዲስ አበባ፡- ለ33ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ በቂ የጸጥታ ጥበቃ ለማድረግ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽንና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ስለ ጸጥታው ዝግጅት ትናንት በጋራ በሰጡት መግለጫ... Read more »

ነጌሌ ቦረና፡- ‹‹ትኩረታችን ለጨረስነው መፎከር ሳይሆን ለምንጀምረው መታጠቅና መዘጋጀት›› ያስፈልጋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት የገናሌ ዳዋ ሦስት የውሃ ሃይል ማመንጫ ግድብን በመረቁበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ ትኩረታችን... Read more »

አዲስ አበባ፡- ‹‹የቀጣዩን ዘመን ትውልድ አመራርና ሙያተኛን መፍጠር ወሳኝ ነው›› ሲሉ የቀድሞው የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አባዱላ ገመዳ ገለፁ፡፡የአመራር ትውልድ ለመፍጠር የበኩላቸውን ጥረት ማድረጋቸውንም ተናግረዋል፡፡ አቶ አባዱላ ገመዳ... Read more »

ደሎ መና:- በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ደሎ መና ወረዳ ውስጥ በሦስት ቢሊዮን ብር ወጪ 11 ሺ 40 ሄክታር መሬት የሚያለማ የወልመል መስኖ ልማት ሥራ በይፋ ተጀመረ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ፣ የኦሮሚያ ክልል... Read more »