በአዲስ አበባ በቅርስነት የተለዩ ቤቶች አስጊ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ

አዲስ አበባ:- በአዲስ አበባ የሚገኙ በቅርስነት የተመዘገቡ ቤቶች በአግባቡ ካለመያዛቸው የተነሳ አስጊ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ የአዲስ አበባ ባህል፣ኪነ-ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ። በአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ... Read more »

«ከፍታ ማለት በገንዘብና በሥልጣን ወደታች ወርዶ ሕዝብን ማገልገል ነው»ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ

አቡዳቢ፡- ከፍታ ማለት በገንዘብና በሥልጣን ወደታች ወርዶ ሕዝብን ማገልገል መቻል እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመካከለኛው ምሥራቅ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ኮሙዩኒቲ ተወካዮች ጋር ትናንት ማታ በአቡዳቢ ሲወያዩ እንደገለጹት፤ ከፍታ... Read more »

የአዲስ አበባ ከተማ ምግብ ዋስትና ተጠቃሚዎችሥራ ከማማረጥ የአስተሳሰብ ችግር ወጥተዋል

– መቆጠብን ባህል ማድረግ ችለዋል አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ልደታ ክፍለ ከተማ የምግብ ዋስትናና ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ሥራን ከማማረጥ የአስተሳሰብ ችግር በመላቀቅ ማንኛውንም ሥራ ሳይንቁ መስራት ከመቻላቸውም በላይ መቆጠብን የዕለት ከዕለት... Read more »

ለተጎጂዎች ማቋቋሚያ ከ208 ሚሊዮን ብር በላይ ማሰባሰቡን ምክር ቤቱ አስታወቀ

አዲስ አበባ፡- በአማራ ክልል በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ በመስጂዶችና ንብረቶች ላይ የደረሰውን ጉዳት መልሶ ለመገንባትና ተጎጂዎችን ለማቋቋም ባዘጋጀው የድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ከ208 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር... Read more »

በዩኔስኮ የተመዘገበ ቅርስ ሊሰረዝም እንደሚችል ተነገረ

አዲስ አበባ:- በተባበሩት መንግሥታት የሳይንስ፣ የትምህርትና ባህል ማዕከል (ዩኔስኮ) የተመዘገቡና በዓለም ቅርስነት እውቅናን ያገኙ የማይዳሰሱ ቅርሶች በአግባቡና በጥንቃቄ የማይያዙ ከሆነ እውቅናው ሊሰረዝ እንደሚችል ተነገረ። ምንም እንኳን በዩኔስኮ የተመዘገቡ ቅርሶች መመዝገባቸው አስደሳች ቢሆንም... Read more »

የባህል አልባሳትና የቻይና ተጽእኖ – በውጭ ሀገራት ሰዎች ዓይን

ወደ ሽሮ ሜዳ ካቀኑ የባህል አልባሳት ገበያን የሚገዳደሩ በቻይና የተዘጋጁ ምርቶች መመልከትዎ አይቀርም። በባህል አልባሳት መልክ የተዘጋጁ በርካታ የቻይና ምርቶችም በዋጋ ደረጃም ዝቅ ያሉ በመሆናቸው ገበያውን ለመቀላቀል ብዙ ጊዜ ስላልወሰደባቸው በርካታ ኢትዮጵያውያንም... Read more »

አዋጁ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ለመገደብ የሚያስችል ነው

አዲስ አበባ፡- የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች በአካባቢ ደህንነት ላይ እያስከተሉት ያለው ጉዳት ከፍተኛ በመሆኑ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ለመገደብ እንደሚያስችል ተገለጸ። የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ... Read more »

የዩኒቨርሲቲዎች የባህል ማዕከላት አገራዊ አንድነትን ማጠናከር እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ:- በመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚገኙ የባህል ማዕከላት የጋራ እሴት ላይ አተኩረው በመስራት የጋራ መግባባት መፍጠርና ሰላምን ማጠናከር ላይ መስራት እንዳለባቸው ተገለጸ። ከደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል ከተገኘው መረጃ ለመገንዘብ እንደተቻለው... Read more »

አዋጁ ሃሳብን በነፃነት የመግለጽን መብት እንደማይገድብ ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- የጥላቻ ንግግርና የሀሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የጸደቀው አዋጅ የዜጎችን ሃሳብን በነፃነት የመግለጽን መብት እንደማይገድብ በተወካዮች ምክር ቤት የሕግ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ። የጥላቻ ንግግርና የሀሰተኛ መረጃ ስርጭትን... Read more »

ለጤፍ ዋጋ ንረት የምርት እጥረት ወይስ የገበያ ተዋናዮች ድራማ?

አዲስ አበባ አማኑኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የምትኖረው ወይዘሮ ፋናዬ አስራት ሰሞኑን 50 ኪሎ ጤፍ አንድ ሺ ሰባት መቶ ሰማንያ ብር ከወፍጮ ቤት መግዛቷን ትናገራለች። ይሁን እንጂ ከአንድ ወር በፊት ተመሳሳዩን ምርት አንድ... Read more »