በስራ ፈጠራ ወደ ኢንቨስትመንት የተሸጋገሩ ባለሃብት

የሚያዩዋቸውን ችግሮች ወደስራ ፈጠራ በመቀየር ይታወቃሉ። በሰሯቸው የፈጠራ ስራዎችም ለበርካታ ችግሮች መፍትሄ አበጅተዋል። ይህንኑ የስራ ፈጠራ ተሰጧቸውን በመጠቀምም የራሳቸውን የወተት ማቀነባበሪያ እስከ መክፈት ደርሰዋል። በዚሁ ማቀነባበሪያቸውም ለበርካታ ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ እድል... Read more »

በእምነትና ጥራት ለግማሽ ምዕተ ዓመት የዘለቀው አርሾ

በኢትዮጵያ ከህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት /ፓስተር/ ቀጥሎ አንጋፋውና የመጀመሪያው የግል ህክምና ላብራቶሪ ነው። የህክምና ምርመራዎች በአብዛኛው በላብራቶሪ አማካኝነት የሚከናወኑ በመሆናቸው ይህንኑ አገልግሎት ለአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በብዛትና በስፋት በመስጠትም ይታወቃል። ከመንግስት ጤና ተቋማት... Read more »

እውቀት፣ጊዜና ገንዘብ ያሰፋው ኩባንያ

አብዛኛው ህይወታቸውን በግብርና ሥራ አሳልፈዋል። የቀንድ ከብቶችን ወደ ውጭ አገራት በመላክም ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል። በኢትዮጵያ የአበባ እርሻ ልማት ከጀመሩ ጥቂት ባለሀብቶች ውስጥ በቀዳሚነት ስማቸው ይጠቀሳል። የአበባ አትክልትና ፍራፍሬ ላኪዎች ማህበርን በመመሰረት ከአስራ... Read more »

በወጣቶች ጥምረት እየተጋ ያለ ኩባንያ

ወጣቶች ናቸው። ከዚህ በፊት ከህትመትና ዲዛይን ጋር የተያያዙ ስራዎችን በተናጥል ሲሰሩ ቆይተዋል። በተመሳሳይ የስራ መስክ ላይ መሆናቸውና በስራ አጋጣሚ መገናኘታቸው ደግሞ የኩባንያዎችንና የተለያዩ ድርጅቶችን መለያዎችን፣ ህትመቶችን፣ የትስስር ገፅ ዲዛይኖችን፣ ቪዲዮ ፕሮዳክሽኖችን፣ የግራፊክ... Read more »

በታላላቅ አገራዊ ፕሮጀክቶች ላይ አሻራውን ያሳረፈ ኩባንያ

 የተመሰረተው ከዛሬ አስራ አራት አመት በፊት የጂኦ ቴክኒካል፣ የአፈርና የማቴሪያል ላብራቶሪ ፍተሻ እንዲሁም የጥልቅ ጉድጓድ ቁፋሮና የመአድን ፍለጋ አገልግሎቶችን የማቅረብ ቢዝነስ ዓላማን በማንገብ ነው። በአዲስ አበባ፣ ሃዋሳ፣ መቀሌና ባህርዳር ከተሞች ለተገነቡ ከአንድ... Read more »

ባለዘርፈ ብዙው የኢንቨስትመንት ኩባንያ

ባለዘርፈ ብዙው የኢንቨስትመንት ኩባንያ ሥራውን የጀመረው ከዛሬ ሃያ ዓመታት በፊት በአገር ውስጥ ቡና ንግድ ነው።በዚሁ የቡና ንግድ ባካበተው ልምድ በ1998 ዓ.ም ቡናን ወደ ውጭ አገር በቋሚነት የሚልክ ኩባንያ ሆኖ ተመስርቷል።ቡናን ተከትሎ ቅመማ... Read more »

ሥራው በትጋት የተጠናከረው የማስታወቂያ ኩባንያ

ተወልደው ያደጉት እዚሁ አዲስ አበባ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በፍሬሕይወት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በአዲስ ከተማ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። በመቀጠልም በምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ... Read more »

ለተግዳሮቱ ብልሃት ያበጀው የፍሊንትስቶን ሆምስ ሪልእስቴት ኩባንያ

የኢትዮጵያን ኮንስትራክሽን ዘርፍ ‹‹ፀደቀ ይሁኔ ኮንስትራክሽን›› በሚል ስያሜ በደረጃ 8 ተቋራጭነት ከዛሬ 28 ዓመት በፊት በ1984 ዓ.ም ዘርፉን ተቀላቅሏል:: ከአመት በኋላም ስያሜውን ወደ ‹‹ፍሊንትስቶን ኢንጂነሪንግ›› በመቀየር የአገር ውስጥ የኮንስትራክሽን ሴክተር ገና በዳዴ... Read more »

የስኬት ጎዳናን የያዘው ህብረት ስራ ማህበር

ማህበረሰብ ተኮር የፋይናንስ ተቋም በመሆኑ ብዙዎቹ አምነውበት ገንዘባቸውን ቆጥበው ከወለድና ከትርፍ ክፍፍል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ አስችሏቸዋል። በርካቶች ከተቋሙ ገንዘብ ተበድረው በተለያዩ የንግድ ስራዎች ተሰማርተው ህይወታቸውን ቀይረዋል። ቤት፣ መኪና እና ቦታ ገዝተዋል፤ ያለባቸውን... Read more »

የአፄ ምኒልክ ሐውልት – አባ ዳኛው

‹‹ከትልቅ ወይም ከትንሽ ቢሆን መወለድ ሙያ አይደለም፤ ራስን ለታላቅ ታሪክ መውለድ ግን ሙያ ነው›› ይላል፤ በአራዳው ጊዮርጊስ አደባባይ በታላቅ ግርማ ሞገስ የቆመ ሐውልት ግርጌ የተቀመጠው ዘመን አይሽሬ ጥቅስ። ሐውልቱ የዳግማዊ አፄ ምኒልክ... Read more »