
በጋዜጣው ሪፖርተር የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት መግባቱን ተከትሎ ዩናይትድ ኪንግደም ከአውሮፓ ሕብረት ጋር የነበራትን ግንኙነት በይፋ ማቋረጧን ቢቢሲ የዜና ምንጭ ዘግቧል፡፡ ዩናይትድ ኪንግድም (ዩኬ)፤ ሐሙስ ለአርብ አጥቢያ በጂኤምቲ የሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 5 ሰዓት... Read more »
በኃይሉ አበራ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 2020 በታሪክ መፅሐፍ ውስጥ የዓለማችን መጥፎ ከሆኑ ዓመታት አንዱ እንደሚታወስ ፕሮ ፓክስታኒ ዶት ፒኬ የተባለው ድረ ገጽ ዘግቧል። በዘገባው መሰረት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሁሉም የዓለም ህዝብ ላይ ከፍተኛ... Read more »
በኃይሉ አበራ ቱርክ እና እንግሊዝ በፈረንጆቹ ዘመን መለወጫ ከዓርብ ጥር አንድ ጀምሮ ተግባራዊ የማድረግ ታሪካዊ ነፃ ንግድ ቀጠና ስምምነት መፈራረማቸውን ዘ-ጋርዲያን ዘግቧል። የቱርክ የንግድ ሚኒስትሯ ሩህሳር ፔክካን በቱርክ ዋና ከተማ አንካራ ለሚመሰረተው... Read more »

አስናቀ ፀጋዬ የአለማችን ግዙፍ የኢኮኖሚ ቁንጮዎች ቻይናና አሜሪካን ካለፉት ሀያና ሰላሳ አመታት ወዲህ በኢኮኖሚው ዘርፍ ያላቸውን የበላይነት ለማስጠበቅ እርስ በእርስ ሲፎካከሩ ቆተዋል። ይህ ፉክክራቸው ጎልብቶ ከቅርብ ግዜ ወዲህ ወደተፎካካሪ የንግድ ጦርነት ውስጥ... Read more »
በኃይሉ አበራ እ.ኤ.አ ከ1970 የሚጀምረው እና ግማሽ ምዕተ ዓመትን የዘለቀው የኢትዮጵያና የቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሁለቱ ሀገራት ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ የቀየ ትስስር ከጥንካሬ ወደ ጥንካሬ እያሳደገው ስለመሆኑ ይነገራል። ለዚህም አያሌ ማሳያዎችን በማንሳት... Read more »

በጋዜጣው ሪፖርተር የሮማ ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ የኮሮናቫይረስ ክትባት ገደብ ሳይኖረው ለሁሉም እንዲዳረስ ለዓለም መሪዎች ጥሪ አቀረቡ። ሊቀ ጳጳሱ ይህን ያሉት የፈረንጆቹን የገና በዓል አስመልክተው ለመጀመሪያ ጊዜ በኦንላይን ባስተላለፉት መልዕክት ነው።... Read more »

በጋዜጣው ሪፖርተር በናይጄሪያ ሰሜን ምሥራቅ የቦኮ ሃራም ታጣቂዎች በገና በዓል ዋዜማ ላይ በአብዛኛው የክርስትና እምነት ተከታዮች የሚኖሩበትን መንደር በመክበብ፣ ቤተ ክርስቲያን በማቃጥል በፈፀሙት ጥቃት በርካታ ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ። ኤኤፍፒ የዜና ወኪል በጥቃቱ... Read more »
ፋንታነሽ ክንዴ የናይጄሪያ ጦር እና ፖሊሶች የናይጄሪያን ህዝብ የደህንነት ፍላጎት ማሟላት ባለመቻላቸው ወደ አፋኝነት ሊገቡ እንደሚችሉ ምልክቶች መኖራቸው ተነገረ። እ.ኤ.አ. በህዳር ወር የጦር ኃይሉ ዋና አዛዥ ቱኩር ቡራታይ ሁሉም ወታደሮች በተጠንቀቅ እንዲቆሙ... Read more »
ዋቅሹም ፍቃዱ ኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊ ከስልጣን ከተወገዱ በኋላ በሊቢያ ህዝብ መካከል ከፍተኛ መከፋፈል በመከሰቱ አገሪቱ እስከ ዛሬ ድረስ የማያባራ የእርስበርስ ጦርነት ለማስተናገድ ተገዳለች። አገሪቱ በመጪው ዓመት 69ኛውን የነጻነቷ ቀን ስታከብር የአገሪቱን ሰላምና... Read more »
በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፡- እየተባባሰ የመጣውንና የዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ለሚገኘው ኮሮና ቫይረስ ዜጎቻቸውን ለመታደግ ሜክሲኮ፣ ቺሊ እና ኮስታሪካ የጅምላ ክትባት መጀመራቸውን ቢቢሲ አስታውቋል፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው ሜክሲኮ፣ ቺሊ እና ኮስታሪካ እየተባባሰ ከመጣው የኮሮና... Read more »