“አፍሪካ በበሽታ ምክንያት በየዓመቱ ሁለት ነጥብ አራት ትሪሊዮን ዶላር ታጣለች” – የዓለም ጤና ድርጅት

የዓለም ጤና ድርጅት በኬፕ ቨርዴ እያካሄደ ባለው ሁለተኛው የአፍሪካ የጤና ፎረም ላይ ባወጣው ሪፖርት አፍሪካ በበሽታ ምክንያት በየዓመቱ 2 ነጥብ 4 ትሪሊየን ዶላር እንደምታጣ ገልጿል፡፡ የኦል አፍሪካን ዘገባ እንደሚያመለክተው እ.አ.አ. በ2015 በ... Read more »

ፌስቡክ የጽንፈኝነት አመለካከት ያላቸውን ሊያግድ ነው

የፌስቡክ ድርጅት የነጮችን ብሔርተኝነትና መለያየትን የሚያሞግሱና የሚደግፉ ፅሑፎችን ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ከፌስቡክና ከኢንስታግራም ገፆች እንደሚያግድ አሳወቀ።  ትልቁ የማህበራዊ ሚዲያ ፌስቡክ በኒውዝላንድ የተፈጸመውን ድርጊት በማውገዝ የሽብርተኝነትና የጽንፈኝነት ይዘት ያላቸውን ይዘቶች ከድህረገፁ ላይ ለመለየትና... Read more »

ቻይና ሦስት መቶ ኤር ባስ ጀቶችን ለመግዛት ተስማማች

በቅርቡ በኢትዮጵያ ከደረሰው የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን አደጋ ጋር ተያይዞ ከሁሉም ቀድማ በቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖች ላይ እገዳ የጣለችው ትልቋ የቦይንግ ደንበኛ ቻይና 300 ኤር ባስ ጀት አውሮፕላኖችን ለመግዛት መስማማቷ ተሰማ፡፡ ስምምነቱ... Read more »

ፔንታጎን ለሜክሲኮ ድንበር ማጠሪያአንድ ቢሊዮን ዶላር አጸደቀ

ፔንታጎን በኮንግረሱ አባላትና በዴሞክራቶች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ ሲያስተናግድ የቆየውን የፕሬዚዳንት ትራምፕ አወዛጋቢ ዕቅድ ለማስፈጸምና የአሜሪካ ሜክሲኮ ድንበርን ለማጠር የሚውል አንድ ቢሊዮን ዶላር አጸደቀ፡፡ በአሜሪካው የመከላከያ መስሪያ ቤት ፔንታጎን አማካኝነት የሜክሲኮ ድንበርን ለማጠር... Read more »

ቻይና ሦስት መቶ ኤር ባስ ጀቶችን ለመግዛት ተስማማች

በቅርቡ በኢትዮጵያ ከደረሰው የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን አደጋ ጋር ተያይዞ ከሁሉም ቀድማ በቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖች ላይ እገዳ የጣለችው ትልቋ የቦይንግ ደንበኛ ቻይና 300 ኤር ባስ ጀት አውሮፕላኖችን ለመግዛት መስማማቷ ተሰማ፡፡  ስምምነቱ... Read more »

ፔንታጎን ለሜክሲኮ ድንበር ማጠሪያ አንድ ቢሊዮን ዶላር አጸደቀ

ፔንታጎን በኮንግረሱ አባላትና በዴሞክራቶች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ ሲያስተናግድ የቆየውን የፕሬዚዳንት ትራምፕ አወዛጋቢ ዕቅድ ለማስፈጸምና የአሜሪካ ሜክሲኮ ድንበርን ለማጠር የሚውል አንድ ቢሊዮን ዶላር አጸደቀ፡፡ በአሜሪካው የመከላከያ መስሪያ ቤት ፔንታጎን አማካኝነት የሜክሲኮ ድንበርን ለማጠር... Read more »

ፕሬዝደንት ትራምፕን ‹‹ባለድል›› ያደረገው የምርመራ ውጤት

ሩስያ በ2016ቱ የአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ጣልቃ ስለመግባቷ ለማጣራት በልዩ መርማሪ ሲካሄድ የቆየው ምርመራ ውጤቱ ይፋ ሆኗል፡፡ የምርመራ ውጤቱም ፕሬዝደንት ትራምፕ ከሩስያ ባለስልጣናትና ድርጅቶች ጋር ንክኪ እንደነበራቸው የሚያሳይ ማስረጃ አለመገኘቱን አሳይቷል፡፡ የአሜሪካ ጠቅላይ... Read more »

የብራዚል ሹማምንትና የሙስና ቅሌት

ከላቲን አሜሪካ አገራት መካከል በመሬት ስፋትም ሆነ በህዝብ ብዛት በቀዳሚነት በምትጠራው ብራዚል፤ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከሙስና ጋር በእጅጉ ተቆራኝታለች። በአሁን ወቅትም አገሪቱ በዓለም በዓቀፍ ደረጃ ስሟ የሚነሳው እንደወትሮ በእግር ኳስ ሃያልነቷ ሳይሆን... Read more »

የአልጄራዊያን ትግል አሁንም አልቆመም

በቅርቡ ሲካሄድ የነበረው የአልጄራዊያን የለውጥ እንቅስቃሴ የዓለምን ቀልብ የሳበ ነበር፡፡ በአገሪቱ የነበረው ሰላማዊ የለውጥ እንቅስቃሴ፣ የመንግሥት ተቃውሞ ወይስ ማህበራዊ ለውጥ የሚሉት ጉዳዮች ሰፊ መወያያ አጀንዳ ነበሩ፡፡ ከአስር ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አልጄራዊያን... Read more »

ኬንያውያን ዶክተሮች ለስልጠና ወደ ኩባ የሚላኩበትን አሰራር ተቃወሙ

መንግሥት ኬንያውያን ዶክተሮችን ለስልጠና ወደ ኩባ የሚልክበትን አሰራር እንዲያቆም የኬንያ ዶክተሮች በተወካዮቻቸው አማካኝነት ተቃውሟቸውን አሰሙ። ተቃውሞው የተሰማው ሰሞኑን ሃሚሲ አሊ ጁማ የተባለ ለስልጠና ወደ ኩባ የተላከ አንድ ኬንያዊ ወጣት ዶክተር ሞት ይፋ... Read more »