
የቋንቋ ምሉዕነት ሲፈተን፤ “ማንኛውም ቋንቋ በራሱ ተናጋሪዎች ዐውድ ምሉዕ ነው:: ማኅበረሰቡም ባህሉን፣ ወጉን፣ እምነቱን፣ አካባቢውን፣ ደስታውንና ሀዘኑን፣ ምሬቱንና ብሶቱን እና አጠቃላይ መስተጋብሩን ለመግለጽ ቋንቋው ራሱን ችሎ ለማግባባት በቂ ነው::” የሚለው ሳይንሳዊ ብያኔ... Read more »

ይህ ሞትን ንቆ ሞትን ራሱን ያስበረገገ ሰው ከፊል ታሪክ ነው! ይህ የአገርንና የቤተሰብን ኃላፊነት በደሙ ፍሳሽ በአጥንቱ ክስካሽ ለመጠበቅ ዘብ የቆመ ሰው ቁንጽል ማስታወሻ ነው !! ይህ ህይወቱን ገብሮ አገር በክብሯ እና... Read more »

ጅምላ ጨራሽ ኬሚካል መሳሪያ ደብቃለች በሚል ሓሳዊ ምክንያት ምዕራባውያንን ሁሉ በማሰለፍ በኢራቅ ላይ በተደረገው ዘመቻ ቢሊዮን ዶላሮች ተከስክሰው፤ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ተጨፍጭፈው፤ ኢራቃውያን መክፈል የማይገባቸውን ዋጋ ከፍለውና መሪያቸው ሳዳም ሁሴን በግፍ ተገድለው... Read more »

ከኢትዮጵያና ከእውነት አምላክ ጋር ተገደን የገባንበት ጦርነት ሙሉ በሙሉ በእኛ አሸናፊነት በቅርብ ይጠናቀቃል። የድህረ ጦርነቱ ዳፋ ግን ላልተወሰነ ጊዜ አብሮን ይኖራል ። የፍትሕ ሚኒስቴር የሽብር ቡድን ደቡብ ወሎን የኦሮሞ ብሔረሰብ እና የሰሜን... Read more »

“በድል የታጀበው የመጀመሪያው ምእራፍ” ውድ የአገሬ ልጆች፣ የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ወዳጆች፣ ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ ትከበራለች፤ ትታፈራለች። ኢትዮጵያን መገዳደር ይሞከር ይሆናል። ተገዳድሮ ማሸነፍ ግን ትናንትም አልተቻለም፤ ዛሬም አይሆንም፤ ነገም አይቻልም። ኢትዮጵያ የሚለው ስም ሁሌም... Read more »

ምዕራባውያን የመገናኛ ብዙኃን በኢትዮጵያ ላይ የከፈቱትን የሐሰት ውንጀላና ዘመቻ ቀጥለውበታል።የሰሞኑ ተረኛ አጀንዳቸው ደግሞ ‹‹የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ‹ወደ ጦር ግንባር እዘምታለሁ› አሉ›› የሚለው ጫጫታ ነው።በእርግጥ ይህ የመገናኛ ብዙኃኑ... Read more »

የወያኔ ወራሪ ኃይል በእውር ድንብር ከገባበት ከበባ ውስጥ መውጣት ሲሳነውና በተለያዩ ግንባሮች የተማመነበት ኃይልና ጉልበት ሲከዳው ከዓመት በፊት ወደ ነበረበት የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ፊቱን የሚያዞርበት ጊዜው ላይ ደርሷል። ለዚህም ባለፉት ዓመታት ሲያደርግ እንደነበረው... Read more »

ኢትዮጵያ የራሷን ሥርዓተ መንግሥት ቀርጻ አገር መሥርታና አገር ሆና እየኖረች በነበረችበት ጊዜ ዛሬ አገር ከመሆን አልፈው ከእኛ በላይ ላሳር በሚል አላዋቂ የጎረምሳ ትዕቢትና እንስሳዊ የጡንቻ ትምክህት የዓለም አገራትን አገር ሆኖ የመኖር ነፃነት... Read more »

የኢትዮጵያ ሕዝቦች አሸባሪውን ሕወሓት አንቅረው የተፉት ዛሬ አይደለም፤ ቆይተዋል። ለዚህም እንደ መርግ በከበደው የ27 ዓመታት አገዛዝ ዘመኑ እንኳን ተኝተውለት አድረው አያውቁም። ዙርያውን ከብበው ሲያሽቃብጡለት ከነበሩት የጥቅም ተጋሪዎቹ ውጪ ያለው ሰፊው ሕዝብ የእንግልት፣... Read more »

ዓለም ላይ በአስተሳሰቡ እንደ በረታ ማህበረሰብ ስልጡን አለ ብዬ አላስብም። የአብዛኞቹ አገራት የስልጣኔ ምንጭ አስተሳሰብ ነው። በአስተሳሰቡ የበረታ ማህበረሰብ ድሀ ሆኖ አያውቅም። ይሄን እውነት ወደ አገራችን ስናመጣው አስደንጋጭ ሆኖ እናገኘዋለን። ምክንያቱም በሀሳብ... Read more »